Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, September 26, 2016

The poster child of the Gondar protest abducted

The poster child of the Gondar protest abducted


nigist-yirga
(Nigist Yirga. Photo obtained from social media)
ESAT News (September 20, 2016)
Nigist Yirga, a young activist known for her viral photo as she posed in the Gondar protest, was reportedly abducted two weeks ago by TPLF security forces and taken to the Central Investigation Bureau, a.k.a the torture chamber of the regime in Addis Ababa.
The 20 year old young lady was wearing a tees with a portrait of Col. Demeke Zewdu, the leader of the resistance in Gondar and the Amhara region, on the day of the massive protest in Gondar in July.
Security forces have reportedly abducted Nigist from Sanja, Gondar and accused her of involvement in the death of security forces, a charge her father described as outrageous and said his younger daughter had nothing to do with the violence and had only took part in the peaceful rally.
Another source close to the family who confirmed that Nigist was abducted two weeks ago also said that she was not allowed visitation by family since Saturday.
The father also said he was told his daughter was beaten upon her arrest and he worries for her safety in the hands of the brutal security forces.
Thousands of youth in Gondar and Bahir Dar have been arrested and taken to several detention centers since the escalation of the uprising against the TPLF regime in July.

ስለ አማራ መደራጀት [ ክፍል ፩] – አቻምየለህ ታምሩ





አማራ በአማራነት የሚደራጀው እንደ ኦነግ አይነት ኦሮሞነት ወይንም እንደ ወያኔ አይነት ትግሬነት ለመፍጠር አይደለም። እኛ የአማራ ወጣቶች በአማራነት የምንደራጀው ግራዝማች አፈወርቅ ወልደ ሰማያት ቆራሄ ላይ መስዕዋት የሆኑባትን ኢትዮጵያ፤ ጀኔራል ለገሰ ተፈራ ዋቤ ሸለቆ ደማቸውን ያፈሰሱባትን የአባቶቻችን ምድር ረስተን አይደለም። አማራ በአማራነቱ የሚደራጀው አፈወርቅና ለገሰ ዋጋ በከፈሉባት አገር በሰፊዋ ኢትዮጵያ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር በእኩልነት ለመኖርና የተጋረጠበትን የህልውና አደጋ ለመከላከል ብቻ ነው።
አንዳንዶች አማራ በአማራነቱ የሚደራጀው እንደ ኦነግና ወያኔ የራሱን መንግስት ለመመስረትና ለፖለቲካ ስልጣን እየመሰላቸው የአማራን መሰባሰብ በጥርጣሬ ሲመለከቱት ይስተዋላል። በርግጥ በብሔረሰብ መደራጀት ማለት እንደ ወያኔና ኦነግ አገር ለማፍረስ መሆኑን በተግባር ያየ ማህበረሰብ አማራው በአማራነቱ ይደራጅ ሲባል በጥርጣሬ አይን መመልከቱ ባይፈረድበትም፤ አማራው በአማራነቱ የሚደራጀው ከሌላው ጋር የሚያስተሳስረውን የወንድማማችነት ሰንሰለት የበለጠ ለማጠናከር እንጂ ለመበጣጠስ አለመሆኑንና ከኢትዮጵያም ሆነ ከህዝቧ አንጻር ለመቆም እንዳልሆነ ሲነገዘብ ግን የአማራውን መደራጀት ከተጋረጠበት የህልውና አደጋ አኳያ በጥርጣሬ ሊያየው አይገባውም።

ከፍ ብሎ ከቀረበው የአማራ መደራጃት አስፈላጊነት በተጨማሪ እኛ የአማራ ወጣቶች በአማራነት የምንደራጀው የግራ ፖለቲካ ያጠየማቸውን የአማራ ሰብዓዊ እሴቶች፤ምግባርና አስተሳሰቦች፤ አማራው ለፍቅር ገር፣ የቅንነት አሽከር መሆኑን አንደበት አውጥተን፤ ግዝፍ ነስተን መልክዓ ልቡናውን ልናሳይለትም ጭምር ነው።

