Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, March 31, 2015

ኦብነግ የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ምርትን ወደ ውጭ መላክ የማይታሰብ ነው አለ

ኦብነግ የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ምርትን ወደ ውጭ መላክ የማይታሰብ ነው አለ
መጋቢት ፳፩(ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኦጋዴን ነጻ አውጭ ግንባር -ኦብነግ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ፣ የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር በበሁለት አመት ውስጥ ኦጋዴን ያለውን የተፈጥሮ ጋዝ ለውጭ ገበያ እናቀርባለን በማለት የሰጡት መግለጫ፣ ያልተጨበጠና የማይሆን ነው ብሎአል።
መንግስት በኦጋዴን ውሰጥ ህዝቡን በጅምላ ኢላማ በማድረግ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን የገለጸው መግለጫው፣ የቻይና ኩባንያ ይህን እያወቀ ለመንግስት ሰራዊትና ልዩ ሚሊሺያ እርዳታ ያደርጋል ብሎአል።
ኦብነግ ተዳክሟል እየተባለ የሚሰጠው ትንተና ትክክል አለመሆኑንም ግንባሩ ገልጿል። የሶማሌን ህዝብ መብት በመርገጥ እና ዲሞክራሲያዊ መብቱን በማፈን የክልሉን ሃብት ለመዝረፍ የሚደረገው ሙከራ በአሳዛኝ ሁኔታ ይኮላሻል ሲል አክሏል።
ግንባሩ ራሱን በደንብ የተደራጀና በጥሩ ወታደራዊ አቋም ላይ የሚገኝ መሆኑን በመግለጫው አስተዋውቋል።

Ethiopia has announced that it will begin producing and exporting natural gas from underdeveloped reserves in its southeastern region by 2017
ethopia-gas
The vast natural gas reserve recently found in Ethiopia will make the country a top producer of natural gas in the world, followed by Russia and Qatar. (Image source: Daniel Fogg/Flickr)
 
Ethiopia’s Prime Minister Hailemariam Desalegn said that 27 firms have already acquired licenses to explore more than 40 blocks throughout Ethiopia in the past four years, the vast majority of them in the southeastern Somali Region.
“Studies show the existence of natural gas reserves in several places and they will all be gradually developed,” added Desalegn.
The Calub and Hilala gas fields in the Ogaden Basin has deposits of 1.33 trillion cu/m of gas and 13.6mn barrels of associated liquids, both discovered in the 1970s but not yet exploited, revealed the Prime Minister.
In 2013, China’s GCL-Poly Petroleum Investments had signed a production sharing deal with Ethiopia’s Mines Ministry to develop both gas fields.
“A Chinese firm is carrying out activities on the Calub and Hilala gas reserves. In the next two years, we plan to start exporting and using the natural gas from these areas,” noted Desalegn.
GCL-Poly Petroleum Investments will also fund the pipeline that will transport gas from Ethiopia to Djibouti for a total cost of more than US$4bn.
http://www.oilreviewafrica.com/

ትላንት ንጋት ላይ በሰሜናዊ ምስራቅ የመን ሀጃ አካባቢ በተደረገ የአየር ድብደባ የ International Organization for Migration (IOM) ካምፕ 46 ኢትዮጵያዊያ ሞቱ

 ትላንት ንጋት ላይ በሰሜናዊ ምስራቅ የመን ሀጃ አካባቢ በተደረገ የአየር ድብደባ አየር የ International Organization for Migration (IOM) ካምፕ ላይ ጥቃት ያደረሱት የሳዑዲ አረቢያ የቶር ጀቶች መሆናቸው ታወቀ፡፡


የሳዑዲ መንግስት ባለስልጣናትም ድብደባው በእነሱ ጀት መፈጸሙን አምነዋል፡፡ ድብደባው ግን ሆነጅ ተብሎ የተፈጸመ እንደሆነ የሚያሳይ ፍንጭ አለ፡፡ ቦታው የ UNHCR ካምፕ መሆኑ የታወቀ ነው፡፡ የ UNHCR አርማ ያለበት ድንኳን የተጣለበት መሆኑ እና የ UNHCR አርማ እየተውለበለበ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ በእስከ አሁን ሁኔታ በጨለማ ሲደበድቡ ቅንጣት ስህተት አልነበረም፡፡
ለሞቱት 46 ኢትዮጵያዊያ ሳዑዲ ተጠያቂ ናት

በሌላ በኩል ደግሞ አርማውን አላየንም አይባል ድብደባው የተፈጸው ንጋት ላይ ነው፡፡ አንዴ ሳይሆን በተደጋጋሚ ነው
እየተመላለሱ የመቱት፡፡ ይሄ ምን ያሳያል እስኪ መንግስት ካለን መብታችንን የሚጠይቅልን ከሆነ ይሄን ይጠይቅ…..እባካችሁ
ወገን እያለው ወገን እንደሌለው ሀገር እያለው ሀገር እንደሌለው የትም እየረገፈ ላለው ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን ድምጽ እናሰማ፡፡
እባካችሁ የተኙትም ይንቁ ጠግበው ተገልብጠው እያደሩ ወገን እነሱ ባንኮራፉ ቁጥር እየረገፈ መሆኑን ይወቁት ይህን የሰው
ልጅ ላይ የደረሰ አሰቃቂ እልቂት ያላየ ይይ ሼር አድርጉ……..በሁኑ ሰዓት የአየር ጥቃቱ ከወታደራዊ ተቋም ወደ
ሲቪሉ ህዝብ እየወረደ ነው፡፡ በርካታ ሲቪሎች እየሞቱ ነው፡፡
‪#‎girum_teklehaimanot‬

በጦማርያን እና ጋዜጠኞች ላይ የሚሰሙት የደረጃ ምስክሮች ዛሬም ቀጥለዋል::



በጦማርያን እና ጋዜጠኞች ላይ የሚሰሙት የደረጃ ምስክሮች ዛሬም ቀጥለዋል::
 የሁለተኛ ቀን የአቃቢ ሕግ የሃሰት ምስክሮች በዞን ዘጠኝ ጦማርያን እና ጋዜጠኞች ላይ እየተሰማ ሲሆን ጎን ለጎን በሃሰት ተወንጅለው በእስር የቆዩ ሶስት ሙስሊም ወገኖቻችን እንዲፈቱ ሲወሰን የነ ኤሊያስ መዝገብ ለግንቦት 17 ተቀጥሯል::ሼኽ አብዱራህማን ኡስማ ያለበቂ ምክንያት ከረጅም ጊዜ የእስር ቆይታ በኋል በነፃ እንዲሰናበቱ ፍርድ በቱ አዟል።ሞባይል ስልኮችን ወደ ችሎት ይዞ መግባት ተከልክሏል::


"እኛ ብቻችንን አይደለም የታሰርነው። ቤተሰቦቻችን እና ጓደኞቻችን አብረውን ታስረዋል። ክቡር ፍርድ ቤቱ ይህንን ከግምት ዉስጥ እንዲያስገባልን እንጠይቃለን" ናትናኤል ፈለቀ - በዛሬዉም እለት ጠዋት የቀረቡ ምስክሮች እንዲሁ ሲደናበሩ የተስተዋሉ ሲሆን ማን ላይ ልትመሰክር መጣህ የተባለው በፍቃዱ ሃይሉ ከማለት ይልቅ ፍቃዱ ታምሩ ሲል ተደምቷል::ይህን ያህል; እየዘባረቁ ምስክርነት መስጠቱ አላስፈላጊ መሆኑንና በሚታወቅ ጉዳይ ላይ ጊዜን በሃሰት ምስክር መግደል የገረማቸው የተከሳሾች ጠበቆች አስረድተው የደረጃ ምስክርነቱ እንዲቆም ጠይቀዋል::

አገርን በሽብር ሊፈጁ ሲሉ፣እጅ ከፍንጅ ያዝኩዋቸው"ሲል የነበረው ከሳሽ ያቀረባቸው 14 የሃሰት ምስክሮች በሁለት ቀናት፣2ሰአት በጠቅላላው በማይሞላ ችሎት አሰምቶ ጨርሶዋል::...... እሰካሁን በቀረቡት ምስክሮች መሰረት ቂሊንጦ መላክ ያለባቸው ከሳሾቹ ናቸው::ደሞ አያፍሩም ተጨማሪ ጊዜ ይጠይቃሉ!ሲሉ ችሎቱን የታደሙ ተናግረዋል ከሰዓት በኃላ የተሰየመው ችሎት ያልቀረቡ ምስክሮችን እና ሌሎች ተጨማሪ የሰው ምስክሮችን ለመስማት ለመጋቢት 30/2007 ቀጠሮ በመስጠት ተጠናቋል።

አቶ በቀለ ገርባ የ እስር ጊዜያቸውን ጨርሰው መፈታታቸው ተሰማ



 አቶ በቀለ ገርባ የ እስር ጊዜያቸውን ጨርሰው መፈታታቸው ተሰማ:: የደረሱት መረጃዎች እንደሚያመለክቱት አቶ በቀለ ዛሬ ተፈተው እቤታቸው ከገቡ በኋላም እንደገና ደህንነቶች “ያልተጣራ ነገር” አለ ብለው እንደገና ወስደው ለሰዓታት ካሰሯቸው በኋላ መልሰው ሞጆ ላይ ለቀዋቸዋል::

