Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, July 31, 2016

ኢትዮጵያዊነት በጎንደር ደምቆ ተመለከቱት Gonder 31.07.2016 Demonstration Videos and photos



 ተገፋሁ ያለ ፣ ያመረረ ፣ የጨከነ የኦሮሞ ህዝብ ንቅናቄ ባየን ማግስት አማራ ተገፍቶ ከፍቶት ፣ በደል አማሮት ፣ ንቀት አስቆጥቶው ቁጣውን እየገለጸ ነው ! … አማራው እንደቀረ ተበዳይ ኢትዮጵያዊ ሲቆጣ እንዲህ በኢትዮጵያ ባንዴራ ደምቆ በሁሉም ወገኑ ላይ ሰለሚደርሰው የመብት ገፈፋ ተቃውሞውን በማሰማት ነው !… ይህ ስሜቱ ያልገባችሁ ወደ ጎንደር ፊታችሁን አዙሩ … ኢትዮጵያዊነት በጎንደር ደምቆ ተመለከቱት !
Gonder Demonstration
Video 1
Video 2
Video 3
Video 4
Video 5

የትግራይ ክልል ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማ በዋሽንግተን ዲሲ አውሮፕላን ማረፊያ ከፍተኛ ተቃውሞ ቀረበባቸው

ሰበር ዜና
የትግራይ ክልል ም/ፕሬዝዳንት፡ የህወሀት ፖሊት ቢሮ አባል ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማ በዋሽንግተን ዲሲ አውሮፕላን ማረፊያ ከፍተኛ ተቃውሞ ቀረበባቸው። የትግራይን ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳይ ለማወያየት የመጡትን ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማን የተቃወሙት የዲሲ ግብረሃይል አባላት በወልቃይት ህዝብ ላይ ለደረሰው ግፍና መከራ ከሚጠየቁ የህወሀት ባለስልጣናት አንዱ ናቸው በማለት ምሬት የተቀላቀለበት ተቃውሞ አቅርበዋል። ዶ/ር አዲስ ዓለም በድንጋጤ ተዘፍቀው ሲሸሹ ታይተዋል።

በጎንደር ሐምሌ 24 ቀን 2008 ዓ.ም የተቃውሞ ሰልፍ የተያዘዉ መፈክሮች







ማሳሰቢያ ******** የተቃዉሞ ሰልፍ መነሻ ቦታ – መስቀል አደባባይ! *************** *********************** መነሻ – 3፡00 ሠዓት ላይ! *********************
‪#‎AmharaResistance‬ – ሸር በማድረግ መረጃውን ለሌሎች ያካፍሉ!

 ከመስቀል አደባባይ ተነስቶ በከንቲባ ጽ.ቤት፣ዞን አሰተዳደር አድረጎ በፋሲል በኩል ወደ ዞን ፖሊስ መምሪያ በመታጠፍ በአርበኞች አደባባይ በኩል ወደ አስመራ መንገድ በማቀናት የሰልፉ ጉዞ ወደ አብዮት አደባባይ በማቅናት ኮለጅ 18 ማዞሪያ ደርሶ ይመለሳል፤የመልስ ጉዞዉን የሚያደርገዉ በሰርድ በኩል ሲሆን በፋሲለደስ ት.ቤት በኩል በአድረጎ በአዉቶ ፓርኮ በኩል ወደ ፒያሳ በማቅናት ማሰረጊያዉን መስቀል አደባባይ ላይ ያደርጋል፡፡ በመዝጊያ ሥነ ስርዓቱ ላይ ተተኪ የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ አስተባበሪ ኮሚቴ አባላትና የተመረጡ የአገር ሽማግሌዎች ንግግር ያደርጋሉ፤የተቃዉሞ ሰልፉ የአቋም መግለጫዎች ይቀርባሉ፤ለክልሉና ለፌደራሉ “መንግስት” በጉዳዮ ላይ የጽሞና ግዜ ገደብ ይሰጣል፡፡


ለዕሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008 ዓ.ም የተያዘዉ የተቃውሞ ሰልፍ ሐገርኛ በሆኑ ሙዚቃዎች፣አዝማሪዋች፣ቀረ ርቶና ፉከራ በሚያሰሙ ሰዎች እንደሚታጀብ የተቃዉሞ ሰልፉ አስተባባሪዋች መረጃ ያመለክታል፡፡በዕለቱ የሚስተጋቡ መፈክሮች አገር አቀፍ ይዘት ያላቸዉ እንዲሆኑ ታስቧል፡፡ በዕለቱ ከሚስተጋቡ መፈክሮች ዉስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፡-

1. ታሪክ ምስክር ነው ወልቃይት አማራ ነው!
2. የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ሕገ- መንግስታዊ መብት ነው!
3. የሻዕብያ ተላላኪ ህወሓት እንጅ የወልቃይት ህዝብ አይደለም!
4. በግፍ የታሰሩ የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በአስቸኳይ ይፈቱ! 5. አማራ ለኢትዮጵያ የግዛት አንድነትና ሉአላዊነት የተዋደቀ ታላቅ አርበኛ ሕዝብ ነው!
6. ዘረኝነትን አጥብቀን እናወግዛለን!
7. የትግራይን ሕዝብ እናከብራለን፤የህወሓትን አፋኝ የአገዛዝ ፖሊሲ አጥብቀን እናወግዛለን!
8. በኦሮሞ እህት ወንድሞቻችን ላይ የሚደርሰውን ግፍና በደል አጥብቀን እንቃወማለን!
9. የኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነት ይፈልጋል!
10. ኢቢሲና ሌሎች መንግስታዊ ሚዲያዎች የጎንደርንና አካባቢውን ህዝብ ይቅርታ ይጠይቁ! 11. የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ እስኪመለስ ድረስ ትግሉ ይቀጥላል!
12. አማራነት ወንጀል አይደለም!
13.የትግራይ ወሰን ተከዜ ነው።ወልቃይት የአማራ ነው!!
14. የሐብታሙ አያሌዉ ከአገር የመዉጣት እግድ በአስቸኳይ ይነሳለት!
15. ዜጎችን በፖለቲካ አመለካከታቸዉ ማሰርና ስቅየት ማድረስ ይቁም!
16. በፖለቲካ አመለካከታቸዉ የታሰሩ የፖለቲካና የህሊና እስረኞች በአስቸኳይ ይፈቱ!
17. የህወሓት የበላይነት ይቁም! የሚሉ መፈክሮች በዕሁዱ የተቃዉሞ ሰልፍ ይስተጋባሉ፡፡

የኮረኔል ደመቀና የሌሎች የኮሚቴዉ አባላት ፍቶግራፍ በባነር ተዘጋጅቷል፡፡ ለተቃዉሞ ሰልፉ ሚያስፈልጉ ሌሎች ግበአቶች በጎንደር ከተማና አካባቢዉ ሀገር ወዳድ ባለሀብቶች ድጋፍ ተደርጓል፡፡በተጨማሪም የከተማዉ ወጣቶች በቡድን በቡድን በመደራጀት የተቃዉሞ ሰልፎን ለመድመቅ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ፡፡ “በዕለቱ የተቃዉሞ ሰልፍ የጸጥታ ችግር በህዝቡ በኩል እንደማይፈጠር እርግጠኞች ነን!” የሚሉት የሰልፉ አስተባባሪዎች በ “መንግስት” የጸጥታ ኃይሎች በኩል ችግር እንፈጥራለን ቢሉ ምላሹን እንደማይችሉን በአጽኖት ገልጸዋል፡፡ በተያያዘ መረጃ ተተኪ የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ አስተባባሪ የኮሚቴ አባላት የሰልፉ ዋና አላማ ኮሚቴዎቹ ይፈቱ የሚል ብቻ ሳይሆን ኮሚቴዎቹን በማሰር የማንነት ጥያቄዉን ማፈን እንደማይቻል ለመግለጽ ያለመ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ጉን ለጉን ተጨማሪ አገራዊ አጀንዳዎች እንደሚንጸባረቁ የኮሚቴዉ አባላትና የተቃዉሞ ሰልፉ አስተባባሪዋች ገልጸዋል፡፡ ድል የህዝብ ነዉ!!! ‪#‎Ethiopia‬‪#‎Gonder‬ ‪#‎Amhara‬
Finote Abewye


Saturday, July 30, 2016

9 Ethiopia’s Opposition Leaders on Hunger Strike

Dispatches: Ethiopia’s Opposition Leaders on Hunger Strike

By Felix Horne
Protesting Against Mistreatment in Prison
It has been nine days since prominent Ethiopian opposition leader Bekele Gerba and several other senior members of the Oromo Federalist Congress (OFC) went on a hunger strike to protest their treatment in detention. Bekele, who is the deputy chairman of the OFC, and his colleagues are currently being held in Kilinto prison near Addis Ababa on terrorism charges. Their health has reportedly deteriorated significantly in recent days.

Bekele and his associates were detained on December 23, 2015 and later charged under Ethiopia’s terrorism law for allegedly belonging to the banned Oromo Liberation Front (OLF) – a charge that is regularly used to silence ethnic Oromos who are critical of the government. They were first taken to the notorious Maekalawi prison, where torture and other ill-treatment are routine. Since moving to Kilinto, Bekele and his colleagues have repeatedly petitioned the courts to investigate their mistreatment in detention, to allow their families visiting rights, and to provide them with proper medication.
Bekele is a staunch advocate of non-violence and is one of tens of thousands who were detained during the mostly peaceful protests that have swept through Oromia since November. Many of those who have since been released reported being tortured in custody.
Since the protests began, the security forces have killed over 400 people, most of them students. Yet, there has been no meaningful investigation into the killings and no effort to hold security forces accountable. Instead, the state-affiliated Human Rights Commission in an oral report to parliament in June concluded that the level of force used by security forces was proportionate to the risk the forces faced, sending an ominous message to Ethiopians that security force members can shoot unarmed protesters with impunity.
As it is clear that the Ethiopian government is either not willing or not able to conduct a credible investigation into the conduct of its security forces, there is increasing need for international involvement in any investigation.
Unfortunately, the authorities’ failure to treat Bekele and his colleagues with the most basic respect for their rights is indicative of a government that shows little willingness to right the wrongs it has committed. Their continued detention sends a message to young Ethiopians that the government equates peaceful protest with terrorism, putting Ethiopia on a dangerous trajectory.