ስለዚህ በአማራነት ስንደራጅ ሰብዓዊ የሆኑትን የአማራውን መሰረታዊ እሴቶች ተሸክመን፤ የአማራው የኑሮ አድማስ በስነ ምግባር ደንቦች የታሸ፤በስሜት የበሰለ፤ በእውቀትና ግንዛቤ የላቀ መሆኑን ማስመርከርና አማራው በሰርክ ህይወቱ ማህበራዊ ስርዓት ሳይናጋ፤ አገራዊ ቀውስ ሳይፈጠር ማህበራዊ ለውጥ የሚጠነስስ፤ የራሱንና የሌሎችን ባህልና ታሪክ ጠብቆና አክብሮ የሚኖር፤ በትህትና፣ በቸርነትና በይቅር ባይነት የተገነባ የምር ኢትዮጵያዊ መሆኑን እንድናሳይም ይጠበቅብናል።

Sunday, September 25, 2016

በአማራ ክልል የስራ ማቆም አድማው ለአምስተኛ ቀን ቀጥሎአል

የስራ ማቆም አድማው ለአምስተኛ ቀን ቀጥሎአል

መስከረም ፲፫ (አሥራ ሦስትቀን ፳፻ / ኢሳት ዜና :- በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የተጀመረው የስራ ማቆም አድማ ለ5ኛ ቀን ቀጥሎ የዋለ ሲሆን፣ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ዛሬም የንግድ ድርጅቶችን ለማስከፈት ጥረት ሲያድረጉ ቢውሉም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። እሁድ ማንኛውም የንግድ ድርጅት ይከፈታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣  የንግዱ ማህበረሰብ ህዝባዊ እንቢተኝነቱን በመምራትና በማስተባበር እያደረገ ያለው ድጋፍ አስገራሚ መሆኑን ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው ሰዎች ገልጸዋል።
በጎንደር፣ ባህርዳር፣ አዲስ ዘመን፣ ጅጋ እና ሌሎችም ከተሞች በንግዱ ማህበረሰብ ላይ እስራት፣  የንግድ ፈቃድ መሰረዝና ቅጣት የመሳሰሉት መሳፈራሪያዎች ቢደረጉበትም ፣ ነጋዴዎች ለማስፈራሪያው ሳይንበረከኩ አድማውን በአንድነት ተግባራዊ አድርገዋል። ከገዢው ፓርቲ ጋር የወገኑ አንዳንድ ድርጅቶች ስራ ለመጀመር ሙከራ ቢያድረጉም በህዝቡ በመወገዛቸው በቂ ደንበኞችን ማግኘት አለመቻላቸውን የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ገልጸዋል።
ነጋዴዎች የቤት ኪራይ ወጪያቸውን በጋራ እየተባበሩ በመሸፈን  እንዲሁም ሳምንታዊ እቁብ የሚጥሉትን ሳይቀር እየዘለሉ አድማውን ያደረጉ ሲሆን፣ በተለይ በበባህር ዳር ለተወሰኑ ነጋዴዎች በስማቸው እየተጻፈ ለሰባት ቀን እገዳ እንደተጣለባቸው በመታወቁ ሁሉም የንግዱ ማህበረሰብ የተጣለው እገዳ እስካልተነሳ ድረስ  ሱቃቸውን ላለመክፈት መነጋገራቸው ታውቋል፡፡ ገዢው ፓርቲ ነጋዴውን ከፋፍሎ ለመምታት በተወሰኑት ላይ እግድ ሲጥል በተወሰኑት ላይ ደግሞ እግድ አልጣለም። ድርጊቱ ሆን ተብሎ ነጋዴዎችን ለመከፋፈል የተቀነባበረ በመሆኑ ሁሉም ነጋዴዎች በአንድነት ከታገደባቸው ነጋዴዎች ጎን በመቆም አንድነታቸውን መሳየት አለባቸው ሲሉ የነጋዴዎች ወኪሎች ምክራቸውን ይለግሳሉ።
በጎንደር ደግሞ 5 የባጅጀና 3 የታክሲ ማህበር መሪዎች6ኛ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩ ሲሆን፣ ከ30 በላይ የሚሆኑት የማህበሩ አመራሮች እየታደኑ ነው። ከእዚሁ ጋር በተያያዘ የጎንደርን ህዝባዊ ንቅናቄ ሲመሩ ነበር የተባሉ ሰዎች ጎንደር ፍርድ ቤት ከቀረቡ በሁዋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በፌደራል ደረጃ መታየት ስላለበት ወደ አዲስ አበባ መሄድ አለባቸው ብሎ በመወሰኑ የተወሰኑ ሰዎች ወደ አዲስ አበባ ሊሄዱ መሆኑ ታውቋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ገዢው ፓርቲ የመስቀል በአልን ለማደናቀፍ የተለያዩ እርምጃዎችን ለመውሰድ መዘጋጀቱን መረጃ እንደደረሳቸው የገለጹት የሃይማኖት አባቶች፣ ዛሬ ከወጣቶች ጋር ባደረጉት ስብሰባ በአሉ በመስቀል አደባባይ እንዳይከበርና በየቤተክርስቲያኑ ብቻ በዝምታና በጸሎት እንዲከበር ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በቅርብ ጊዜ የጎንደር ከተማ ታሪክ የመስቀል በአል ከመስቀል አደባባይ ውጭ ሲከበር ይህ የመጀመሪያ ይሆናል።  አብዛኞቹ አማራ ክልል ከተሞች በወታደራዊ ቁጥጥር ስር በመዋላቸው በሌሎችም አካባቢዎች የመስቀል በአል በአደባባይ የመከበሩ ጉዳይ አጠራጣሪ ሆኗል።
በአዲስ አበባ በአሉ በምን አይነት ሁኔታ እንደሚከበር ግልጽ አይደለም።