አቶ በቀለ ገርባ 26 ዓመት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስነ-ልሳን መምህር የነበረሱ ሲሆን የሰውነት አቋማቸው ግን ገና 26 ዓመታትን የሚሰሩ ያስመስላቸዋል።

የኢሳት ራድዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ይልማ “የአቶ በቀለ አፈታት ድራማ” በሚል በዘገበው ዘገባው ላይ የሚከተለውን ጽፏል::
Bekele Gerba


*ዛሬ መጋቢት 21 2007 ዓም አቶ በቀለ የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው የሚፈቱበት ቀን ነው።
*ጠዋት ላይ ባለቤታቸው ወይዘሮ ሀናን ጨምሮ የአቶ በቀለ መፈታትን ለማየት ወደ ዝዋይ እስር ቤት አቀኑ
*አቶ በቀለ ተፈቱ:: ቤተሰባቸውን በእቅፋቸው አድርገው በደስታ እንባ ታጅበው መነፋፈቃቸውን ገለጹ። ከዚያ ጉዞ ወደ ቤት…
*በድንገት የህወሓት ፖሊሶች ወደ አቶ በቀለ መጡና “መጣራት ያለበት ጉዳይ ስላለ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ይወሰዳሉ” አሉ:: ቤተሰብም አቶ በቀለም ቀልባቸው ተገፈፈ:: ደስታቸው ብን ብሎ ጠፋ!
*በደንጋጤ የተዋጡት ወይዘሮ ሀና ይህንን ጉዳይ ለኦፌኮ አመራሮች አሳወቁ። የኦፌኮ አመራሮች በፍጥነት አቶ በቀለ ይሄዳሉ ወደተባሉበት ቃሊቲ እስር ቤት ተጓዙ።
*ሆኖም ቢጠበቅ-ቢጠበቅ አቶ በቀለ ብቅ ሳይሉ ቀሩ
*አቶ በቀለን ይዘው የነበሩት ጠባቂዎች ታሳሪውን ይዘው ሞጆ አካባቢ ለቀቋቸው።
ውዥንብሩ ለምን እንደተፈጠረ ባይታወቅም ዋናው ደስታው ነውናን ቤተሰባቸው አቶ በቀለ ገርባን ይዞ ወደ አዳማ ናዝሬት ይዞ ሄደ። አቶ በቀለና ሴት ልጃቸ ቦንቱን ኢሳት በስልክ አግኝቶ አነጋግሯቸዋል::

በካንጋሮው የሕወሓት ፍርድ ቤት “በሽብርተኝነት” ክስ ጥፋተኛ ተብለው 3 ዓመት ከ7 ወር የተፈረደባቸው አቶ በቀለ በመጀመሪያ ስምንት ዓመት ቢፈረድባቸውም ተከራክረው ወደ 5 ዓመት ማስደረጋቸው ይታወቃል:: በየኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ የ3 ዓመት ከ7 ወር የእስር ጊዜያቸውን እንደጨረሱ በኣመክሮ መለቀቅ የነበረባቸው ቢሆንም መከልከላቸው ይታወሳል:: እስር ቤትም ህክምናም ሳያገኙ ብዙ ተሰቃይተዋል:: አቶ በቀለ ገርባ የ 3 ዓመት ከ 7 ወር የእስር ጊዜያቸውን ኣጠናቀው መለቀቅ የነበረባቸው ባለፈው ጥር 11 ቀን ነበር::

በኦሮሞ ስም ወያኔ የሚያቃጥለው ባንዲራ የኦሮሞዎች ነው። ምኒልክ አልነበራቸውም

በኦሮሞ ስም ወያኔ የሚያቃጥለው ባንዲራ የኦሮሞዎች ነው። ምኒልክ አልነበራቸውም

http://zabraham.blog.com/2015/03/31/tplf-in-oromo-name-burns-africans-flag/

ማስታወሻ 1:- ባንዲራ በማቃጠል ቪዲዮ የጀመረው ወያኔ ነው

ሰሞኑን እየተለቀቁ ባሉት ዘረኝነት ቆስቋሽ ቪዲዮች ሁለት ጊዜ የ ኢትዮጵያ ባንዲራ ሲቃጠል ተመልክተናል። የማቃጠል ቪዲዮውን ለመጀመሪያ ፌስቡክ ላይ የጫነው ስሙን ከሰኢድ ኢድሪስ ኣባ ገመቺስ ብሎ የለወጠ የወያኔ ካድሬ መሆኑ ተደርሶበታል። በተለይ ጸሃይ የምትባለዋ በላከችው ሀውሃት መራሽ ቁስቆሳም ሆነ ባንዲራ አቃጣዩ ንግ ግር ዉስጥ መሃሉ ላይ ኮከብ ያለው ባንዲራ ምክንያት የብሄርብሄረሰቦች እኩልነት ተከብሯል ሲሉ እንደ ኢቲቪ ይወሸክታሉ። የወያኔ ተልዕኮ መሆኑን ለመረዳት የዚሁ ቅጥረኛ ፌስቡክ አካውንት ላይ የ ኦህዴድ ደጋፊነቱን፤የመከለካያ ቀን ሲከበር የተነሳውን ማየቱ በቂ ቢሆንም አሁን ያለው ባንዲራ መሃሉ በቅርቡ በአውሮፓ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ኮከቡ የሰይጣን መንፈስ ነው ተብሎ በመቃጠሉ ምክንያት ራሱም የተበሳጨ እንደነበረ ፌስቡኩ ላይ ያወረደውን ስድብ ቪዲዮው ላይ ለቆታል ውሾች ሲል። አያይዘውም የህወሃት ኣርማ በዋሽንገትን በመቃጠሉ ኦሮሞውን ተቆጥቷል ይላሉ። ልክ እናስገባቸዋለን እየተባለ የሚዛትባቸው ኦሮሞዎች በወያኔዎች በየቀኑ የሚገደሉት ኦሮሞዎች እንዴትም ተብሎ ወያኔን እንደማይደግፉ እሙን ነው። የሰይጣኒዝም ምልክት የሆነው አርማ ተለይቶ በአውሮፓ በተቃጠለ ማግስት እና ድምጻችን ይሰማ ትብብር የመንፈግ አዲስ ስልት ነድፎ ሙስሊሙ ወያኔን ለማርበድበድ በተነሳሳበት ሰሞን ህወሃት ይህንን ለመነጣጠል እንዲያመቸው በቪዲዮው ላይ የድሮው የኦሮሞን ብሶት በማስታከክ ክብ ውስጥ ያለው ኮከብ ብሄር ብሄረሰቦችን ይወክላል የሚለውን መርዝ እያሰራጨ ነው። ይሁንና እነሱም ሆነ ሌሎቹ እየላኩት ያለው አብዮት ለሌሎችም መጠቀሚያ ሆኗል።
በ1984 በነበረው የሽግግር መንግስት ጉባኤ ላይ የተነገረችውን አሁንም በቀጥታ ይሄንን ባንዲራ እያሳዩ ወረውናል ገድለውናል ይለወጥልን እያለ የሚደግምልን ህ ወ ህት እንጂ ማን ሊሆን ይችላል። ለዚያውም አሁንም ድረስ የሚያውለበልቡት እነሱ ብሄረሰቦችን ይወክላል የሚሉት ኮከብ ያለውን ባንዲራ ሆኖ እያለ እንደ አዲስ መጠየቅ ለምን አስፈለገ። የድምጻችን ይሰማ ሆነ በዉጪ ያሉት ሌሎች እንቅስቃሴዎች መንግስትን ለመለወጥ አፋፍ ላይ ስለደረሰ የድሮ ስርዓት ሊመጣባችሁ ነው ወያኔን ደግፉ እንጂ ለማለት እንደሆነ ግልጽ ነው። ለማንኛውም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለም የኦነግም ባንዲራ መለያ እንደሆነ ያስተውሉ።
ማስታወሻ 2:- ባንዲራችን ላይ ያለው ክብ ውስጥ የገባ ኮከብ የሰይጣን ተከታዮች አርማ ነው። የብሄር እኩልነት ምልክት አይደለም
ኢ ህ አ ዴግ ወያኔም በየዕለቱ እንደሚወሸክተው ተከታይ ካድሬዎችም በመደጋገም ብዛት እውነት ለማድረግ እንደሚጥሩት ፤በየቪዲዮው እንደሚያስተጋቡት የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ የተለጠፈው ክብ ውስጥ የገባ ኮከብ ሆነ ጨረር እኩልነትን አያመላክትም።ኮከብ የመበላለጥ የማዕረግ ምልክት ስለመሆኑ በወታደር ቤት ያለፈ ያውቀዋል። ደረቱ ወይ ትከሻው ላይ ሁለት ወይም ከዛ በላይ ኮከብ የተለጠፈለት ፓሊስ ምንም ማእረግ ከሌለው ይበልጣል። በመጽሃፍ ቅዱስም የኮከብ ክብር ከኮከብ ክብር ይበልጣል። እውነተኛ ፌደራሊዝምን የሚጠቀሙ አንዳንድ ሃገራት ሰንደቅ አላማቸው ላይ ኮከብ ቢያደርጉም ኮከቡን በክብ ውስጥ ያስገባች ሃገር ኢትዮጵያ ናት።
በክብ ውስጥ የገባ የተጠላለፉ ሶስት ማዕዘናት የተሰራ ኮከብ ደግሞ የሰይጣን ተከታዮች አርማ እንደሆነ በአለም አቀፍ ይታወቃል።
እናም ክርስትናን ሆነ እስልምናን ቀድመው የሚያውቁ እና ለእምነቱ ሟች ዜጋ ለሚኖርባት ሃገር አሁንም ቢሆን የሰይጣን ተከታዮች ኢሉሚናቲ አርማ ሰንደቅ ኣላማችን ላይ መወገድ አለበት። የዋቄ ፈታም ሆነ በተራራ የሚያመልኩ ባንዲራ አለም አቀፉ የሰይጣን አርማ እንዲለጠፍበት አይፈቅዱም።