የረኀብ አድማ ከመቱ 9ኛ ቀናቸውን ያስቆጠሩት 9 የፖለቲካ እስረኞች ራሳቸውን ስተው በግሉኮስ መሆናቸውን ቤተሰቦቻቸው ለኢሳት ገለጹ






ኢሳት ሰበር ዜና

የረኀብ አድማ ከመቱ 9ኛ ቀናቸውን ያስቆጠሩት 9 የፖለቲካ እስረኞች ራሳቸውን ስተው በግሉኮስ መሆናቸውን ቤተሰቦቻቸው ለኢሳት ገለጹ።
ከኃምሌ 13 ጀምሮ ከቤተሰቦቻቸው የሚሄድላቸውን ምግብ ያልተቀበሉ ሲሆን፣ በትላንትናው ዕለት እና ከትላንት በስቲያ ሰውነታችው ደክሞ በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱ እንዳሉ ለመረዳት ተችሏል።


1.በቀለ ገርባ 2.ብርሀኑ ተክለያሬድ 3.ዮናታን ተስፋዬ
4.ደጀኔ ጣፋ 5.ፍቅረማርያም አስማማው 6.ማስረሻ ሰጠኝ
7.ጉርሜሳ አያኖ 8.አዲሱ ቡላላ 9.አበበ ኡርጌሳ

ከላይ የተዘረዘሩት የፖለቲካ እስረኞች 5 ነጥብ ያለው መግለጫ አውጥተው የምግብ ማቆም አድማ መጀመራቸው ይታወሳል።
1. በሽብርተኛነት ተከሰው በእስር ቤት ያሉ እስረኞች ላይ የሚፈጸመው አሰቃቂ ምርመራ እንዲቆም
2.ፍርድ ቤቶች ነጻ ካለመሆናቸው የተነሳ ፍርድ ያጓትታሉ፣ በክልል መታየት የሚገባቸውን ጉዳዮች ያለሕግ በመንጠቅ ወደፌደራል ፍርድቤቶች መውሰድ ፌዴሬሽኑን የማፍረስ ተግባር ስለሆነ በአስቸኳይ እንዲቆም።
3.በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ ለእስር ተዳርገው የሚገኙ ዜዜጎች ላይ የሚፈጸመው ግፍ እና አድልዎ ይቁም
4.በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ተሰማርቶ እየገደለ ሰቆቃ እየፈጸመ የሚገኘው የፌደራል ሠራዊት እንዲወጣ እና በዜጎች ላይ የሚፈጸመ አፈና፣ እስራት፣ ግድያ እንዲቆም
5. ሕገወጥ በሚል ሰበብ በዚህ ክረምት የዜጎችን ቤት የማፍረስ ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም
ይህን እየጠየቅን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የሚገኝ ሕዝባችን ስለሰብአዊ መብት መከበር እና ስለፍትሕ ከጎናችን እንዲቆም ጥሪ እናቀርባለን::

Friday, July 29, 2016

የቃሊቲ እስርቤት ታሳሪዎች ለ ፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር የላኩት ግልፅ ደብዳቤ ‪



የቃሊት እስርቤት ታሳሪዎች ለ ፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር የላኩት ግልፅ ደብዳቤ
ለፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር


በፌደራል ማረሚያ አስተዳደር ካሉ ማረሚያ ቤቶች አንዱ የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሲሆን በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የሚሰሩት መጥፎ ድርጊቶች ወይንም የመልካም አስተዳደር ችግር ለሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እና ለሚመለከታቸው የመንግስት ተወካዬች ተነግሮ ዋና አስተዳደሪ ከተቀየረ በኃላ የተወሰኑ ለውጦችን መመልከታችን የማይካድ ቢሆንም ነገር ግን የቀድሞ አስተዳደር አመለካከት እና ህገወጥ አሰራሮች አንዳንዴ በታራሚው ላይ በመጫን የቀድሞውን አስተዳዳሪ በደሎች ለመድገበ እና በዚህ ማሃል በሚፈጠሩት ግር ግር ማጥቃት የሚፈልጉትን ታራሚዎች አጥቅቶ የግል ጥቅማቸውን በማሳደድ መንገድ እየጠረጉ ያሉትን አባላት ለመቆጣጠር የሚቻል የሚመስሉ ምልክቶች እየታዩ ነው፡፡

የዚህ ችግር መሰረት ባለፈው አመታት ለመልካም አስተዳደር እጦት
ዋናው ተዋናይ የነበሩት አባላት አሁንም በሀላፊነት ላይ መሆናቸው ነው። የዋናው አስተዳዳሪው ጥረት ብቻውን መሰረታዊ ለውጥ ሊያመጣ አይችልም፡፡ እነዚህ ሀላፊዎች የሲጋራና የሀሺሺ ነጋዴዎች ተላላኪዎች በመሆናቸው እና ይህን የጥቅም መረባቸውን ዘርግተው የሚነግዱበት ሲሆን በአሁን ሠዐት በማረሚያ ቤቱ ውስጥ አንድ ፍሬ ሲጋራ 25 ብር አንድ ፓኬት 500 ብረ አንድ እሰቴክ 5000 ብር እየተሸጠ በመሆኑ መንግስት እንዲያርሙ የተሰጣቸውን ሃላፊነት ጥለው የግል ጥቅማቸውን እያሳደዱ ይገኛሉ።

በማረሚያ ቤት ውስጥ የግል ጥቅማቸውን ለማስከበር የሚራራጡ ባለስልጣኖች ዛሬም በስብሰባ ያጋለጣቸውን ታራሚዎች ስም በማጥፋት አደገኛ ነው ያመልጣል ወይም ከተቃዋሚዎች ጋር ይገናኛል ይነጋገራል ወዘተ በሚል ማረሚያ ቤቱ በስጋት እንዲያያቸው በማድረግ እነዚህን ታራሚዎች የማሸማቀቅ ዘመቻ ቀጥለዋል።

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት የጥበቃ እና የደህንነት ሃላፊ ሱፐር እንዲፔንደንት ተስፈሚካኤል እጃቸው እየተጠመዘዙ የቀድሞው የጥበቃ ሃላፊ ኢንድፔንደንት ሀጎስ የሰራቸውን ስህተቶች እየደገመው ነው ።ለምሳሌ የቀድሞ የጥበቃ የደህንነት ሀላፊ የነበሩት ሱፐር ኢንድፔንደት ሀጎስ ወዳጅ ነህ ያዙዋቸው የነበሩት የስራ ሃላፊዎች ታራሚዎችን ዛሬም ዝዋይ ለቅጣት መላክ፣ ጨለማ ቤት ማጎር ፣ማስፈራራትና መዛት ቀጥለዋል።

በ29/ 8 / 2008 ወደ ዝዋይ የተጫኑ እና አሁንም ዝዋይ ጨለማ ቤት የሚገኙ ታራሚዎች የተመረጡት በሱፐር እንዲፔንደት ተስፋ ሚካኤል አሰግድ እና በዞን 4የቀድሞው ዞን አንድ ዞን ተጠሪ ገብረ ማሪያም የተመለመሉ ናቸው፡፡ ገብረማሪያም በዞን አንድ ውስጥ እልቂት ለመፍጠር ተግቶ የሚሰራ ሰው ነው ። ለምሳሌ 11/11/2008 ተስፋ የሚወጡ ማእከል የሚጠጡ ታራሚዎች ወደ ስራ ከሄዱም ቡሃላ ቤት የቀሩትን ታራሚዎች ሰብስበው ውጡ በማለት ሁሉንም ካስወጡ ቡሃላ 1ኛ ቤት 50 የሚደርሱ የፖሊስ አባላት እየመሩ አስገብተው የታራሚው ኮሚቴ ወይም ታራሚው በሌለበት ፍተሻ በማድረግ ከተለያዩ ታራሚዎች ከ15ሺ ብር በላይ አዘርፈዋል፡፡ ከዛም አልፎ ገንዘብ ጠፍቶናል ብለው የጠየቁትን ታራሚዎች ጊቢው ላይ አድማ ወይም ረብሻ ልታስነሱ ነው በማለት አስፈራርተዋል፡፡ ሌላው በዚህ ፍተሻ ታራሚዎች የሚተኙበት ምንጣፎች፣ ፎጣዎች፣ አንሶላዎች፣ መቀመጫ ወንበሮች፣ የውሃ መጠጫ ትናንሽ ጀሪካኖች ሁሉ ተወስደዋል፡፡ በጣም የሚገርመው ነገር ደግሞ የዞን ተጠሪው ገብረማሪያም ሁለት ቤት በማስገንባት አንድ ቤት የእሱ ጠላቶች መሰብሰቢያ አንዱ ቤት ደግሞ የሱ ወዳጆች መስብሰቢያ ማድረግ ከጀመረ የሰነበተ ሲሆን በዚህ ፍተሻ ቀን ፖሊሶች አንደኛ ቤት ፈትሸው ሁለተኛ ቤት እንደጀመሩ እዚኛው ቤት እነታምራት ገለታን የመሳሰሉ ትልልቅ ሰዎች ያሉበት ቦታ ነው በማለት ለፍተሻ የገቡትን ፖሊሶች እንዲወጡ አድርጎዋል።

የዞን ተጠሪው ገብረ ማሪያም አላማው የነበረው በፍተሻው ጊዜ በተወሰደው ንብረት ምክኒያት ታራሚው ረብሻ እንዲያስነሳ እና በዚህ ግርግር ሊያስመታ የፈለገውን ለማስመታት ነበር፡፡ ይህ ያቀደው ሴራ አልሆንለት ሲል ደግሞ በ12 / 11 /08 የአንደኛ ቤት ታራሚዎች አልቆጠርም ብለው ስራ እንደወጡ በማድረግ በማታው ቆጠራ ከ20 በላይ የሚሆኑትን ፖሊሶች ዱላ አስይዘው አስገበቶ ነገር ለመቀስቀስ ሞክሮዋል፡፡ የዞን አንድ ተጠሪ ሻለቃ ገብረማሪያም የተሳሳቱ ኢንፎርሜሽኖች ለሃላፊዎች በመስጠት መስሪያ ቤቱን ለታራሚዎች መልካም ሀሳብ እንዳያደርግ ቀን እና ለሊት የሚሰራ ሰው ነው። ሻለቃ ገብረማሪያም በተለያየ ስብሰባዎች ላይ ታራሚው ሲጋራ ሀሺሽ የሚያስገባ መሆኑን ከ10 ሠዐት ቡሃላ ቢሮው ውስጥ ከነሱ ውጭ ማንንም እንደማያነጋግር እነዚህ ታራሚዎች ለሚሰሩት ማጭበርበር ስራ ቢሮ ውስጥ በስልክ በማገናኘት ከሚያጭበረብሩት ገንዘብ የጥቅም ተካፋይ መሆኑን በተለያዩ መንገዶች ለሀላፊዎች ቢደርስም የተሰጠ ውሳኔ የለም፡፡