ማስታወሻ 3:- ኣጼ ምኒልክ ወደ ደቡብ፥ኦሮሚያ ሲዘምቱ ባንዲራ አልተጀመረም
ባለ ቪዲዮው የወያኔ ቅጥረኛ ከ 1894 እስከ 1895 አጼ ምኒልክ ወደ ደቡብ እንዲያዉም ሃዲያ ኦሮሚያ ብሎ ጠቅሶ ሲዘምቱ ባንዲራ ይዘው ነበር ይህ ባንዲራ ደም መጣጭ ነው ይለናል። በወቅቱ ግን አጼ ምኒልክ ባንዲራ በኢትዮጵያ ኣልጀመሩም። በይፋ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰንደቅ ኣላማ የተጀመረው በ ጥቅምት 1997 ሲሆን ይህም የሆነው ሁላችንም በሃገር ፍቅር ስሜት ተሳትፈን አደዋ ላይ ጣልያንን ድል ባደረግን ካንድ አመት በኋላ ነው። ሁሉም ከዳር እስከ ዳር በሃገር ፍቅር ስሜት ጣልያንን አደዋ ላይ ድል ባደረጉ ካንድ አመት በኋላ ነው። ደቡብ ወይ ኦሮሞ ላይ ዘመቻ አደረጉ በተባለበት 1895 ወቅት ድረስ ለዚህ ባንዲራ ተገዛ የሚል ዘመቻ አጼ ምኒልክ ኣላካሄዱም። ቢሆንም ግን በትገብራለህ ኣልገብርም ፍልሚያ በርካቶች መሞታቸው አይካድም።
የአሁኗ ኢትዮጵያ ቅርጽን በኣጼ አምደጽዮን ዘመነ መንግስት ከ ጀመሮ ወደ ደቡብ ሃዲያ ኦሮሚያ ሲስፋፉበት የነበር እንጂ ወያኔዎች እንደሚሉት የመቶ አመት ታሪክ አጼ ምንሊክ የተጀመረ አይደለም። እስከ 1374 ኣመተ ምህረትም ድረስ የኦሮሞዎችን እንቅስቃሴ ከዝዋይ እንዳያልፉ የተገደበ እንደነበር በርካታ ሰነዶችን መዘርዘር የሚቻል ሲሆን ጽንፈኛ ናቸው የሚባልላቸው የ ኦሮሞ ምሁር ቡልቻ ደመቅሳ ሳይቀር እንደመሰከሩት የደቡብ ኢትዮጵያ ከሰሜን ጋር መተባበር እና ኦሮሞን ማስገበር የተጀምረው ከምኒልክ በፊት ከአጼ አምደ ጽዮን 1314–1344 ንግስና ጀምሮ ነው።
እምዬ ምኒልክ ጡት ቆረጡ የሚለው ሃሰት የፈጠራ ወሬ መሆኑን ዶር ነጋሶ ጊዳዳ ሳይቀር የመሰከሩት እና ጡት መቁረጥ ብልት መስለብ እስካሁንም የአማራ ሳይሆን የጉጂ ኦሮሞ ልማድ እንደሆነ ማስተዋል በቂ ነው። ይልቁንም የአረመኔነት ተግባር የምኒልክ ጦር ላይ የፈጸሙት ኦሮሞዎች እንደነበሩ የቀረበዉን ማስረጃ ይመልከቱ። ከኣስራ ኣምስት ጊዜ በላይ አማራ ላይ የተፈጸመ ድርጊቶችን የሚቀጥለውን ሊንክ በመጫን ያንብቡ። http://www.zehabesha.com/amharic/archives/11329
ይሁንና ከመቶ ሃያ አመት በፊት ለተፈጸመ ታሪክ የአሁኑ ትውልድ ተጠያቂ የሚሆንበት ብሎም ጥበበኛው ሸማኔ ዶርዜ የጠለፋት ባላክር የአንገት ስካርፍ የሚቃጠለው ምን ባደረገ ነው? እያሳዩን ሰገድንለት የሚሉት የንጉሱ ሰንደቅ አላማም ከሆነ ከደርግ መባቻ ጀምሮ ከተጣለ ከአርባ አመት በላይ ሆኖታል። በዘመነ ደርግም ቢሆን ለአስራ ሰባት አመት በህገመንግስቱ ያጸደቀው ባንዲራ መሃሉ ላይ የ አክሱም ሃዉልት በዘንባባ ተከቦ የነበረበት እንጂ ኢትዮጵያውያን ዉስጥ ያኔም መቼም የማይጠፋው ምንም የሌለበት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ምልክታችን ነው።
ደርግ በሽግግር ወቅት(1975–1987) በኢህአዴግም የሽግግር ወቅት(1991–1996) ሲጠቀሙበት የነበረው ሰንደቅ ኣላማ መሃሉ ላይ ምንም ምልክት ያልነበረበት እንደነበረ ልብ ይሏል።ደርግ በመጨረሻው ያስቀመጠው መሃሉ ላይ የስልጣኔ ምልክት የሆነውን አክሱምን ሲሆን ኢህ ኣዴግ ወያኔ ግን የሰይጣን ተከታዮች ምልክት የሆነውን ክብ ኮከቡን ውጦት የሚያሳይ አርማ ለጥፎበት ለሱ ለሰይጣን ተገዙ ይለናል።

የ ኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ ባንዲራንም ያየን እንደሆነ ያሉት ቀለማት እነዚሁ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት ናቸው። ኦነግ ይሄንን የቀስተ ዳመና የሚመስለውን ቀለማት ሲመርጥ ወያኔዎች እንደሚሉት ለክርስቲያኖች አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለም ከሰማይ ከቀስተ ዳመና ወይ ከፈጣሪ የተሰጠን የኖህ ቃልኪዳን ነው ብሎ አምኖ እንዳልሆነ ይታወቃል።
በኦሮሞ ስም ወያኔ የሚያቃጥለው ባንዲራ የኦሮሞዎች ነው። ምኒልክ አልነበራቸውም ከኦሮሞዎች ጋር ብቻም ሳይሆን ከሌሎች ከጠቅላላው የ አፍሪካ ህዝብ ጋር መጣላት መነካካት ነው።
በ አፍሪካ ከ13 በላይ ሀገራት ይህንን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት ኣቀማመጡን በማቀያየር የሃገራቸው መለያ አድርገው የወሰዱት ከኢትዮጵያ ነው። ምክንያቱም ሶስቱ ቀለማት ቅኝ ግዛትን የማሸነፍ ምልክት የነጻነት አርማ ስለሆኑ በኛ ምልክት አፍሪካውያን ብቻ ሳይሆኑ ራስተፈሪያንም የካሪቢያን ሀገሮችም ይመካሉ።
አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማትን ማቃጠል ማለት ሌሎች የ አፍሪካ ሀገራትንም መንካት ብቻ ሳይሆን ትርጉሙ ነጻነት ሳይሆን ቅኝ ገዦች ይሻሉናል ማለታቸው ነው። እንዳሉት ኢትዮጵያዊነትን ብቻ ሳይሆኑ አፍሪካዊነታቸውን ክደዋል። እኛ ጥቁር አይደለንም ምክንያቱም ኢትዮጵያ ማለት ጥቁር ማለት ነው ሲሉም ሰምተናቸዋል።
ማስታወሻ 4:- እስቲ ኢትዮጵያዊ የሚለውን ፓስፖርታቸውን ያቃጥሉት ?
በዚህ ኦሮሞ ካንዲት ጉራጌ ጋር ሲከራከሩ በሚያሳይ ሶስተኛ ቪዲዮ ላይ እና እናንተ ፈረንጅ ናችሁ ተብላ የተጠየቀችው ወያኔ ሰራሽ ኦሮሞ ስታፍር አረብ ለመሆን ሲዳዳት አይተናል።ጠያቂዋም ልክ አልጀዚራ ላይ ጃዋር መሀማድ እንደተጠየቀው አንቺ መጀመሪያ ኢትዮጵያ ነሽ ወይስ መጀመሪያ ኦሮሞ ነሽ የሚል ኮፒ የማንነት ጥያቄ ደግማለች። ሰዎች እኔ በቅድሚያ አፈር ነኝ የማለትም መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በአረብ ሃገር በስደት የሚኖሩ ወገኖቻቸው ኢትዮጵያዊ አይደለንም እያሉ በማስተባበር ፓስፖርት ኣልባ ሊያደርጓቸው እና ሊያሳስሯቸው የተሸረበውን ሴራ አለማወቃቸው ያሳዝናል። ለሺህ ዘመናት የኖረ ኢትዮጵያዊነት ከሚቃጠል በወያኔ በሃያ አራት አመት ጊዜ ዉስጥ የተፈጠረ ዘረኝነት ቢቃጠል ይሻላል።
ማስታወሻ 5:- ኦሮሞን እየጨፈጨፈ ያለው የህወ ሃት ባንዲራ ለተቃጠለ ኦሮሞን ጠበቃ ማድረጋቸው ታውቋል
ዝም ብለን በሰማናቸው ቁጥር እየጨመሩት ባሉት ትኩስ ቪዲዮ ላይ በአሜሪካ ተቀምጠው በርገር እየገመጡ ያሉ ኢትዮ አማሮች የህወሃትን ባንዲራ ማቃጠላቸው ኦሮሞዎችን አስቆጥቷል ይሉናል። ለመሆኑ በየቀኑ የሚታሰሩት የኦሮሞ ልጆች አይደሉ እንዴ የሀገሪቱን እስር ቤቶች የሞሉት? በቅርቡ እንኳ የኣዲስ አበባን ማስተር ፕላን ማስፋት ሰበብ ገበሬዎችን ማፈናቀሉን በተቃወሙ ተማሪዎች የተገደሉት የታሰቃዩት ሳያንስ አሁንም ልክ እናስገባቸዋለን እያለ ኦሮሞ ላይ የሚዝተው አባይ ጸሃዬ ህወሃት አይደለም እንዴ?
ሁሉም አድርባይ ይመስል እንዴት ኦሮሞዎች ወያኔን አይቃወሙም ይባላል? ከማንም ቀድሞ ብረት ያነሳው ማነው። የሰሞኑ የዘረኝነት ቪዲዮዎች ድንገት እያገረሹ ያሉት ኣማራን እና ኦሮሞን በማጣላት ህወሃት ቁጭ ብሎ ሊስቅ የጠነሰሳት ዘዴ መሆኑን ያልባነነ ሰው የለም። እውነት መስሏቸው የአይሲስን አክራሪነት አረብ ሃገር ሆነው ለማምጣት የሚፍጨረጨሩትም ሊታቀቡ ይገባል።
አለም በግሎባላይዜሽን አንድ እየሆነች ስለመጣች መገነጣጠል አይቻልም። እንደለመድነው በ ኢትዮጵያዊ ጭዋነት የጋራ ጠላት የሚሆኑብንን የ ሃይማኖት አክራሪነት፥ ዘረኝነት፥ ድህነት፥ በጋራ ብንከላከል ይበጀናል። አ ይ ሲ ስነት ሙስሊም ሃገራትን እርስ በ እርስ እንዴት እያፋጀ እንደሆነ እያየን መሰል እልቂት በ ጎጥ መናፈቅ የለብንም።

በየመን ኢትዮጵያውያኖች በጭንቅ ላይ ናቸው


በየመን ኢትዮጵያውያኖች በጭንቅ ላይ ናቸው






ግሩም ተ/ሀይማኖት (ከየመን)

ረቡዕ ሌሊት 8፡30 ላይ የተጀመረው የአየር ድብደባ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ የመን ነዋሪ የሆነ ሁሉ በፍርሃት ርዷል፡፡ በተለይ በትላንትናው ሌሊት የነበረው የአየር ድብደባ ከፍተኛ ስለሆነ ህዝቡ ላይ የጣለው ፍርሃት ከወትሮው የተለየ ነው፡፡ “በሁቲይን አማጽያን ሚሊሻ ላይ የተጀመረው የአየርጥቃት አሁንም በድርድሩ ካልተስማሙ ወይ ሰነዓ ከተማን ለቀው እስካወጡ አያቆምም!” ሲሉ የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን ቢን አብድልአዚዝ ገልጸዋል፡፡ ይህን አባባላቸውን ተከትሎ እግረኛ ሰራዊትም ሊንቀሳቀስ መሆኑ እየተገለጸ ነው፡፡ 20.000 እግረኛ ወታደር ተዘጋጅቶ ድንበር ላይ መሆኑን የየመን መገናኛ ብዙሀን እየዘገቡ ነው፡፡ ከዚያ በፊት ተጀምሮ የነበረውን ድርድር እንዲቀበሉ ለሁቲይን አማጺዎች ከትላንት ወዲያ የ3 ቀን እድሜ ቢሰጣቸውም አልተቀበሉትም፡፡

በሳዑዲ ሰብሳቢነት የአረብ ሊግ ሀገራት መንግስታት በየመን ጉዳይ ለመመከር ግብጽ ሻርማ ሸኸ ተሰብስበው ነው ያሉት። በዚህ ስብሰባ ላይ የአየር ጥቃቱ የዘመቻ መሪ ሀገር የሳዑዲ አረቢ ንጉስ ሰልማን ሀቲይን የተባሉት አማጽያን ለቀው እስኪወጡና የመን እስክትረጋጋ ድረስ የተጀመረው ጥቃት ቀጣይ እንደሆነ ገልጸዋል በማለት የየመኑ ቶውራ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የየመኑ መሪ አብድረቡ መንሱር ሀዴ ተገኝተዋል፡፡ ህዝቡ ግን ሀገራችንን እያስደበደበ ያለው ፕሬዘዳንታችን ነው በማለት ጥስ እየነከሰባቸው ነው፡፡ የቀድሞው ፕሬዘዳንት አሊ አብደላ ሳላ ድርድሩን እንደሚቀበሉ ቢገልጹም ተቀባይነት ያገኙ አይመስልም፡፡

ዛሬ ሌሊት በሳውዲ የተመራው የአስሩ ሀገራት ህብረት ጦር በሰንዓ ፈጂ አጣን የተባለው ቦታ ጋራ ላይ የሚገኘው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ያለ የብላስቲክ ሚሳየል ክምችት ማውደሙ ታውቋል፡፡ ይህ የመሳሪያ ክምችት በተመታበት ወቅት መላ ከተማው የተርገደገደበት የመሬት መንቀጥቀጥ አይነት ሁኔታ ነበር፡፡ አንዳንድ ህንጻዎች መስታዎታቸው ሁሉ ርግፏል፡፡ ነዋሪው ሲነጋ እንቅልፍ አጥቶ መደሩ ዋነኛው ርዕስ ነበር፡፡ በተለይ ስደተኛ ኢትዮጵያዊን ከፍተኛ ፍርሃት ተውጠን እንዳለን በርካታ ያናገርኳቸው ወገኖቼ ገልጸውልኛል፡፡ በእርግጥ ሌላውስ ወገን የመን ያሉ ኢትዮጵያዊያንን እንዴት እያሰባቸው ይሆን?

የተመታው ካምፕ ላይ የሚቃጠለው መሳሪያ ፍንዳታም ከፍተኛ ነበር፡፡ ከሌሊቱ 8፡20 ጀምሮ ጠዋት ድረስ እሳቱን ለማጥፋት ርብርብ ነበር፡፡ የሁቲይን አማጺያን ድብደባውን በዝምታ እያዩት አይደለም፡፡ ከየአቅጣጫው በአየር መቃወሚያ ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ እንደ አባባላቸው ከሆነ የአየር ጥቃቱን ከሚያደርሱት ጀቶች እስካሁን ሁለት መምታታቸውን ተናግረዋል፡፡ በዛሬው ሌሊት ሰነዓ ላይ ድብደባው ቀነስ ቢልም ሁዴዳና ሌሎች ደቡባዊ የመን ላይ ጠንከር ያለ እንደነበር መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ሁቲይኖቹም ከየአቅጣጫው የሚደረገውን ጥቃት ለመከላከል ሙከራቸው በዛሬው ሌሊት ቀንሶ ታይቷል፡፡ ሰነዓ ያለ ኢትዮጵያዊ በጭንቅ ውስጥ ሲሆን አደን የተባለው ሁለተኛ ከተማ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያዊን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቡ ነው፡፡

የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ለ10ኛ ጊዜ ተመለሰ

የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ለ10ኛ ጊዜ ተመለሰ
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክትን አላስተላልፍም ብሎ መመለሱን ዛሬ መጋቢት 21/2007 ዓ.ም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡ ፋና የሰማያዊ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ የመለሰው፤-
• ህወሓት/ኢህአዴግ የሚባል ገዥ ፓርቲ በኢፌድሪ የመንግስት አወቃቀር ውስጥ የሌለ በመሆኑ፣
• በጎሳ ላይ የተመሰረተ የፌደራል ስርዓት የሚለው በትክክል ስላልተገለጸ፣
• ብሔር ብሔረሰቦች መሃል ተፈጠሩ ተብለው በዝርዝር የቀረቡት ጉዳዮች አንዱን ብሄር ከሌላው ብሔር ጋር እንዲጋጭ የሚያነሳሱና ግጭትን የሚያራግቡ ናቸው በሚል ነው፡፡
ሚዲያዎች የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክትን ‹‹አናስተላልፍም›› ብለው ሲመልሱ የፋናው ለ10ኛ ጊዜ ነው፡፡