ይህ ሳያንሰው ጊቢ ውስጥ ማንኛውም ችግር ቢነሳ ተጠያቂዎች ናቸው የሚል ፊርማ ሆነ ማህተም የሌለው የታራሚዎች የስም ዝርዝር በቦርድ ላይ አውጥቷል። ይህ ሰው እርስ በርሳችን ሳያጨራርሰን ካልተነሳልን ለሚፈጠረው ችግር ተጠያቂ ማን ነው? ይንን በጥልቀት ያስቡበት እና ያለብንን ችግር በሃላፊነት በኢትዮጲያዊነት መንፈስ ይፍቱልን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

1 ለኢትዮጲያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን
2 ለቃሊቲ ክፍለ ከተማ ማረሚያ ቤት አስተዳደር
3 ለቃሊቲ ክፍለከተማ ማረሚያ ቤቶች ጥበቃና ደህንነት ሀላፊ
4 ለኢትዮጲያ ህዝብ በሶሻል ሚዲያ

ከጎንደር ከተማ 42ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ማክሰኝት ከተማ ደማቅ ሰልፍ ተካሂዷል ።


ከጎንደር ከተማ 42ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ማክሰኝት ከተማ ደማቅ ሰልፍ ተካሂዷል ።

የሰልፉ ዓላማ በከተማዋ የሚኖሩ የመንግሥት ሰራተኞች እና ነጋዴዎች ፣ ሾፌሮች ፣ አርሶአደሮችን ያሳተፈ ሲሆን በመኖሪያ ቤት እጦት ምክንያት በማህበር ተደራጁ ይሰጣችኋል እየተባለ ሁለተኛ ዓመት ተቆጠረ ፡ ከዚህ በፊት የወረዳው አመራር የነበረበት ያለምንም እንከን ከተመራ/ከተሰጣቸው በሇላ አሁን በጥያቄ ላይ ያለው በማህበር ደረጃ ከ60በላይ ሲሆን የማህበሩ አባላት ደግሞ ወደ 2000አካባቢ ከላይ እንደጠቀስኩት ሁሉንም አቀፍ ማህበረሰብ ያካተተ ሲሆን በተደጋጋሚ የይሰጠን ጥያቄው ቢጠየቅም ከወረዳ እስከ ክልል አጥጋቢ ምላሽ የሚሰጥ አልነበረም በመሆኑም በዚህ የተቆጣው ህዝብ ፈቃድ ሳያስፈልግ ሰልፍ በመውጣት ለ30ደቂቃ ያህል መንገዶች ተዘግው መኪና ማለፍ አልቻለም በዚህም የተነሣ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ እባካችሁ 30ደቂቃ ስጡን ከዚያ የዞኑን ምክትል አስተዳደር እና የፀጥታ አስተዳደር የሆኑት አቶ መኮነንን እናመጣለን መልስ ይሰጣሉ በማለት ለማረጋጋት የሞከረ ሲሆን ይህ የማይሆን ከሆነ መልሳችሁ መንገድ መዝጋት ትችላላችሁ ካሉ በሗላ ሰውየው ከ30ደቂቃ በሗላ በሶስት ወሮበሎች ጥበቃ ታጅቦ መጣና ሀሳቦችን ብዙም ሳይቀበል እስከ ሐምሌ 30 አጥጋቢ ምላሽ እንሰጣለን አሉና በ24እናበ25ትልቅ ስራ ስላብን አሉ ለመግለፅ ባይደፍርም በፊታችን እሁድ የሚካሄደውን ሰልፍ መሆኑን ነው ። ሌላው ግን አንድ ሳልገልጽ የማላልፈው ነገር ደግሞ የወያኔ ታጋይ የነበረው አቶ አምሳሉ ይባላል ከ9ዓመት በላይ አብሯቸው እንደ ታገለ ከገለፀ በሗላ እኔ የታገልኩት ለዚህ ስርዓት ከሆነ ምነው በዛ ጊዜ ሞቼ ቢሆን በማለት የአብዛኛውን ልብ በሚሰብር መልኩ በምሬት ተናግረዋል ። ያም ሆነ ይህ እሁድ ጎንደር እንገኛለን ቸር እንሰንብት ድል ለሰፊው ህዝብ!!!

Wednesday, July 27, 2016

Ethiopia: Attack on Civil Society Escalates as Dissent Spreads – By Freedom House

Amid discontent, sometimes violent protests, and a drought of historic proportions that has left more than 15 million Ethiopians in need of urgent food aid, the Ethiopian government is tightening its stranglehold on domestic politics.
MAP: Ethiopia and Eritrea
MAP: Ethiopia and Eritrea
In the wake of the large-scale protests that rocked the Oromia region from November to March, the government, led by the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), has taken a number of measures aimed at stifling dissent. While consistent with EPRDF’s authoritarian posture, these steps are a devastating blow to the country’s independent media and civil society.
Protests in Oromia and growing ethnic tensions in the Amhara and South regions are viewed as indications that EPRDF’s model of governing through complete control over all levels of political and economic life could soon reach its breaking point. The government’s intolerance of alternative political views is pushing the country’s diverse ethnic and political communities to take to the streets to air their grievances.
While the initial trigger for the protests in Oromia was opposition to an unpopular government development plan, the scale and persistence of the protests in the country’s largest and most populous region point to a deeper ethnic discontent after years of misrule. These developments are even more worrisome as deadly protests began to emerge in several parts of the country less than six months after EPRDF and its allies claimed to have won all 547 parliamentary seats in the latest general elections in May 2015.
Ethiopia’s perceived stability and its much-touted role in the global fight against terrorism in the Horn of Africa are at stake if EPRDF continues to ignore the dangers of suppressing citizens’ legitimate demands for inclusive and accountable governance. Any economic progress can only be sustained with a genuine commitment to political reform that adequately responds to the demands of Ethiopia’s diverse political, ethnic, and religious groups for participation at all levels of public life.
Tools of repression tightened
The protests brought a violent response from authorities. In addition to extrajudicial killings of hundreds of protesters in the Oromia and Amhara regions, security forces arrested thousands of students, social media activists, and opposition party leaders and supporters. As protests continue in some parts of Oromia, authorities have filed criminal charges against dozens of Oromo students and political activists under the country’s Anti-Terrorism Proclamation (ATP). Hundreds more remain in custody without charges.
In response to the role social media played in publicizing human rights violations perpetrated during the protests in Oromia, Ethiopia’s parliament rushed through a cybercrimes law in June. The law stipulates serious penalties for a wide range of online activities and gives authorities greater surveillance and censorship powers that will limit access to information on digital platforms. The adoption of this law followed a shutdown of Facebook, Viber, and WhatsApp in parts of the Oromia region. Authorities also cited social media posts as evidence in criminal charges brought against digital activists. These social media posts were images, videos, and audio recordings made during the protests that documented numerous incidents of heavy-handed response to peaceful demonstrators.
Last week the government publicly stated for the first time that it is blocking these social media applications nationwide, claiming that they are adistraction to students taking university entrance exams.
Civil society under renewed attack
In June, the Charities and Societies Agency, the government body that regulates nongovernmental organizations (NGOs), announced that it had shut down more than 200 NGOs in the last nine months. The agency cited failure to comply with numerous requirements of the Charities and Societies Proclamation (CSP) and lack of funding as reasons for the closures. The announcement followed the agency issuing a directive that seeks to impose penalties for noncompliance with the CSP. By issuing this directive, the agency effectively gave itself quasi-judicial powers in criminal proceedings.
Although it is not clear what triggered this latest directive, the move exacerbates the harsh conditions under which civil society organizations are operating. By paving the way for increased imposition of penalties, the Charities and Societies Agency will further undermine civil society’s ability to operate independently. Furthermore, these measures suggest a reversal of the willingness that the government had shown in the past few years to engage in a dialogue aimed at revising some of the directives previously issued by the agency.
Citizen support for civil society remains strong
While the government continues to take measures that undermine civil society, popular support for civil society remains strong. According to arecent online survey conducted by Freedom House, two-thirds of those polled believe that civil society organizations should engage in human rights and democracy promotion. The survey also found that Ethiopians are unaware of the significant challenges facing civil society and of the crippling effects of the CSP. The survey findings underscore how a blackout of information from independent sources and constrained civic space curtail citizens’ ability to organize and participate in matters that affect their daily lives.
Years of government attacks, relentless smear campaigns, and extremely cumbersome rules and regulatory frameworks have crippled Ethiopia’s civil society. NGOs are denied access to resources and the ability to network with each other and mobilize support. As demand for democratic reforms in Ethiopia gains momentum, a vibrant civil society will be essential. It is therefore critical that, despite the challenges they are facing, NGOs move beyond mere survival and focus on making themselves more accessible, relevant, and accountable to the public, and that their allies at home and abroad support these efforts to build strong constituencies and press ahead for a democratic opening in Ethiopia.
Analyses and recommendations offered by the authors do not necessarily reflect those of Freedom House.

በጎንደር ለእሁድ የተጠራው የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይታጠፍ ነዋሪዎች አስታወቁ




በጎንደር ለእሁድ የተጠራው የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይታጠፍ ነዋሪዎች አስታወቁ

ሐምሌ ፳፩ ( ሀያ አንድ ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት ጋር በተያያዘ በሰሜን ጎንደር የተነሳውን ህዝባዊ አመጽ ለማብረድ ገዢው ፓርቲ የተለያዩ የማዘናጊያ ስልቶችን ቢጠቀምም፣ በህዝቡ ውስጥ ያለው ስሜት ግን ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍ ማለቱን ዛሬ በጎንደር መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን የተሰበሰቡት የኮሚቴ አባላትና በስብሰባው ላይ የተሳተፉ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በመጪው እሁድ ሃምሌ 24፣ 2016 ከጠዋቱ 2 ሰአት ጀምሮ የሚካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ተፈቀደ አልተፈቀደ ሰልፉን ከማድረግ ወደ ሁዋላ የሚያግዳቸው ነገር እንደሌለ ወጣቶች ተናግረዋል።

በስብሰባው ላይ ከ300 በላይ ሰዎች ተሳትፈዋል። የጎንደር ዩኒቨርስቲ አመራር የመኪና አገልግሎት በመስጠት ችግር እየፈጠረ መሆኑን ተሰብሳቢዎች ገልጸዋል። ደህንነቶች ሆን ብለው ሽፋን ለማግኘት የዩኒቨርስቲውን መኪኖችና አምቡላንሶች ሳይቀር እየተጠቀሙ ነዋሪዎችን እየሰለሉ በመሆኑ፣ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስጠንቅቀዋል።


ትናንት በከንቲባው ጽ/ቤት አቶ በረከት ነዋሪዎችን ሰብስበው በነበሩበት ወቅት “ ሰላማዊ ሰልፉን ሰላማዊ በሆነ መልኩ እስካካሄዳችሁ ድረስ ችግር የለም” ብለው ቢናገሩም፣ ዛሬ ግን ስብሰባውን ማካሄድ አይቻልም የሚል ትእዛዝ ለኮሚቴው አባላት መተላለፉ ታውቋል። አቶ በረከት “ የድንበሩን ጉዳይ ለመፍታት 3 ወር ይወስዳል፣ የማንነትን ጥያቄ በተመለከተ ግን ስብሰባውን በሰላም ማካሄድ ትችላለችሁ” ብለው ማናገራቸውን ተሰብሳቢዎች ተናግረዋል።