Goodluck Jonathan congratulate Buharii for winning Nigeria's 2015 Election

Goodluck Jonathan is the first Nigerian sitting president to lose an election


_82042630_82042629

Nigeria election: Muhammadu Buhari wins

Former military ruler Muhammadu Buhari has become the first opposition candidate to win presidential elections in Nigeria.
Gen Buhari’s party said his opponent, incumbent Goodluck Jonathan, had admitted defeat and congratulated him.
Mr Jonathan trailed Gen Buhari by about two million votes when he conceded.
Observers have generally praised the election but there have been allegations of fraud, which some fear could lead to protests and violence.
“President Jonathan called General Muhammadu Buhari, the winner of the elections, to congratulate him,” Lai Mohammed, a spokesman for Gen Buhari’s All Progressives Congress (APC), said.
The spokesman praised Mr Jonathan, saying: “He will remain a hero for this move. The tension will go down dramatically.”
“Anyone who tries to foment trouble on the account that they have lost the election will be doing so purely on his own,” he added.

line

Analysis: Will Ross, BBC Nigeria correspondent, Abuja

File photo: Goodluck Jonathan (left) and Muhammadu Buhari shake hands after signing a peace deal agreeing to respect the outcome of the polls
Goodluck Jonathan (left) and Muhammadu Buhari agreed last week to respect the outcome of the polls
Goodluck Jonathan (left) and Muhammadu Buhari agreed last week to respect the outcome of the polls

This is a hugely significant moment in Nigeria’s turbulent history. Never before has a sitting president been defeated in an election.
Since independence from Britain in 1960, there have been numerous coups and most elections have been rigged. Of course in a close election there will be many voters who are not pleased with this outcome but the whole process is a sign that democracy is deepening in Nigeria.
The poll has once again brought to the surface dangerous religious and regional differences and there is still a threat of violence.
The man who has been voted out, Goodluck Jonathan, has played a huge part today in trying to prevent that. He made the phone call when there would no doubt have been some in his camp who would have preferred to dig their heels in.
Results at 18:00 local time (17:00 GMT) showed Gen Buhari with 15 million votes, and Mr Jonathan with 12.8 million votes.
Results have been declared in all states, except for Borno, which is viewed as one of the APC’s strongholds.
Gen Buhari’s supporters took to the streets in the northern cities of Kano and Kaduna, singing and dancing in celebration.

Supporters of the presidential candidate Muhammadu Buhari and his All Progressive Congress (APC) party celebrate in Kano, 31 March 2015
Gen Buhari’s supporters filled the streets after news of his victory emerged

It is the fourth time the former military ruler, 72, has sought the presidency.
He ruled Nigeria from January 1984 until August 1985, taking charge after a military coup in December 1983.
Mr Jonathan had led Nigeria since 2010, initially as acting leader before winning elections in 2011.
Nigeria has suffered from several attacks by the Islamist militant group Boko Haram, which has killed thousands of people in its drive to establish an Islamic state.
Many voters have said that they believe Gen Buhari is better positioned to defeat Boko Haram.

አስደንጋጭ ዜና: ኢትዮጵያዊቷ የISIS ሙሽራ እና “ጽንፈኛ” ሆነው የተገኙት አባቷ



አስደንጋጭ ዜና ነው። ራሱን የእስልምና ግዛት ISIS ብሎ የሚጠራው አክራሪ እና ጭራቂዊ ቡድንን ለመቀላቀል ከሁለት ጓደኞቿ ጋ ከለንደን ወደ ሶሪያ የሄደችው የ15 ዓመቷ አሚራ አባት የሆኑት አቶ አባስ ሁሴን Innocence of Muslims የሚለው ፊልም እስልምና እምነትን አዋርዷል በማለት በለንደን አሜሪካ ኤምባሲ ፊት-ለ-ፊት በተደረገው ሰልፍ ላይ አሜሪካ ትቃጠል፣ ሙስሊም ክሩሴድን ያጠፋል አሜሪካንና እንግሊዝን ጨምሮ…. የሚሉ መፈክሮች ጀርባ በስሜት መፈክር ሲያስተጋቡ የሚታዩበት ቪዲዮ ይፋ ሆኗል።
መፈክር ብቻ ሳይሆን የአሜሪካንና እስራኤል ባንዲራ ሲቃጠል አቶ አባስ አጃቢ ናቸው።
ልጃቸው ወደ ሶርያ ለመግባት በቱርክ በኩል ስታቋርጥ በካሜራ እይታ ውስጥ ከገባችና ሁኔታው በእንግሊዝ መንግስት በገሊ ከተነገረ በኋላ አቶ አባስ የእንግሊዝን ፖሊስ ተጠያቂ ማድረጋቸው ይታወሳል። በወቅቱ በብሪታኒያ ፖሊስ ማዕከል ስኮትላንድ ያርድ ቃለምልልስ ሲሰጡ ልጃቸው ስለአክራሪነት ፈጽሞ የምታውቅበት መንገድ ይፈጠራል ብለው እንደማያምኑ ሳግ እየተናነቃቸው ሲናገሩ ሰምተናል።
ነገር ግን አሁን ቀስቱ ወድሳቸው ዞሯል። ከ3 ዓመታት (2012) በፊት የዛሬን ጦስ ሳያስቡት እንግሊዝን ባስበረገገው የጽንፈኞች ሰልፍ ላይ ተዋናይ መሆናቸው በቀላሉ የማይታይ፣ ለልጃቸው የISIS ነፍሰ ገዳይ ለመሞሸር ድንበር ማቋረጧ በቀጥታ ተጠያቂ መሆናቸው አይቀሬ ነው። አሜሪካንም ሆነች እንግሊዝ ጉዳዩን በቀላሉ አያዩትም። ለዚህ ምክንያቴ አቶ አባስ:–
1. የአሜሪካኑን 911 እና የእንግሊዙን 7 July 2005 የሽብርተኞች ጥቃትን በአደባባይ የደገፈው ብሪታኒያዊው አካራሪ፣ አክቲቪስትና የሙስሊም ማህበረሰብ ጠበቃዎች ሊቀመንበር አንጀም ቾዳሪ የመራው ሰልፍ ላይ መገኘታቸው
2. በዛ ሰልፍ ላይ ከታደሙት መካከል Michael Adebowale የተባለ ወጣት ከዚያ የጽንፈኞች ሰልፍ አንድ ዓመት በኋላ የብሪታኒያን ወታደር Lee Rigbyን በደቡብ ምሥራቅ ለንደን በጠራራ ፀሐይ በመኪና ገጭቶ በስለት ወጋግቶ የገደለ መሆኑ
ልጃቸውን ከማጣታቸው ጋር ተደማምሮ የአቶ አባስን ቀጣይ ሕይወት መሪር ያደርገዋል።
ሆኖም ሰው የዘራውን ማጨዱ አይቀርም ቢባልም በልጃቸው ማንነት ላይ የነበራቸውን ሚና እርግጠኛ ሆኖ መናገር አዳጋች ነው።
ሆኔታው ግን ለጅምላ ፈራጆች ትልቅ ሲሳይ እንደሚሆን እርግጠኛ ነኝ። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እንቅስቃሴን በጎሪጥ ለሚያዩ ሰዎች፣ ህወሓት የሚሰራው ፕሮፓጋንዳ ለኀይማኖታቸው፣ ለብሔራቸው… በሚመች መልኩ በትሪ ጠረጴዛቸው ላይ ቁጭ ሲቀርብ ተስገብግበው ለሚሻሙ ሰዎች ለቁንጽል መረጃቸውና ድምዳሜያቸው ግዙፍ ርዕስ አግኝተዋል።
ድምጻችን ይሰማ በዚህ ውዥንብር ሳይደናገር ላለፉት 3 ዓመታት ያሳየንን ሰላማዊ እና ስልጡን ተቃውሞ እንደሚቀጥል ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለኝም።

Sunday, March 29, 2015

የኮሜዲያን ዳንኤል ቁንጮ ቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ




ዳንኤል ቁንጮ ከእናቱ ወ/ሮ አስራት ሰቤ እና ከአባቱ ወልዴ ኪሮ በ1970ዓ.ም አዲስ አበባ 4ኪሎ – ፊት በር ተወለደ፡፡ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በዳግማዊ ምኒሊክ ተማረ፡፡ ትያትር በተለያዩ ክበባት ተምሯል – ሰዓሊም ነበር፡፡

ዳ ኤል ቁንጮ – በተለያዩ ክለቦች በዲጄነት ሲያገለግል ከነዚህም ውስጥ ፒያዛ – በአካልፀ ሆቴል እና 22 ማዞሪያ – ሰገን ሆቴል ይጠቀሳሉ፡፡ ኮሜዲያን ዳኒ ቁንጮ በርካታ የኮሜዲ ሥራዎቹን አበርክቷል፡፡

እናቱ ወ/ሮ አስራት ሰቤ ልጃቸው በታመመበት ወቅት ወደ ሚዲያ ቀርበው ‹‹እባካቹ ልጄን አትርፉልኝ?›› ሲሉ ተማጽነው ነበር፡፡ ሐሙስ ዕለት ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ለህክምና ገባ፡፡ ትላንት ቅዳሜ መጋቢት 19 ቀን 2007ዓ.ም በአደረበት ህመም በ37 ዓመቱ ያረፈው ዳን ኤል ቀብሩ – ዛሬ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በሳሊተ ምህረት ቤተ-ክርሲቲያን (ጉርድ ሾላ) ወዳጅ ዘመዶቹና የሙያ አጋሮቹ በተገኙበት ተፈጽሟል::

ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ የ ሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ተጠናቀቀ

የሰማያዊ ፓርቲ የጠራውን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ መንገድ ለማስቀየስ የሞከረው ወያኔ አልተሳካለትም::
semawi party demo 2\
semawi party demo
የ‹‹ነፃነት ለፍትሓዊ ምርጫ›› ዝግጅት

v
1
12
2
8semawi party demo 6
36745
Semawi party dem011
ፖሊስ ሰልፈኛው ወደ ቤተ መንግስት እንዳያልፍ ሲያስቆም!

semawi party demo 4
ፖሊስ ሰልፈኛውን ሲያስቆም!
semawi party demo 5    semawi party demo 3
demo12
ፖሊስ ሰልፈኛውን በቤተ መንግስት በኩል እንዳያልፍ አስመልሶታል፡፡
semawi party demo 7

Friday, March 27, 2015

ድምጻችን ይሰማ የጠራው የሳንቲም መሰብሰብ ተቃውሞ ተጀመረ

ድምጻችን ይሰማ የጠራው የሳንቲም መሰብሰብ ተቃውሞ ተጀመረ
መጋቢት ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሙስሊም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ወደ ማእቀብ እና ትብብር የመንፈግ ሂደት መሸጋገሩን ድምጻችን ይሰማ ካስታወቀ በሁዋላ፣ አርብ መጋቢት 20 የሳንቲም መሰብሰቡ ሂደት ተጀምሯል።
ምን ያክል ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ጥሪውን ተቀብለው ተግባራዊ እያደረጉት መሆኑን ለማወቅ አስቸጋሪ ቢሆንም ሙስሊሙ ከዚህ በፊት ይተላለፉ የነበሩ የድምጻችን ይሰማን መመሪያዎች ሲተገብር በመቆየቱ፣ አዲሱን መመሪያም ተግባራዊ ያደርጋል ተብሎ
እንደሚታሰብ ዘጋቢያችን ገልጿል። የሳንቲም መሰብሰቡ ተቃውሞ በኢኮኖሚው ላይ የሚያሳድረው የጎላ ተጽአኖ ባይኖርም፣ መንግስት ሳንቲሞችን ለማስቀረጽ ወጪ እንደሚያስወጣው፣ እንዲሁም በገንዘብ ልውውጡ ስርአት ላይ ችግር ሊፈጥር እንደሚችል
የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
ከሁሉም በላይ የአሁኑ ውሳኔ በቀጣይነት ለሚኖሩ ጠንከር ያሉ ተቃውሞች መነሻ እንደሚሆንና ህብረተሰቡ ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ፊት ለፊት ሰይጋፈጥ በመንግስት ላይ ተጸእኖ ለማሳደር የሚያስችለውን ልምድ እንዲቀስም እንደሚያግዘው ባለሙያዎች ይገልጻሉ።
ሳንቲም ቆጥቦ የመሰብሰብ ተቃውሞ የሚካሄደው በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች እና ከተሞች ነው።
ተቃውሞው በድምጻችን ይሰማ እስከሚገለጽ ድረስ ላልተወሰነ ጊዜ የሚቀጥል ሲሆን፣ ለወደፊቱ አንድ ብርና ከዛም በላይ ያሉ የብር ኖቶችን ከመሰብሰብ ጀምሮ ሌሎች በአተገባበራቸውም ሆነ በእንድምታቸውጠንክረው እያደጉ የሚሄዱ የትብብር መንፈግ እና የቦይኮት
ስልቶችን ቀስ በቀስ በመለማመድ ሰላማዊ ትግሉን እንደሚቀጥል ድምጻችን ይሰማ መግለጹ ይታወሳል።
Like · Comment · 

ጉዞአችን ወደ ነፃነት ነው!! መዳረሻችንም የነፃነት አደባባይ ብቻ ነው!!

pg7-logoአለማችን አንባገነን ስታስተናግድ ወያኔ የመጀመሪያው አይደለም። ዘረኛንም እንዲሁ …….. እኛም ስለነፃነት ብለን ለትግል ሰንነሳ የመጀመሪያዎቹ አይደለንም …… አለማችን እንደየዘመኑና እንደ የወቅቱ አንባገነኖች ያለ የሌለ የመሳሪያና ወታደራዊ ሀይላቸውን በመጠቀም ህዝብን በፍርሀት አሸማቀውና ረግጠው ለመግዛት ሲውተረተሩ በተደጋጋሚ ታይተዋል። በዚያው ልክ ህዝባዊ ሀይልና መመከት ተስኗቸው ሲንኮታኮቱ በተደጋጋሚ የታየ ወደፊትም አናባገነኖች እስከተከሰቱ ድረስ በህዝባዊ ሀይል ተጠራርገው መቀመቅ ሲወርዱ መታየቱ አይቀሬ ነው ። ህዝብ የወደደውን አስተዳዳሪ እንጂ ረግጦ ሊገዛው የሚፈልገውና አንባገነን ተቀብሎ አያውቅም ፤ዛሬም አልተቀበለም ፤ ነገም አይቀበልም ። ይህን በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ በተደጋጋሚና በጉልህ የሚታይ ግዙፍ እውነት መቼም ተቀብለውና ከታሪክ ተምረው ስለማያውቁ አሳፋሪው ውድቀታቸው በተደጋጋሚ ሲታይ አለ።
ሀገራችን የአለማችን አካል እንደመሆኗ አንባገነኖች ተፈራርቀውባታል። አንባገነኖችም በህዝባዊ ሀይል ተጠራርገውባ ታል። ከደቡብ አፍሪካ ቀጥሎ ትልቅ ወታደራዊ ሀይል የነበረው የትናንቱ ደርግ እንደ እንቧይ ካብ ሲናድ ተመልክተናል። አንባገነኖችመናገር እንጂ መስማት የማ ችሉ፤ ማየት እንጂ ማስተዋል የተሳናቸው በመሆናቸው እነሆ ዛሬም የወያኔ ዘረኛው ቡድን ህዝባ ላነሳው የነፃነትና የፍትህ ጥያቄ ያለ የሌለውን ወታደራዊ ሀይል በጠራራ ጸሀይ በማሰለፍ መቼውንም ያልተቻለ ውን ህዝብን በሀይል አሸማቆ ለመግዛት መከራውን ሲያይ ይስተዋላል። ለዚህም ነው ….. ከሌላው የሀገራችን ክልሎች ከፍ ባለ ሁኔታ የህዝባዊ እንቢተኝነት እየታየ ባለበት ጎንደርና አካባቢው በሰራዊት ማጥለቅለቅ የተያያዘው።
ለሚነሱ ህዝባዊ ተቃውሞዎችና ህዝባዊ የመብት ጥያቄዎች የሚሰጡት ምላሾች እስር፤ አፈናና ግድያ ከሆነ ህዝባዊ እንቢተኝነትን ማስከተሉ አይቀሬ ነው። በእስር ፤በአፈናና በግድያ እንዲሁም በሰራዊት ሀይል ህዝብን በማሸማቀቅ በስልጣን መቆየት የሚቻል ቢሆን ደርግም ከቤተ-መንግስት ባልወጣ፤ ወያኔም ዛሬ ከቤተ-መንግስቱ ባልተንፈልለሰ ነበር። ይህ ደግሞ ሊያስተምር በተገባ ነበር።
እስከ ዛሬ የትኛውም አንባገነን ስርአት በሚተማመንበት የወታደራዊ ሀይል አማካይነት የመንኮታኮቻቸውን ሰአት በአንድ ሰኮንድ ማዘግየት የቻለ እንደሌለ ሁሉ ወያኔም ያለ የሌለውን ወታደራዊ ሀይል ሲያርመሰምስ ውሎ ቢያድር ውድ ቀቱን በአንድ ሰኮንድ ማዘግየት እንደማይችል በተለይ እንቢ ለነፃነቴ፤ እንቢ ለሀገሬ… ብለን ለትግል የተነሳን ሀይሎች በመረ ዳት፤ ይበልጡኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተቀጣጠለ ያለውን ህዝባዊ እንቢተኝነት ይበልጥ እያሰፋን የጀመርነውን የነፃነት ጉዞ ከነፃነታችን አደባባይ ለማድረስ ሌት ተቀን የመስራት ሀላፊነታችናና መወጣት ይገባናል።
በጎንደር የሚታየውን የአልገዛም ባይነት ትንቅንቅ በሌሎች ክልሎችም በማቀጣጠል፤ በደብረወርቅ የታየውን የመምህራን የስራ ማቆም አድማ ወደ ሌሎች አካባቢዎች በማስፋት፤ እንደ ድምፃችን ይሰማ ሁሉ ተቃውሞን ወደ እንቢተኝነት በማሸጋ ገር …… ወዘተ የነፃነታችንን ቀን ለማቅረብ መከፈል የሚገባውን መክፈል ይገባናል።
በደርግ ል የተነሳው እንቢተኝነት እያየለ ሲመጣ ያሰለፈው ሰራዊት ወያኔን አጅቦ የደርግን ቀብር እንደቆፈረለት ሁሉ ዛሬም በወያኔ ላይ እየተቀጣጠለ የሚገኘው ህዝባዊ እንቢተኝነት እየጠነከረ በመጣ ቁጥር የደረደረው ሰራዊት የወያኔን ቀብር ቆፋሪ ከመሆኑ እንደማኢመለስ ከቅርብ ጊዜ ታሪካችን በመማር ነፃነታችንን ለማስከበር የጀመርነውን የእንቢተኝነት ትግል በ መ ላው የሀገራችን ክፍሎች በማስፋትና በማቀጣጠል አይቀሬውን የወ ኔ ቀብር ለማቅረብ በአንድነት የነፃነት ጉዞውን እንቀ ላቀል። የጀመርነው የነፃነት ጉዞ መቆሚያው የነፃነታችን አደባባይ መሆኑን በተግባር ከምናሳይበት ወቅት ላይ እንገኛለንና በአንድነት እንነሳ!!!!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!!