የኢህአዴግ አመራሮች የተለያዩ አወዛጋቢ መልሶችን መስጠታቸው ወጣቶችን ያስቆጣ ሲሆን፣ አመራሮቹ ምንም ይበሉ የእሁዱ የተቃውሞ ሰልፍ የሞት ቀጠሮ ነው ብለዋል።

“ከእንግዲህ የደህንነት ሃይሉና ወታደሩ እጃችንን ሊይዝ ቢሞክር ሁላችንም የኮሎኔል ደመቀን መንገድ እንደምንከተል እናሳያቸዋለን ሲሉ ወጣቶች ተናግረዋል።

በሰልፉ ላይ ለመሳተፍ ከተለያዩ የሰሜን እና የደቡብ ጎንደር ከተሞች ነዋሪዎች ወደ ጎንደር ከተማ እየተጓዙ ነው። ይህን እንቅስቃሴ ለመግታት በባህርዳር፣ ደሴና በሌሎችም የክልሉ ከተሞች ጥብቅ ፍተሻ በመደረግ ላይ ነው።

በነገው እለት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ ጎንደር ከፍተኛው ፍርድ ቤት ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ወደ ፍርድ ቤት በማምራት ለኮሎኔሉ ያለውን ድጋፍ ይገልጻል ተብሎ የጠበቃል።

በክልሉ የሚገኙ አሽከርካሪዎች ወደ ጎንደር ጉዞ ለሚያደርጉ የተለያዩ አካባቢ ነዋሪዎች ተቢውን የተሽከርካሪ አገልግሎት እንዲሰጡም ጥሪ ቀርቦላቸዋል።

ህዝቡ በሰልፉ ላይ የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት ጥያቄ እንዲመለስ፣ የታሰሩት በሙሉ እንዲለቀቁ፣ ኮ/ል ደመቀ ዘውዴ ከእገታ እንዲወጣ እንዲሁም በዘር ላይ የተመሰረተው የህወሃት አገዛዝ እንዲያበቃ ይጠይቃል ተብሎ ይጠበቃል። ጋጠወጥ በሆነ መልኩ የህዝቡን የነጻነት ትግል ያራከሱት የኮሚኬሽን ሚኒስቴር ጌታቸው ረዳ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲ እንዲሁም ሬዲዮ ፋና የጎንደርን ህዝብ በይፋ በመገናኛ ብዙሃናቸው ይቅርታ መጠየቅ እንዳለባቸው የጎንደር ህዝብ እያሳሰበ ነው።

ሀምሌ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ላይ በነበረው አመጽ፣ 18 ወታደሮች መገደላቸውን ባህርዳር በነበረው የሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ስብሰባ ላይ ተነስቶ ነበር። እነዚህ የሰራዊት አባላት በህዝባቸው ላይ ለመተኮስ ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ተከትሎ ገዢው ፓርቲ የአጋዚ ሰራዊት አባላትን በማሰማራት ጥበቃ በማድረግ ላይ ነው።




ጥብቅ መረጃ . . . . . ወታደራዊ ድህንነቱ በጎንደር ላይ እያደባ ነዉ ! ! !




ህወሃት የጎንደሩ የእሁድ ስብሰባ እጅግ አስፈርቶታል ከወታደራዊ ደህንነቱ የተመለመሉ የአንድ ብሔር ተወላጆችን ብቻ ያካተተዉና ከህዝብ ጋር እጅግ ተመሳስሎ አብሮ ሰልፉን በመቀላቀል ቀንደኛ የተባሉ የጎበዝ አለቆች ላይ አደጋ ለመጣል መመሪያ ከተሰጣቸዉ ምድብ ኮድ 211 ቡድን ዉስጥ አባል የሆኑት ቀንደኛ አመራሮች ማስጠንቀቂያ የደረሳቸዉ ሲሆን። ማስጠንቀቂያዉን የሰጡት የዉስጥ አርበኞች ህዝቡ የጎበዝ አለቆችን በተጠንቀቅ እንዲጠብቃቸዉ እና ሁሉም ሰዉ እራሱን መከላከሉን እንዳይረሳ ከወዲሁ አሳስበዋል። በተያያዘ መረጃ ብዛታቸዉ አንድ ሺ ሃያ አምስት የሚጠጉ እጅግ የሰለጠኑ እና የታጠቁ የነጻነት ሐይል አባላት የጎንደርን ህዝብ ለማገዝና ከህወሃት የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመከላከል ብሎም ለመመከት ከበረሃ ቆርጠዉ ክህዝብ ጋር መቀላቀላቸዉን ከሰሜኑ እዝ ወታደራዊ ደህንነት የወጣዉ መረጃ አመላክቷል!! ይህዉ መረጃ ደርሰዉኛል የሚለዉ ወታደራዊ ደህንነቱ በዚህ ሳምንት ዉስጥ ካሰማራቸዉ ሰላዮች መካከል ወታደር ባህሩ ሰጠኝ እታች አርማጭሆ አካባቢ እራሱን ገድሎ መገኘቱ ተረጋግጧል። ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! ( ጉድሽ ወያኔ )





የሰላም ባሶች እንዲህ በምትመለከቱት መልኩ ጥቁር ጭምብል አጥልቀው የአማራውን ሃገር እያሳበሩ ነው።

~እንኳን በምናምን ቢከለል ባዳፍኔ ፤
የወንድሜን ገዳይ አይስተውም ዐይኔ ።


ምስሉን ከሸዋ ሮቢት የላካችሁልንን ወገኖች እናመሰግናለን።

የዜጎችን ሕይወት ለመታደግ አስቸኳይ ጥሪ እናደርጋለን:: ከኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ የተሰጠ መግለጫ





ከሕገመንግስታዊ አግባብ ዉጭ በዜጎች ላይ የሚወሰዱ የመንግስት እርምጃዎች እንዲቆሙ በፓርቲያችንም ሆነ የትግል ጓዶቻችን በሆኑ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሲሰጡ የቆዩ ጋዜጣዊ መግለጫዎችንና ጋዜጣዊ ኮንፌረንሶች እናስታዉሳለን፡፡ በተለይም የዜጎቻችን ከፊንፊኔ ዙሪያ የማፈናቀል ድርጊት እንዲቆም ሲቀርቡ የቆዩ ተማፅኖዎች የመንግስት ባለሥልጣኖች ጆሮ እንዳልገባ አረጋግጠናል፡፡ በሥልጣን ላይ ያለዉ ሥርአት ደጋፊዎች ጥቂት የማይባሉና ከአንድም በላይ ቤት ሲኖራቸዉ በመኖሪያ ቤት እጦት የሚቸገሩ ዜጎች ቁጥር የትየሌለ መሆኑና እነዚህም ዜጎች ከራሳቸዉና ከልጆቻቸዉ ጉሮሮ ቆጥበዉ የሰሩት መጠለያ፤ ለዚያዉም የክረምቱ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰበት ጊዜ ላይ ሲፈርስባቸዉ ማየት ምን ያህል ዘግናኝና አሳዛኝ እንደሆነ መድረክ ከሰጠዉ መግለጫ ለመረዳት ይቻላል፡፡


ምንም እንኳን መንግስት ሕግና ሕጋዊነትን የማስከበር ግዴታ ቢኖርበትም፤ ሰርቶ ለአገሪቱ ገቢ እያመጣ ጎጆዉን የሚቀልስ ብቻ ሳይሆን በእንፉቅቅ እየተንቀሳቀሰ ጎሮሮዉን ለሚዘጋ ዜጋ ሳይቀር መንግስት ኃላፊነት እንዳለበት ተዘንግቶ ዜጎች በድቅድቅ ጨለማ ክረምት ሜዳ ላይ መጣላቸዉ አሳዝኖናል፡፡

ቀደም ሲልም በልማትና እንቬስትመንት ስም በተለይም በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ስም ሁሉንም ዜጎች ተጠቃሚ የማያደርገዉንና በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኙ የኦሮሞ ሕዝብን ከቀዬያቸዉ የሚያፈናቅል ልማት ተብዬ እንቅስቃሴ እንዲቆም የኦሮሞ ሕዝብና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ ከ2006 ጀምሮ በመቃወማችን በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግስት በተወሰደዉ የኃይል እርምጃ 74 ዜጎች ተገድለዋል፡፡ በዚህ በ2008፤ በተለይም ከስምንት ወራት ወዲህ መንግስት ከሕዝብ ፍላጎት ዉጭ ጥቂቶች የሥርአቱ ደጋፊዎችን ብቻ ተጠቃሚ የሚያደርገዉን፤ ነገር ግን መላዉ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤ በተለይም የኦሮሚያ ክልል ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ የተቃወመዉን የሕዝብን ድምፅ እንደመስማት በማን አለብኝነት በወሰደዉ ያልተገባ እርምጃ እስካሁን ከ400 በላይ የኦሮሞ ዜጎች በመንግስት ኃይሎች ተገድለዋል፤ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ታስረዋል፤ ከቀዬያቸዉና ከሥራቸዉ የተፈናቀሉና የተሰደዱ ዜጎች ቁጥር ማወቅ አይቻልም፡፡

በመንግስት ኃይሎች በተወሰደዉ እርምጃ ነፍሰ ጡሮች፣ ዕድሜያቸዉ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ለጋ ወጣቶች፣ ምሁራን፣ እናቶችና አዛዉንቶች ተገድለዋል፡፡ በቅርቡ እንኳን በምዕራብ ሸዋ ዞን በግንጪና በእጃጂ ወረዳዎች እንዲሁም በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በጉራዋና ሐረማያ ወረዳዎች ታዳጊ ወጣቶች የሆኑ ተማሪ እሸቱ ወርቁ ሞረዳ፣ ተማሪ ታረቀኝ ላቺሳ፣ ተማሪ ሣብሪና አብደላ እና ተማሪ ሪሐና አህመድ የተባሉት ራሳቸዉን በኦሮሞ ሕዝብ ጠላትነት በፈረጁ የመንግስት ኃይሎች ተገድለዋል፡፡ የእነዚህ ለጋ ወጣቶች ሕይወት መቀጠፍ የሚፈጥረዉን ስሜት ምን ሊመስል እንደሚችል የወላድ አንጀት ይፍረድ ከማለት ባለፈ ምንም ሊባልአይቻልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝቦችም ሆኑ የዓለም ሕብረተሰብ እንደሚመሰክረዉ የኦሮሞ ሕዝብ በበቀል ስሜት ተነሳስቶ በአንዳችም የሌላ ብሔር ዜጎች ላይ ግድያ መፈጸም ቀርቶ ያሳየዉ የጥላቻ እርምጃ እስካሁን አልነበረም፡፡ ይህ ደግሞ የኦሮሞ ሕዝብን አርቆ አስተዋይነት ከማሳየቱም በላይ፤ ላቅ ባለ ደረጃ ደግሞ የኦሮሞ ሕዝብ ትግል ከአፋኝ ሥርአት ጋር እንጂ ከጠባብ ፍላጎት ያልመነጨና ከንፁኃን ዜጎች ጋር አንዳች ቅራኔ እንደሌለዉ ያሳያል፡፡

ዛሬ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኦፌኮ አባላትና ደጋፊዎች እንዲሁም የኢህአዴግን አገዛዝ የተቃወሙ የኦሮሞ ዘጎች በየእስር ቤቶች ታጉረዉ መገኘታቸዉ የሚታወቅ ሲሆን፤ ከነዚህ ዉስጥም አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ደጀኔ ጣፋ፣ አቶ ጉርሜሳ አያኖ፣ አቶ አዲሱ ቡላላ፣ እነዮናታን ተስፋዬ፣ በረሃብ አድማ ላይ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ዜጎች ያለ ወንጀል የታሰሩ መሆኑ እየታወቀም ቢሆንም፤ ነገር ግን በፍርድ ቤት የተያዘ ጉዳይ ስለሆነ ቤተሰቦች፣ የትግል ጓዶችና ወገኖች ዉሳኔዉን እየተጠባበቁ ይገኛሉ፡፡ ታሳሪዎቹ ወገኖቻችን በታሰሩበት ቦታ ላይ የሚደርስባቸዉን የሰብአዊ መብት ረገጣ በመቃወም ለፍትሕ አካል ያቀረቡት አቤቱታ ሰሚ በማጣቱ በራሳቸዉ ላይ የወሰዱት ቀጣይ የተቃዉሞ እርምጃ እንጂ የቅንጦት አይደለም፡፡

እነዚህም ሆኑ ሌሎች ዜጎች ፍትሕ የማግኘት መብታቸዉ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ አቤቱታቸዉ እንዲሰማላቸዉ በራሳቸዉ ላይ በወሰዱት የምግብ አለመመገብ አድማ መሞት የለባቸዉም፡፡ የሕክምናና የነፍስ ማዳን ዕርዳታ ሊደርግላቸዉ ይገባል፡፡ እነዚህ ዜጎች በእንክብካቤ እጦት ቢሞቱ ዉሎ አድሮ የሚያስከትለዉ ጉዳት ቀላል እንደማይሆን ለማስገንዘብ እንወዳለን፡፡ ስለሆነም የኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ የኢፌዲሪ መንግስት፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሰብአዊ መብት ተከታታዮችና የዓለም ሕብረተሰብ በተለይም በአገር ዉስጥም ሆነ ከአገር ዉጭ የሚትገኙ ዜጎች ይህንን የይድረሱልን ጥሪያችንን በመቀበል የእነዚህ ንፁኃን ዜጎች ሕይወት ከሞት አፋፍ እንዲያተርፉልን የበኩላችሁን ድጋፍ እንዲታደርጉልን በእግዚአብሔርና በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም እንማፀናለን፡፡

በመብት ረገጣና እንግልት የሕዝቦች የመብትና የነፃነት ትግል አይገታም!

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ
ሐምሌ 20 ቀን 2008

Tuesday, July 26, 2016

በሀገሪቱ የቱሪስት ፍሰትና ገቢ ላይ መጠነኛ ቅናሽ ታይቷል የሰውን ልጅ ባህሪያት እና ተግባራት የተጎናፀፉ አምስት እንስሳትን እናስተዋውቅዎ.. ቁጥሮች ስለ ፈረንጆቹ 2016 ምን ይላሉ? “በልጄ የልደት ቀን ተገኙ” የሚል ግብዣን በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጩት አባት በሺዎች የሚቆጠሩ እንግዶችን ለማስተናገድ ተገደዋል የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጪው የካቲት ወር ይጠናቀቃል የቤልጂየም ፖሊስ በሽብር የጠረጠራቸውን ሁለት ወንድማማቾች በቁጥጥር ስር አዋለ

በቤልጂየም ሁለት ወንድማማቾች የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ አቅደዋል በሚል በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሀምዛ እና ኑረዲን የተባሉት ወንድማማቾች በሌዥ ከተማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
ፖሊስ ባደረገው ፍተሻም በተጠርጣሪዎቹ መኖሪያ ቤት ምንም አይነት የጦር መሳሪያ አልተገኘም።
ይሁን እንጅ የሽብር ወንጀል ሊፈጽሙ እቅድ እንደነበራቸው መረጃው አለኝ ብሏል ፖሊስ።
በመጋቢት ወር በብራሰልስ አውሮፕላን ማረፊያ እና በባቡር ጣቢያ ከደረሰው የሽብር ጥቃት ወዲህ፥ ቤልጂየም በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ ትገኛለች

በባህርዳር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በጎንደር በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ተቃወሙ


በባህርዳር የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በጎንደር በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ተቃወሙ








ሐምሌ ፲፱ ( አሥራ ዘጠኝ ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የትግራይ ክልል የደህንነትና የፖሊስ አባላት የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት የኮሚቴ አባላትን ለመያዝ ወደ ጎንደር በተንቀሳቀሱበት ወቅት የኮሚቴው አባል የሆኑት ኮ/ል ደመቀ ዘውዴን “ ህገወጥ በሆነ መንገድ አልያዝም” በማለት ተቃውሞ ማሰማታቸውን ተከትሎ፣ በሰሜን ጎንደር ህዝብና በመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል በተካሄደው የተኩስ ልውውጥ 19 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሲገደሉ 18ት ደግሞ መቁሰላቸው ባለፈው ሃሙስ በባህርዳር በሰፈረው የሰሜን ምእራብ እዝ የመከላከያ ሰራዊት ካምፕ ወይም በተለምዶ አጠራር መኮድ በተደረገው ዝግ ስብሰባ ይፋ ሆኗል። ይህን ተከትሎ በተደረገው የሰራዊት ግምገማ ስብሰባውን የሚመሩት የሰሜን ምእራብ እዝ አዛዥ ሌ/ጄ ብርሃኑ ጁላ ፣ “ ይህ ሁሉ ሰራዊት ሲጨፈጨፍ ምን ትሰሩ ነበር?” የሚል ጥያቄ በቁጣ ሲያነሱ፣ የሰራዊቱ አባላት ዝምታን በመመርጥ መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ አልነበሩንም።


አዛዡ “ወታደሮቹ ሲደበደቡ ጋንታ መሪዎች ምን እርምጃ ይወስዱ ነበር?እነሱ ሲደበደቡ ዝም ብለው ያዩት ከጀርባቸው አንድ ነገር እንዳለ ያሳያልና እርምጃ ይወሰድባቸዋል” በማለት በጋንታ አመራሮች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ተናግረዋል። ወታደሮች አስተያየት ላለመስጠት በሚመስል መልኩ ለደቂቃዎች ዝምታን የመረጡ ቢሆንም፣ አንድ የአካባቢው ተወላጅ ወታደር ግን እጁን በማውጣት “ የሰራዊቱ ተግባር ድንበር ማስጠበቅ ነው ወይስ በወገኑ ላይ አላስፈላጊ እርምጃ መውሰድ? ጅምላ ግደሉ ከተባልን መመሪያ ይሰጠንንና በህዝቡ ላይ እርምጃ እንወስዳለን፣ መመሪያውን እስካላወቅን ድረስ ምንም ማድረግ አንችልም” የሚል አስተያየት ሲያቀርብ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው የሰራዊቱ አባላት አስተያየቱን በመደገፍ እጃቸውን ያወጡ ሲሆን፣ የስብሰባው መሪ የቤቱን አስተያየት በማዬት በብስጭት “ እያንዳንድህ ለራስህ ህልውና ስትል እርምጃ የማትወስድ ከሆነ ድብን ያድርግህ፣ እኛ ለአንተ እርምጃ አንወስድም” የሚል ሃይለቃል በመናገር ስብሰባው የታለመለትን ግብ ሳያሳካ እንዲበተን ተደርጓል።

የሰራዊቱ አባላት ውጭ ከወጡ በሁዋላ “ መንግስት ስርዓቱን ማስቀጠል ሲያቅተውና አገር መምራት አለመቻሉ ሲሰማው፣ እኛ በህዝባችን ላይ እርምጃ እንድንወስድ የሚያግባባን እኛ ፖለቲካ አናውቅም ወይ?” በማለት ሲናገገሩ እንደነበር የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። የሰሜን ምእራብ እዝ ወታደሮች በህዝብ ላይ ለመተኮስ ፈቀደኛ አለመሆናቸው ፣ ገዢው ፓርቲ ችግሩን በድርድር እንፍታው ብሎ እንዲማጸን ሳያደርገው አልቀረም። በአካባቢው የተቀጣጠለውን ህዝባዊ አመጽ ለማብረድ ገዢው ፓርቲ ከሰሜን እዝ የሰራዊት አባላት ይልቅ አጋዚ ኮማንዶዎችን መጠቀም መጀመሩን መረጃዎች ያመለክታሉ።

ሃምሌ 24 ቀን 2008 ዓ.ም የሰሜን ጎንደር ህዝብ የታሰሩ ወልቃይት ጠገዴ የአማራ ምንነት የኮሚቴ አባላት እንዲሁም በማረሚያ ቤት የሚገኙት ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ እንዲለቀቁ በሰላማዊ ሰልፍ ይጠይቃል። ሰልፉ እንዳይካሄድ የተለያዩ ጫናዎች እና የማዘናጊያ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ ቢሆንም፣ በህዝቡ በኩል የሚታዬው ህዝባዊ ቁጣ ገዢው ፓርቲ ለውሳኔ እንዲቸገር እድርጎታል።