ሠላማዊ ትግላችን ነፃነት እስኪታወጅ እኩልነት እስኪሰፍን ይቀጥላል! – የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ


Image result for ethiopia youth movement

የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ በሃገራችን ኢትዮጵያ አስተማማኝና ዘለቄታዊ ሠላም፣ እኩልነት፣ ፍትህና፣ የፖለቲካ መረጋጋት ይሰፍን ዘንድ ቀና ራዕይ አንግበው በተሰባሰቡ ወጣት ኢትዮጵያውያን የተመሰረተ፤ በሃገራችን ብቸኛው በወጣቶች የተገነባና የሚመራ ንቅናቄ ነው። ንቅናቄአችን ላለፋት አመታት የንቅናቄውን አቅም ለማጐልበት፤ ሰፊና ጠንካራ መሰረት ያለው ሁለገብ ተቋም ለመገንባት፤ የድርጅታዊ መዋቅሩን ጨምሮ ሌሎች ወሳኝ መሰረታዊ የማስፋፋትና የማደራጀት ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል። በመሆኑም ዛሬ ንቅናቄያችን ከአምባገነኑ የህወሓት/ኢህአዴግ የደህንነት መረብ የፀዳ፤ እራሱን ከማንኛውም የውስጥና የውጭ ጥቃት በአስተማማኝ ሁኔታ የመከላከል ብቃት ያለው፤ በርካታ እንቅስቃሴዎችንና ዲሲፕሊኖችን በተቀናጀ መልኩ ማከናወን የሚችል ጠንካራ ተቋም መሆን ችሏል።
የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ ከአጠቃላይ የህዝብ ብዛት ከ75% በላይ የሚሆነው ወጣቱ በመሆኑ፤ ይህ ወሳኝ የህብረተሰብ ክፍል የዲሞክራሲ ሥርዓትን ለመመስረትና ለማጐልበት በሚደረግ ትግል ውስጥ ግንባርቀደም ሚና የመጫወት ትውልዳዊ ሃላፊነት እንዳለበት በፅኑ ያምናል። በመሆኑም ንቅናቄአችን ይህን ፅኑ እምነት መሰረት በማድረግ፤ ወጣቱ ትውልድ ሃላፊነት የመረከብና በብቃት የመወጣት፤ እንዲሁም በተደራጀ መልኩ በጋራ የመሥራትና ለውጤት የመብቃት ሙሉ አቅሙ እንዲኖረው ለማስቻል መጠነ ሰፊ እቅዶችን ነድፎ በመተግበር፤ የወጣቱን እምቅ ችሎታና ብቃት በተግባር አስመስክሯል። ንቅናቄአችን ከተመሰረተበት ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በርካታ ተግባራትን ያከናወነ ሲሆን፤ በተለይ በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ወጣቶችን ወደተመሰረተለት ታላቅ ራዕይ ለማምጣት የግንኙነትና የመረጃ ልውውጥ መረብ በመሆን፤ ብሎም በአለም ዙሪያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን በስሩ በማደራጀትና በማንቃት ለሃገር ተቆርቋሪ ዜጋን በአስተማማኝ ሁኔታ መገንባት ችሏል።
የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ በሃገሪቱ ዲሞክራሲያዊ ስርአትን ለማስፈን በሚደረገው ትግል የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማበርከትና የተነሳለትን ታላቅ ራዕይ እውን ለማድረግ፤ ከሌሎች የፖለቲካ፣ የሲቪክና፣ የሰባዊ መብቶች ድርጅቶች ጋር በመተባበርና ጠንካራ ስምምነቶችን በመመስረት በስፋት እየሰራ ይገኛል። ንቅናቄአችን በሰላማዊ የትግል ስልት በሃገራችን ለውጥ እንዲመጣ ከሚታገል ማንኛውም ተቋም ጋር በመተባበርና በመደገፍ በርካታ ተግባራትን ያከናወነ ሲሆን፤ በተለይ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት ባካሄዷቸው ሠላማዊ መብትን የመጠየቅና የማስከበር እንቅስቃሴዎች የሚሠማውን ከፍተኛ አድናቆት እያስታወቀ፤ በቀጣይ ለሚያደርጉት ሠላማዊ እንቅስቃሴዎች ሁሉ፤ አባላቱን በማስተባበርና ሙሉ ሃይሉን በመጠቀም ስኬታማ እንዲሆን የሚሰራ መሆኑን ከወዲሁ ቃል በመግባት ያረጋግጣል። ከዚህም በተጨማሪ በወጣቶች የተገነባውን የሰማያዊ ፖርቲን በአዲስና በተቀናጀ መልኩ ድጋፍ ለመስጠት ሰፋ ያለ እቅድ ይዞ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን በሙሉ ልብ ያረጋግጣል።
የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ አባላት፤ እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ወጣት ሆይ፤ ዛሬ ሃገር እያለህ እንደሌለህ፤ መስራት እየቻልክ ተመፅዋች፤ ተምረህ ራስክን ማሻሻል እየቻልክ እድሉን ተነፍገህ፤ በችሎታህ ሳይሆን ለገዢው መደብ ባለህ ቀረቤታ ከሃገርህ ማግኘት የምትችላቸው እድሎችህን ሁሉ ተነጥቀህ፤ እጣ ፈንታህ በጥቂት ግለሰቦች በጐ ፈቃድ ስር ብቻ መውደቁን ካንተ በላይ የሚያውቀውና የሚገነዘበው የለም። በመሆኑም ሳትፈልግ የተጫኑብህ ምስቅልቅልና ጥልቅ ችግሮችን አስወግደህ፤ በተሻለ የህይወት ተስፋ የመተካት አቅሙም ጉልበቱም ያንተ ነውና፤ ከዛሬ ጀምሮ ቆርጠህ በመነሳት፤ ብሎም ከሰማያዊ ፓርቲ ጐን በፅናት በመቆምና ሙሉ ድጋፍ በመስጠት፤ እንዲሁም የሙስሊም ኢትዮጵያውያን ትግልን የሚመራው አካል (ድምፃችን ይሰማ) አመራር ፍፁም ሠላማዊና በሳል መሆኑን ስለምትረዳው፤ በመሆኑም የሚቀርበው የአመራር ብቃት ነፃነትህን ለማስከበር በቂ የትግል ስትራተጂ እንደሆነ ስለሚታመን፤ የሚካሄደውን ትግልና የሚተላለፈውን የትግል መመሪያ በቅርበት በመከታተልና ተግባራዊ በማድረግ፤ ወደ ታሪካዊው የለውጥ ጐዳና በሙሉ ልብ ተቀላቅለህ ታሪካዊ ሃለፊነትህን ትወጣ ዘንድ፤ የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ በአክብሮት ሃገራዊ ጥሪውን ያቀርባል።
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

ወይ ቤን ድኩማኑ፦አምላክ ፍርፋሪ ለቃሚ ከመሆን ያውጣን!


Ethiopia first, benyam kebede

ወይ ቤን ድኩማኑ፦አምላክ ፍርፋሪ ለቃሚ ከመሆን ያውጣን!