በሰሜን ጎንደር በወያኔና በአማራ ሕዝብ መካከል ፍጥጫው እየተባባሰ ነው፥






በመሃል ኢትዮጵያ፥ በአርሲ፥ በባሌ፥ በሓረር እና በቦረና የኦሮሞ ወጣት ከወያኔ ጋር ትንቅንቅ ላይ ነው፥ በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝብ ለወንበዴ መንግሥት አንገዛም ባይነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
================================================
ሕዝበ ኢትዮጵያ ከዳር እስከ ዳር ለለውጥ ተንቀሳቅሷል።
ዘረኛው የወኔ መንግሥትም በበኩሉ ሕዝብ ማሸበሩንና ሰላማዊ ዜጎችን ማዋከቡን ተያይዞታል፥
ከሰሜን ጎንደር ወደ መሃል ኢትዮጵያ ኦሮምያ እና ወደ ደቡቡ ኢትዮጵያ የትግሉ ግለት እየተዛመተ፥ የለውጥ እሳት በኢትዮጵያ እየተቀጣጠለ ነው።
ጀግናው የኦሮሞ ልጅና ጀግናው አማራ ሕዝብ፥ የፋሺስት ወያኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ላይ እያደረሰ ያለው በደል በቃ በማለት፥ ዘርና ኃይማኖት ሳይለየው በአንድነት ሊታገል፥ በትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር መቃብር ላይ የነጻነት ችቦ ሊያበራ ቆርጦ ተነስቷል።
በኦሮሞ ሕዝብ የተጀመረው የመረረ አንገዛም ባይነት ጎንደር ላይ ወደ ለየለት ፍልሚያ ተቀይሮ ሕዝባዊ እምቢተኝነቱ የወያኔን ዙፋን እያንቀጠቀጠው ይገኛል፥
ኢትዮጵያውያን ለአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ ከእያቅጣጫው የትግል ጥሪ እያቀረቡ ነው፥ ጠላት ወያኔን አቅፎ፣ ደግፎና፣ ሸፋፍኖ የያዘው የአዲስ አበባ ነዋሪ፥ ወጣቱ፣ ተማሪውና ወዛደሩ ተባብሮ አራት ኪሎ ላይ የተንሰራፋውን የወያኔ መንግሥት ገልብጦ በመጣል ድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ያስተላልፋሉ፥
ሞት ለወያኔ ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

በጎንደር ወጣቶችና በሕወሓት ወታደሮች መካከል ግጭት ተነሳ









በጎንደር እሁድ ሰልፍ ይኖራል ብአዴን ሰልፉን ለማስተጓጎል አድማ በታኝ ፖሊስ መድቧል
በጎንደር ከተማ ከትላንትና ምሽት ጀምሮ ሕወሓት ያሰማራቸውና ጨለማን ተገን ኣድርገው ወጣቶችን ሊያፍኑ ሲሞክሩ የነበሩ የደህንነት ሃይሎች የኣፈና ድርጊታቸውን ዛሬም በቀን በቀጠሉበት ሰኣት ላይ በተፈጠረ ኣለመግባባት በጎንደር ወጣቶችና በሕወሓት ወታደሮች መካከል ግጭት መከሰቱና የተኩስ ድምጾች መሰማታቸውን በኣከባቢው የሚገኙ ምንጮች ተናግረዋል።
የእሁዱን ሰልፍ ያስተባብራሉ ለኮሎኔል ደመቀ የፍርድ ቤት ቀጠሩ በፍርድ ቤት የሚገኙ ደጋፊዎችን እያስተባበሩ ይሰበስባሉ የተባሉ ወጣቶችን ለማፈስ የተሰማራውን ሃይል የጎንደር ወጣቶች እንዳስደነበሩት ቀበሌ 18 ኣከባቢ የሚገኙ ሁኔታውን የሚከታተሉ ወገኖች ተናግረዋል። ወያኔ የፊታን እሁድ ይደረጋል የተባለው ሰልፍ እንዳስፈራውና እንዲራዘም በውስጥ እየተማጸነ እንደሚገኝ ምንጮች ጠቁመዋል።
በጎንደር እሁድ ሰልፍ ይኖራል
ብአዴን ሰልፉን ለማስተጓጎል አድማ በታኝ ፖሊስ መድቧል
እሁድ ሀምሌ 24 ቀን 2008 ዓ.ም. በጎንደር የሚካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ በተመለከተ በብአዴን አመራሮችና በሕዝብ ሽማግሌዎች መካከል እስካሁን ስምምነት አልተደረሰም። ገዥው ቡድን ችማግሌዎችን ለየብቻ እየወሰደ በማስፈራራት እና በማባበል ሰልፉን እንዲሰርዙ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ነው። ሆኖም ከከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በነበረው ስብሰባ ሰልፉ እንደማይቀር ከሕዝብ የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንቅጩን ተናግረዋል።
ይህን ተከትሎ ለኣማራ ክልል አድማ በታኝ ፖሊስ ወደ ሰልፉ የሚወጡ ሰዎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ ብሎም ወደ መስቀል አደባባይ መሔጃ መንገዶች እንዲዘጉ እንዲያደርግ ከብአዴን ጽ/ቤት ደብዳቤ መላኩን ለማወቅ ተችሏል። የአማራ ልዩ ኃይል ፓሊሶችም ልዩ ዝግጅት እንዲያደርጉ ተነግሯቸዋል።
ይህን ተከትሎ በሰልፉ ለሚሳተፉ አንዳንድ ግለሰቦች “ሰልፉ ቦታ ትሄዳላችሁ?” ስንል ላቀረብንላቸው ጥያቄ “መትረየስ ቢጠመድም አንቀር!” ሲሉ በእርግጠኝነት ተናግረዋል