ከካናዳ ግራ የተጋባ ኑሮው ቋንቋ እንኳን በወጉ ሳይማር አቶ ለገሰና አላሙዲንን አቆላምጦ ቋሚ የአሸርዳጅነት ስራ የተሰጠው ቢንያም ከበደ (ቀለለ)ደግሞ ብሎ ብሎ ሄሊኮፕተራችንን መልሱ እያለ ሃገር ቆርሶ ለሰጠ የሽፍታ ቡድን ቋሚ ጠበቃ ሆኖ ሳያፍር፡ ወያኔ ተቆርቋሪ ሆኖ ፋታ ሳይሰጥ ላስገነጠላት የኤርትራ ምድር ግድ ሳይለው፡ ስለ ትግራይ የአፓርታይድ ስርዓት ንብረት ዛሬ አንደበቱ ተከፈተ።
በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ አየር ሃይልን አፍርሰው፤ የኢትዮጵያ ባህር ሃይልን ከነባህር በሩ ቀብረው፤ የሃገራችንን መከላከያ ጦር በትነው፤ ዛሬ በትግራይ ክልል መናገሻውን ካደረገ ለቆየው የህወሃት አየር ሃይል፡ የኦህዲዱ ካድሬ ቢንያም ቀለለ ጥብቅና ሲቆም፤ በሺዎች የሚቆጠሩየኦሮሞ ተወላጆች እስርቤቶችን ባጨናነቁበተና እና በምሬት ብረት ያነሱት የኦሮሞ ለጆችና ሌሎች ኢትዮጲያዊያን ጀግኖች ደግሞ ምታ ነጋሪት ክተት ሰራዊት ባሉበት ሰዓት፡ ምን ያህል በወገኖቹ ህይወት ቁማር የሚጫወት ከሃዲ መሆኑም ለፍርድ እየተመዘገበለት ነው።

ቢንያም ቀለለ፡ ደብረዘይት አየር ሃይል ዛሬ ከስውር እስር ቤትነት እምብዛም ያልዘለለ እንደሆነና፡ እንዳንተ ዘጠኝ የሽንት ጨርቅ የታጠቁ ድኩማን ሳይሆኑ፡ የኢትዮጲያ የቁርጥ ቀን ልጆችን ማሰቃያ መሆኑን የሃገሩ ነገር የሚያንገበግበው ሁሉ የሚያውቀው ሃቅ ስለሆነ፡ ከፈቀዱላችሁ ከአንተ ቢጤው አድር ባይ እና ሃይለኛው ኮራጅ፤ ሃይለማሪያም ደለለኝ ጋር፡ (እሱ እንኳን ቁመት ሁለቴ ያጥፍሃል) የወያኔን ስካርፍ አድርጉና ቀጣሪዎቻችሁን አስጎብኙኝ በሏቸው አራት ነጥብ!

[እርግጥ ነው፡ ስራ በሚከበርበት ካናዳ ሰርቶ መኖር ያቃተው ይሄ የወሬ ቋት ቢንያም ቀለለ፡ የገዛ ጓደኞቹና ቤተሰቦቹ እስክሸማቀቁበት ድረስ፡ ቶሮንቶ በነጻ ህክምና ሚስቱን ለማስወለድ ካልሆነ በቀር፡ ሰርቶ ለመኖር እንድማይረግጣት የምናውቅ እናውቃለን ይሄም እየተመዘገበለት ነው። ]

ጭራሹኑ፤ 60% ንብረትነቱ የካናዳ መንግስት የሆነን የወርቅ ማእድን ፋብሪካ የትግራይ ነጻ አውጪ በምድርም ይሁን በአየር ደበደበው ብሎ ከወያኔ ሚዲያ ቀድሞ መመስከር፡ በራሱ ላይ የክስ መዝገብ እያከማቸ እንደሆነ አለማወቁ የድንቁርናውን ልክ የሚያሳይ ነው። www.youtube.com/watch?v=dfeZ1BsgoRY

ሌላው ነገር፤ ቢንያም ቀለለ የኤርትራ ሰማይ ስትል፤ የኤርትራ ሰማይ፤ የኤርትራ ጦር የሚባል ነገር ለመፍጠር የቸኮሉትን ቀጣሪዎችህን ግፍ አንተ ስራ ሳትሰራ እያወራህ እና ዘር ከዘር እያባላህ እንድትበላ ስላረጉህ ዘንግተኸው ይሆናል፡ እኛ ግን ለአፍታ እንኳን እንዳልዘነጋነው አልገባህም ይሆናል።

ደግሞ ዘፈን ተመርጦ ልብ ውልቅ! እንዳንተ አታላዩ የሜጋው ሚዲያ በወቅቱ ጠፍጥፎ በሰራው ፕሮቶጋንዳ ተታለው በከንቱ ደማቸው ደመከልብ ሆኖ የቀሩ ወገኖቻችን ደም ሳይደርቅ፡ ሌላ ማሳሳቻ ልታዘፍን ያምርሃል? በካሳ ተሰማ ፋኖ ታጅበህ የኢትዮጲያን ህዝብ ዳግም ልታታልል? በሃሰት በኢትዮጵያዊያን ላይ እስከዛሬ ለቀለድከው ሁሉ ልጆቹ የት እንደወደቁ እንኳ በወጉ ሳይነገረው ተንቆ የተተወው ኢትዮጵያዊ ወገን አንተንም ሆነ ያቺ በር ጥርስ ጓደኛህን ዋጋችሁን የሚሰጥበት ጊዜ እየቀረበ ነውና ያኔ አሸው አንበሳው የሚለውን ዘፈን እንመርጥላችኋለንና አትቸኩል!

እደግመዋለሁ፡ የኢትዮጵያ መንግስት የምትሉት የወያኔ፡ ባለስልጣኑም ባለሃብቱም የጥቂት ወያኔዎችና የአንተ አይነት የአእምሮም የመንፈስም ድኩማንን እንዲሁም ሰው የጠላቸው ወንጀለኞች ስብስብ፡ ጦሩም ለወያኔ አዛዦች ጥቅም አስጠባቂነት የኢትዮጵያን ወጣት በማታለል የተደራጀ ሃይል፤ የኢትዮጲያ ልጆች ከወያኔ እየነጠቁ የወሰዱትና ገና የሚወስዱት አውሮፕላንም ሆነ ሄሊኮፕተር ሁሉ የሃገራቸው ንብረት፡ ማለትም የራሳቸውን ሃገር ነጻ የሚያወጡበት ትጥቅ ስለሆነ፡ ይልቅስ ለራስህና ለመሰሎችህ አልቅስ፤ በፍርፋሪ ህሊናችሁን ለሸጣችሁ፤ እውነተኛው ፋኖማ አገሩ ሊገባ ነው አራት ነጥብ!

 የጦቢያ ነጭ ለባሽ መጋቢት 16፤ 2007 ዓ. ም

Democracy behind bars: 11 opposition leaders facing jail or death



The Guardian
With global democracy declining for the ninth year in a row, we look at some of the opposition leaders around the world who have been charged with sodomy, bribery and arson, and who now face prison and even death sentences

Venezuela

Leopoldo López, awaiting verdict, charged with inciting violence and arson
“Our arguments – and those of hundreds more Venezuelans suffering the same injustice – are clear and forceful: political disqualification violates laws.”
Founder of the opposition Popular Will party, Leopoldo López was arrested on 18 February 2014 after calling for citizens to protest the government of President Nicolas Maduro, whose leadership has seen Venezuela pushed into the top 10 countries in the world for corruption and homicide. Charges of murder and terrorism were later downgraded to arson, damage and inciting violence, for which he is still on trial.
opposition leaders

Ethiopia

Andargachew Tsige, death sentence, convicted of attempting to overthrow the government
Accused of attempting to overthrow the government, Ethiopian opposition leader Andargachew Tsige was sentenced to death in absentia in 2007. His party, Ginbot 7, seeks to end the country’s dictatorship and is Ethiopia’s largest exiled opposition movement. After Ginbot 7 was declared a terrorist organisation in the 1970s, Tsige fled and sought asylum in the UK.

While travelling to Eritrea in June 2014, Tsige disappeared during a stopover at Sana’a airport and was subsequently extradited to Ethiopia, where he remains on death row. Amnesty International has closely documented Tsige’s case, and online petitions call for his release. 

Democratic Republic of the Congo

Jean-Bertrand Ewanga, one year, convicted of contempt of court
The arrest of Jean-Bertrand Ewanga, secretary of the opposition Union for the Congolese Nation party, came in August 2014 after he participated in a rally opposing the extension of presidential terms in the DRC. He was placed under house arrest on charges of inciting hatred, tribalism and contempt of the supreme magistrature, then sentenced to one year in prison on 11 September 2014. 
The Free Fair DRC campaign group has been active in raising awareness, and Ewanga’s case was discussed in British parliament during October 2014, where itgarnered 28 signatures from across party lines.

Tanzania 

Ibrahim Lipumba
itter
 Ibrahim Lipumba was arrested for holding political rallies without a permit.
Ibrahim Lipumba, awaiting verdict, charged with holding rallies without a permit
“The people of Zanzibar have been robbed of their choice. We will not accept it.”
Professor Ibrahim Lipumba, chairman of the Civic United Front party, was arrested on 28 January 2015 and for holding political rallies without a permitahead of the October 2015 Tanzanian elections. New charges of conspiracy, unlawful assembly and rioting were issued on 25 February. With Lipumba currently out on bail, the case has been adjourned until April 13.

Rwanda

Victoire Ingabire, 15 years, convicted of threatening state security
“Remanding me in captivity or silencing my voice can only postpone the revolution, it cannot stop the movement.”
Unified Democratic Forces party leader Victoire Ingabire returned to Rwanda in January 2010, after living in exile for 16 years in the Netherlands, to stand in that year’s elections. She was arrested in April 2010 and barred from running for office.
She was charged with “threatening state security” and “belittling Rwanda’s 1994 genocide” after questioning why the country’s official memorial excluded Hutus (some moderate Hutus were slaughtered by Hutu extremists alongside Tutsis). She boycotted the trial, which she described as politically motivated, and refused to appear in court. Courts upheld the conviction and increased her jail term from eight to 15 years, reviving previously dropped charges of encouraging revolt, after an appeal in December 2013. Her supporters call for international mobilisation against her imprisonment.

wanted officials