ሕወሓት አማራ አይደላችሁም ሲል በ13 አማሮች ላይ ክስ መሰረተ

ከሊዲያ ዘወልቃይት

የአናሳው ቡድን ትግሬ ክልል “ዐማራ ነን” ባሉ ወልቃይት ጠገዴ አማሮች ላይ ክስ መሰረተ፤ በአውሮፕላን የተጓዙበት ቲኬትም በወንጀል ማስረጃነት ቀርቧል።
የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና የማኅበረሰብ አባላት ላይ የመሠረተው ክስ ዛሬ ሐምሌ 16 ቀን 2008 ዓ.ም. ይፋ ሆኗል፡፡ የትግራይ መንግሥት በ34 የወልቃይት ጠገዴ ዐማሮች ላይ የመሠረተው ክስና ማስረጃ ብሎ ያቀረበው ባለ 250 ገጽ የትግርኛ ድርሰት በግልጽ እንደሚያሳየው የወልቃይት ጠገዴ ዐማሮች ‹‹እኔ ዐማራ ነኝ›› ማለታቸው፣ የተለያየ ጊዜ ለሚመለከታቸው አካላት ማመልከቻዎችን ማስገባታቸው፤ በባንክ ገንዘብ ማንቀሳቀሳቸው ብሎም አንደኛው ተከሳሽ ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ በአውሮፕላን መጓዙ በወንጅል ከተከሰሱባቸውን የወንጀለኛነታቸው ማስረጃ ሆነው ቀረበዋል፡፡
በምስክርነት በዳንሻና በአካባቢው በሠፈራ የመጡ ትግሬዎችና የሕወሓት አመራሮች ተዘርዝረዋል፡፡ የደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ፣ የአንበሳና የወጋገን ባንኮች አብረው ከሳሽ ሆነው ቀርበዋል፡፡
የትግራይ መንግሥት አቃቢ ሕግ ባቀረበው ክስ መሠረት የዐማራ ማንነት የሚባል ጥያቄ እንደሌለ ደምድሟል፡፡ ይህም ለፌደሬሽን ምክር ቤት ገብቶ የፌደሬሽን ምክር ቤትም እንዲታይ ያስተላለፈውን ውሳኔ የሚጣረር ነው፡፡
ይህ ዝባዝንኬ የትግርኛ ድርሰት 254 ገጽ ሲሆን ጭብጥ ተብለው የቀረቡትን የተወሰኑ ገጾች ከትግርኛ ወደ አማርኛ መልሰን በሚከተለው መልኩ አቅርበነዋል፡፡
(ለሕግ ምኁራንና ለፖለቲካ ተንታኞች ያመች ዘንድ ወደ አማርኛ ተመልሷል)፡፡
የዐማራ ትግል ያሸንፋል!!
=================================================
ቁጥር 1207 08
ቀን 20 /10 /08
ለትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድቤት ምድብ ችሎት መቀሌ
የ ት· ክ· አ·ህ·ወ·መ·ቁ————
የ ት·ክ·ከ·ፍ·ቤ·ወ·መ·ቁ———
የ ፖ·ወ·መ·ቁ———————
ከሳሽ— የትግራይ ክልል ፍትህ ቢሮ አቃቢ ሕግ
ተከሳሾች—
1. አቶ አሻግረው ገዛኸኝ ላቀው አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ዳንሻ ከተማ ቀበሌ 01
2. አቶ አሊጋዝ አየለ አበበ ጸገዴ ወረዳ ዳንሻ ከተማ ቀበሌ 01
3. አቶ ግዛቸው ደረሰ ኃይሉ አድራሻ ጸገዴ ወረዳ ዳንሻ ከተማ ቀበሌ03
4. አቶ ሰሎሞን ግዛቴ እንየው አድራሻ ጸገዴ ወረዳ ዳንሻ ከተማ ቀበሌ 03
5. አቶ ኃይሉ አለማው ጸገዴ ወረዳ ዳንሻ ከተማ ቀበሌ 01
6. አቶ ሰጠኝ ደረስ አድማሴ አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ከተማ ዳንሻ ቀበሌ 03
7. አቶ ሰረበ ሙሉ መሰለ አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ከተማ ዳንሻ ቀበሌ 03
8. አቶ ጀጃው በሪሁን መልኬ አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ከተማ ዳንሻ ቀበሌ 01
9. አቶ ሊላይ ብርሃኔ በየነ አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ከተማ ዳንሻ ቀበሌ 01
10. አቶ ተክላይ ኃይሉ ግርማይ አድራሻ ክልል 3 ከተማ ጎንደር ቀበሌ 01 ቀጠና 03
11. አቶ እቁባይ ገ/ስላሴ ገ/ሚካኤል አድራሻ ክልል 3 ከተማ ጎንደር ቀበሌ 01 ቀጠና 03
12. አቶ ብርሃኑ መርሻ ባየ አድራሻ ክልል 3 ከተማ ጎንደር ቀበሌ 04
13. ቄስ አዱኛ ዋሲሁን ገ/እግዚአብሄር አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ንኡስ ወረዳ ዳንሻ ቀበሌ 01
አንደኛ ክስ ከላይ ከ1 እስከ 9 የተጠቀሱት ተከሳሾች የወንጀል ዓይነት ዝርዝር ወንጀል ተከሳሾች ወንጀሉን ለመፈጸም አስበው፣ ከወርሀ ታህሳስ 2008 ዓም ጀምሮ በዳንሻ ከተማ በተለያዩ ጊዚያት ቀድሞ የተመለሰውን የማንነት ጥያቄ አሁን ያለ በማስመሰልና ሕገ መንግሥታዊ የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ ሕገ መንግሥቱን በሚቃረን መልኩ የሕዝቡን አንድነት በሚያፈርስ አኳኋን፣ ሕዝቦች እርስበርስ እንዲጋጩ በማሰብ ሕጋዊ የሕዝብ ዉክልና ሳይኖራቸው፣ ከሕግ ዉጭ የማንነት ጥያቄ አለን፤ የወልቃይት ጠገዴ መሬት ተከዜ ምላሽ ነው፤ አሁን የቆምንበት መሬት የአማራ መሬት ነው፤ ለዚህም ለሕዝብ የማንከፍለው መስዋእትነት የለም እያሉ ከሕግ ዉጭ ሕዝብን እያደራጁ፣ የተለያዩ ቀስቃሽ ጽሑፎችን ፕላምፍሌት፣ በጋዜጣ፣ በኮምፒተር ጽሑፍ እየበተኑ የቅስቀሳ ተግባር ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ይህን ዓላማቸውን ለማሳካት ሲሉም 9ኛ ተከሳሽ እንደታፈነ አስመስለው ሕዝቡን ለአመጻ በማነሳሳት ከቀን 11/07/08ዓም እስከ ቀን 12/07/08 ዓም ሕገወጥ አመጽና አድማ በማስነሳትና በመምራት፣ ከዳንሻ ጸገዴ ጎንደር መገናኛ አስፋልት መንገድ በድንጋይ እንዲዘጋ፣ ከሁመራ ወደ ዳንሻ መናሀርያ የሚገቡ መኪኖች አስፋልት መንገዱ በድንጋይና በግንድ ዘግተው ሕዝቡ ለአመጽና አድማ እንዲነሳ በማድረግ ለ2 ቀናት የትራንስፖርት አገልግሎት ቆሞ 1824 ሰዎች የመንቀሳቀስ መብታቸዉ እንዲገደብ፣ በዳንሻ ከተማ ዉስጥ የሚገኙ የግል ተቋማት 208720 (ሁለት መቶ ስምንት ሺ ሰባት መቶ ሀያ ብር) ገቢ እንዲያጡ፣ ያንበሳ ባንክ በቀን የሚያንቀሳቅሰው ብር 3500000 – 4000000(ከሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ እስከ አራት ሚሊዮን ብር)በሁለት ቀናት አመጽ ከ7000000−8000000 ብር (ከሰባት እስከ ስምንት ሚልዮን ብር፣ ወጋገን ባንክ በቀን የሚያንቀሳቅሰው ብር 600000(ስድስት መቶ ሺ ብር) በሁለት ቀናት አድማ ዉስጥ (1200000 አንድ ሚልዮን ሁለት መቶ ሺ ብር ፣ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ በቀን የሚያንቀሳቅሰው ገቢ ብር 1493977 (አንድ ሚልዮን አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ ስድስት መቶ አስራ ሁለት ብር) እንቅስቃሴው እንዲቆም፣ መንግሥታዊ ጽፈት ቤቶች እንዲዘጉ፣ እንዲሁም በአቶ ገ/ጨርቆስና መኮነን ተክላይ ንብረት ላይ 5100 ብር የሚገመት ጉዳት እንዲደርስ በመምራትና በማንቀሳቀስ በፈጸሙት የሕዝብ አንድነት የመንካት ወንጀል ተከሰዋል።
ሁለተኛ ክስ ከ1 እስከ 9 ያሉ ተከሳሾች የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል መቅጫ ሕግ አንቀጽ 32(1− ሀ−ለ)257/ሀ/ የተደነገገዉን በመተላለፍ መገፋፋትና ግዙፍ የሆነ የመሰናዳት ተግባር ወንጀል ወልቃይት ጠገዴ የትግራይ አካል ሳይሆን አማራ ነው፤ ትግሬዎች የምንፈልገው መሬታቹን እንጂ እናንተን አደለም እያሉን ነው። ወልቃይት ጸገዴ ቋንቋውን ባህሉን እንዳያሳድግ ተከልክሎሏል እያሉ ትክክለኛ ያልሆነና ጥላቻ የተሞላ የሕዝብ አቋም በሚያፈርስ መልኩ በተለያዩ ሕዝባዊ መድረኮች በመናገር ይንቀሳቀሱ ስለነበር በፈጸሙት ወንጀል ተከሰዋል።
ሶስተኛ ክስ ከ1 እስከ 8 ያሉት ተከሳሾች የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል መቅጫ ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ) 490(3) የተደነገገዉን በመተላለፍ ሕዝባዊ ስብሰባን በማወክ ተከሳሾች በወርሀ ታህሳስ 2008 ዓም በግምት 2∶30 አከባቢዳንሻ ከተማ ልዩ ቦታ ማዛጋጃ ቤት በነበረውን የወጣቶች መልካም አስተዳደር ስብሰባ ይመራ ለነበረ ጠዓመ ለምለም የመልካም አስተዳደር ችግር አለብን፤ ስልጣን አልተሰጠንም፤ የእርሻ መሬትና የመኖሪያ መሬት አልተሰጠንም፤ ስለዚህ አንተ ልትመራን አትችልም ዉጣልን ብለው በማወክ ስብሰባው እንዲበተን በማድረግ በፈጸሙት ወንጀል ተከሰዋል።
አራተኛ ክስ ከ1−8 ያሉት ተከሳሾች የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል መቅጫ ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ)490(3)የተደነገገውን በመተላለፍ ሕዝባዊ ስብሰባን በማወክ ወንጀል ግደይ አዛናው ለታባለ ስብሰባ ይመራ ለነበረ የጸገዴ አስተዳዳሪ አንተ ስብሰባዉን ልትመራው አትችልም ማንነታችን አማራዎች ነን በማለት ስብሰባዉን በማወክ ወንጀል ተከሰዋል።
አምስተኛ ክስ ከ1−8 ባሉ ተከሳሾች ላይ የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል መቅጫ ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ) 441(1−ሀ) የተደነገገውን በመተላለፍ የመንግሥት ሥራዎችን በማደናቀፍ ወንጀል ተከሳሾች የካቲት 2008 ላይ ጎይትኦም ርስቀይ የተባለ ታሳሪ ታስሮ እያለ ከዳንሻ ከተማ ፖሊስ ጽ/ት ቤት 80 ሰዎችን ሰብስበው ጎይትኦም ለምን ይታሰራል? የማንነት ጥያቄዉን በመጠየቁ ለምን ይታሰራል? አሁንኑ ይፈታልን በማለት ፖሊስ ስራውን ባግባቡ እንዳይሰራ በማስፈራራት ወንጀል ተከሰዋል።
ክስ ስድስት ከ1−9 ባሉት ተከሳሾች ላይ የወንጀል ዓይነት በኢፈድሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ/ለ/38/1/506(1−ለ) የተደነገገውን በመተላለፍ በመኪኖች ላይና መተላለፊያ መንገድ መሰናክል የመፍጠር ወንጀል ተከሳሾች ከ ቀን 11/07/2008ዓም እስከ ቀን 12/07/2008ዓም ከቀኑ 7∶00 ሲሆን በጸገዴ ወረዳ ንኡስ ወረዳ ዳንሻ ወደ ወደ ጎንደር መሄጃ መንገድ በድንጋይና በግንድ በመዝጋት፣ ከሁመራ ወደ ዳንሻ መናሃሪያ የሚገቡ መኪኖችን በመዝጋት ሕዝባዊ አመጽ በማስነሳት ለ2 ቀናት የትራንስፖርት እንቅስቃሴ በማስቆም ወደ 1,824 ገደማ ሰዎች የመንቀሳቀስ መብታቸውን በማገድ ይመሩና ያንቀሳቅሱ ስለነበር፣ በዚህ ተከሰዋል።
ሰባተኛ ክስ በ8ኛ ተከሳሽ ላይ የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ)486(ለ)የተደነገገውን በመተላለፍ የዉሸት ወሬ በመንዛት ሕዝብ እንዲነሳሳ የማድረግ ወንጀል ተከሳሽ በቀን 19/06/08 ዓም በግምት ከምሽቱ 2 ሰአት ሲሆን ልጃቸው በስራ ጉዳይ ወደ ጎንደር እየሄደ እያለ በዳንሻ ከተማ ልዩ ስሙ የወይዘሮ ጸጋዬ መከታ ቡና ቤት በመሄድ ልጅሽ አለኸኝ አቻምየለህ በፖሊስ ታፍኖ ተወሰደ ብሎ የዉሸት ወሬ በመንዛት በመንግሥት አካላት ላይ ጥርጣሬ በማስፋፋት በሰራው ወንጀል ተከሷል።
ስምንተኛ ክስ በ10ኛ−13ኛ ላይ የወንጀል ዓይነት የኢፈድሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1−ሀ)486(ለ) የተደነገገውን በመተላለፍ የዉሸት ወሬ በመንዛት ሕዝብ እንዲነሳሳ ማድረግ ወንጀል ተከሳሾች በቀን 09/07/08ዓም እስከ 10/07/08አም ባሉት ቀናት ሊላይ ብርሃኔ አመጽ ለማነሳሳት ሆን ብሎ ወደ ሌላ ቦታ ሄዶ እያለ ከጎንደር ወደ ዳንሻ ሲመጣ በመንግሥት የድህንነት አካላት ታፍኖ ብለው የዉሸት ወሬ በመንዛት፣ በጸገዴ ወረዳ የሞተ አማራ ሰው አለ ብለው ትግሬንና አማራን ለማጣላት በፈጸሙት ወንጀል ተከሰዋል።
ማስረጃ(ምስክር)
ሀ የሰው ምስክር
1. አቶ ጠዓመ ለምለም አድራሻ ወረዳ ጸገዴ ንኡስ ወረዳ ዳንሻ ቀጠና 02
2. ሳጅን ብርሃነ አማኑኤል ወላይ >> >> >> >> >> >> >> >> 02 3
3. አቶ ተከስተ ገ/ሊባኖስ ደሞዝ >> >> >> >> >> >> >> >> 01
4. ሳጅን ጸጋይ ፍስሃ አብርሃ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
5. ወ/ሪት ሓዳስ አማረ አብርሃ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
6. ሳጅን አሸብር ሲሳይ ትርፌ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
7. አቶ ሹሙዬ አለምነህ ወንድምአገኝ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
8. አቶ ገዳሙ ድራር ኪ/ማርያም >> >> >> >> >> >> >> 03
9. አቶ ሃይለ ሃያል ተስፋይ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
10. ሻምበል እሸቴ አወቀ ምትኬ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
11. መ/ሃለቃ አበራ አዱኛ >> >> >> >> >> >> >> >> 01
12. አቶ ሽሀይ ደመቀ ተስፋይ >> >> >> >> >> >> >> >> 02
13. አቶ ወላይ ገብሩ ለምለም >> >> >> >> >> >> >> >> 04
14. አቶ ጫኔ እንዴትላርግህ አበራ >> >> >> >> >> >> >> >> ማይደሌ
15. ወ/ሮ ጸጋዬ መከተ እንዴትላርግህ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
16. አቶ ደመቀ እያሱ እሸቴ >> >> >> >> >> >> >> >> 03
17. አቶ ዳዊት ካሰየ ሃብቱ >> >> >> >> >> >> >> >> 03
18. አቶ ስማቸው ካሳሁን ገ/ጊዮርጊስ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
19. አቶ አለኸኝ አቻምየለህ እሸቴ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
20. አቶ መኩሪያ ሸተይ ለምለም >> >> >> >> >> >> >> >> 01
21. አቶ ግዛቸው ብርሃነ በየነ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
22. አምሳ አለቃ ርጥበይ በየነ ደስታ >> >> >> >> >> >> >> >> 01
23. አቶ ገብረ ሰረበ ሳሙኤል >> >> >> >> >> >> >> >> 01
24. አቶ ደመቀ ጸጋየ አለማዮሁ >> >> >> >> >> >> >> >> ማይደሌ
25. አቶ ብርሃነ በየነ ደስታ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
26. አቶ ጀጃው ይርጋ ከፍያለው >> >> >> >> >> >> >> >> ማይደሌ
27. አቶ ኪዳነ ግርማይ ገ/ማርያም >> >> >> >> >> >> >> >> 02
28. አቶ ሃፍቶም ገሰሰው ተገኘ >> >> >> >> >> >> >> >> 03
29. ተማሪ ዳኛቸው አንጋው ተስፋይ >> >> >> >> >> >> >> >> 03
30. አቶ ከፍያለው ሃይሉ ገ/እግዚአብሄር >> >> >> >> >> >> >> >> 02
31. አቶ ደሳለኝ ወልዱ ደጉ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
32. አቶ ጎይትኦም መኩሪያ ገ/ማርያም >> >> >> >> >> >> >> >> 01
33. አቶ ብርሃነ ገ/ጨርቆስ ደሞዝ >> >> >> >> >> >> >> >> 04
34. አቶ መኮነን ተክላይ ገ/ማርያም >> >> >> >> >> >> >> >> 04
የጽሑፍ ማስረጃ (ምስክር)
በቀን 20/5/2008 ዓ/ም 32 የሚሆኑ ሰዎች የፈረሙበት ይታወቅልን የሚል ወደ ን/ወ/ዳ አስተዳደር የተጻፈ 2 ገጽ ደብዳቤ 2 ሕገ መንገስታችንና የወልቃይት ጠገዴ በደል ይነጻጸር እያለ ስለ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 29፣30፣39 እና 46 የተጻፈ ትንተና ከትግርኛ ትርጉሙ ጋር 5 ገጽ 3 የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ብሄርተኝነት የማንነት ጥያቄ አመለካከት የሚል ጽሑፍ ከትግርኛ ትርጉሙ ጋር 15 ገጽ 4 የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ሆይ ከእንቅልፍህ ንቃ የሚል አነሳሽ ግጥም ከትግርኛ ትርግሙ ጋር 4 ገጽ 5 የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ንቃ ሳይደበዝዝ የሚል በግልጽ ትግሬዎች ወልቃይት ጠገዴ መሬቱን እንጂ ሕዝቡን አንፈልገውም እያሉ እንዴት ከነሱ ጋር አብረን እንኖራለን የሚል አነሳሽ ጽሑፍ ከትግርኛ ትርጉሙ ጋር 2 ገጽ 6 የጠገዴ ሕዝብ ሆይ ድል ለእውነተኞቹ ውርደት ለውሸታሞቹ የሚል አነሳሽ ጽሑፍ ከትግርኛ ትርጉሙ ጋር 6 ገጽ 7 ሊላይ ብርሃኔ ከጎንደር አዲስ አበባ በመጋቢት 19/2016 የተጓዘበት የፕሌን ቲኬት ከኦሪጂናሉ ጋር 3 ገጽ 8 አቶ ብርሃኔ በየነ (የሊላይ አባት) በቀን 11/07/2008 ዓ/ም ልጄ ጠፋብኝ ብሎ ለጠገዴ ወረዳ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ያስገቡት ማመልከቻ 1 ገጽ 9 ተጠርጣሪ ሊላይ ብርሃኔ በፋ/መ/ቁ 761 በቀን 26/07/2008 ዓ/ም በትግራይ ምእራባዊ ዞን መካከለኛ ፍርድ ቤት 10 አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ በቀን 20/07/2008 ዓ/ም በቁጥር አ/ኢ/ባ/ደቅ/395/08 የሰረበ ሙሉ፣አሊጋዝ አየለ፣ ሞላ ኃይሉ፣ ጀጃው በሪሁን፣ ወንድይፍራው አታላይና አሻገረው ገዛኸኝ የባንክ እንቅስቃሴ (Bank statement) የሚገልጽ ጽሑፍ ከትግርኛ ትርግሙ ጋር 20 ገጽ 11 በሕገ ወጥ ሽብርና ሰልፍ ምክንያት በወጋገን ባንክ ላይ መሰራት የነበረበት ስራ ባለመሰራቱ የሚል ጽሑፍ በቁጥር ወ/ደ/ቅ/7/41/7 በቀን 23/7/2008 ዓ/ም የተጻፈ ደብዳቤ ከትግርኛ ትርግሙ ጋር 2 ገጽ ማስረጃ 12 በቀን 11/07/2008 ዓ/ም በተካሄደው ሕገ ወጥ ሽብርና ሰልፍ ምክንያት አንበሳ ባንክ ላይ መሰራት የነበረበት ያልተሰራ ስራ የሚል በቁጥር አ/ኢ/ባ/ዳት397/08 በቀን 21/07/2008 ዓ/ም የተጻፈ ደብዳቤ ከትግርኛ ትርግሙ ጋር 2 ገጽ ማስረጃ 13 በጠገዴ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ጥናት ሽያጭ የሚካሄድባቸ ዘርፎች ብዛት የሚያሳይ በቁጥር በቁጥር ጠ/ወ/ገ/2112/38/ካ በቀን 22/7/2008 የተጻፈ 2 ገጽ ማስረጃ 14 በቀን 11/7/08 ዓ/ም በነበረው ሽብር መንቀሳቀስ የነበረባቸው ሳይንቀሳቀሱ የቀሩ የመኪናና የሰው ብዛት የደረሰው ኪሳራ የሚገልጽ በቁጥር ከ/መ/ኑ/4504/25/2 በቀን 22/07/2008 ዓ/ም ከጸገዴ ኮ/መ/ትራንስፖርት ጽ/ቤት የተጻፈ 1 ገጽ ማስረጃ 15 በቀን 11/07/08 በነበረው ሽብር ምክንያት እንደተዘጋና መንቀሳቀስ የነበረበት ገንዘብ 16 17 የ 61 ሰዎች ስም ዝርዝርና ፊርማቸውና ስልካቸው የያዘ 2 ገጽ ማስረጃ 18 የ 21 ስም ዝርዝር፣ አድራሻቸው፣ ስልካቸውና ፊርማቸው የያዘ 1 ገጽ ማስረጃ ቁጥር 1207 08 ቀን 20 10 08

Monday, July 25, 2016

'Syrian asylum seeker' behind Ansbach bomb blast

'Syrian asylum seeker' behind Ansbach bomb blast

A Syrian asylum seeker who had previously tried to commit suicide has been cited as the man who was killed in an "intentional" bombing in the Bavarian town of Ansbach. Officials are investigating any terrorist links.


Watch video01:12

'Syrian asylum seeker' behind Ansbach bomb blast

Police said in a statement early Monday morning that "a man, according to our current knowledge the perpetrator, died" in the blast outside a wine bar in the town where an open-air music festival was being held on Sunday night. Twelve people were injured, three of them seriously.
The man, who was carrying a backpack, according to Bavarian Interior Minister Joachim Herrmann, had been denied entry to the music festival as he did not have a ticket. The minister said authorities were still investigating if the blast was an act of terrorism. "We can't rule it out," Herrmann said.
Karte Ansbach in Bayern englisch
Ansbach Mayor Carda Seidel said the explosion was near an entrance to the festival. Around 2,500 people were attending the event, which was canceled after the blast was heard at about 10 p.m. local time (20:00 UTC).
People were evacuated from the area as the old city was cordoned off and rescue vehicles assembled. There were 200 police on duty and a further 350 members of rescue teams were brought in.
A police spokeswoman said at a press conference that the man is believed to have acted alone.
Fire engine in Ansbach after the explosion
picture-alliance/AP Photo
The center of Ansbach was evacuated after the explosion
Asylum seeker
The suspect, identified as a 27-year-old Syrian asylum seeker, arrived in Germany two years ago. His application for asylum was rejected last year but he had been allowed to remain temporarily in Germany and was living in an apartment in the town. He had twice before tried to commit suicide and had received psychiatric care.
Speaking at a press conference, Herrmann said it was "outrageous" that someone would abuse the asylum system and added that everything would be done to prevent this kind of behavior.
A spokesman for the Ansbach prosecutor's office said the attacker's motive wasn't clear. "If there is an Islamist link or not is purely speculation at this point," said spokesman Michael Schrotberger.
The minister told the DPA news agency he agreed that it was too early to say if there was any link with the self-styled "Islamic State" (IS), but added that could not to be ruled out.


Watch video00:28

Refugee home searched after Ansbach bomb attack

Herrmann said, however, that it did appear that the individual intended to harm others.
"Given that he had a backpack with explosives which also had many sharp-edged pieces of metal packed inside - which would be the case with a bomb intended to injure as many people as possible in the surrounding area - we must assume that this was not purely an act of suicide but rather that he wanted to bring disaster to as many people as possible," said the minister.
State police in Bavaria called on witnesses who had taken videos or images of the scene to send them by email to help with the investigation:

Videos und Bilder zum Tatgeschehen bitte an folgende Adresse senden: rba.mittelfranken@web.de  
There is a US army base at Ansbach and the 12th Combat Aviation Brigade is based there. A spokesman could offer no information about the explosion.
Blast follows Munich attack
Belgium's Prime Minister Chales Michel called the bomb blast "an act of hate" and called for unity on Twitter.

Wounds will be slow to heal but I call on all of you to stand strong and united against these acts of hatred. 
The blast in Ansbach was Germany's fourth violent incident in a week. It occurred just after Friday night's gun attack in Munich which left nine people dead.
There were services held throughout Germany on Sunday in memory of the victims.
Also Sunday, a 21-year-old male refugee from Syria known to authorities for previous acts of violencekilled one woman and injured five more people in the city of Reutlingen in southwest Germany.
Last Monday, a man armed with an ax attacked travelers on a train near Würzburg. Five people were injured in that attack.


Watch video03:09

Was Ansbach bombing a terrorist attack?

jm/cmk,rc (dpa, Reuters)

wanted officials