በኦሮሚያ ምስራቅ አርሲ አራት የአጋዚ ክ/ጦር አባላት መገደላቸው ተገለጸ

በኦሮሚያ ምስራቅ አርሲ አራት የአጋዚ ክ/ጦር አባላት መገደላቸው ተገለጸ

ኢሳት ( መስከረም 13 ፥ 2009)
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን ዛሬ አርብ እለት አራት የአጋዚ ክ/ጦር አባላት መገደላቸው ታወቀ። አንደኛው ደግሞ መማረኩን የአይን ምስክሮች በምስል አስደግፈው ለኢሳት አድርሰዋል። የተማረከው የሰራዊት አባል ለማስለቀቅ በሚል ተጨማሪ ሃይል ወደ ስፍራው መድረሱና ተኩስ መቀጠሉን ለመረዳት ተችሏል።
በምስራቅ አርሲ አጄ አካባቢ ልዩ ስሙ ቀሲሳ ተራራ በተባለ አካባቢ በህዝብ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል በሚል በአጋዚ ክፍለ ጦር አባላት ላይ ጥቃት የፈጸሙት የአካባቢ ነዋሪዎች መሳሪያዎቹን ነጥቀው መሰወራቸው ታውቋል።
በስርዓቱ ይፈጸማል ያሉትን ግፍና በደል በመቃወም፣ በተለይም በህዝብ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመግታት በሚል ሰራዊቱ አባላት ላይ ዕርምጃ የወሰዱት ግለሰቦች ትጥቅ ይዘው ለትግል መነሳታቸውንም በቪዲዮ ባሰራጩት መግለጫ አስታውቀዋል።
በኦሮሞ ህዝብና በሙስሊሙ ላይ የሚደርሰው ጥቃት መቀጠሉ እንዳስቆጣቸውም ተደምጠዋል።
ይህ ዘገባ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ አራት አጋዚ ክ/ጦር አባላት መገደል እንዲሁም የአንደኛው መማረክ የተረጋገጠ ሲሆን፣ በስፍራው ከተኩሱ ጋር ተያይዞ ስለደረሰው ጉዳት የታወቀ ነገር የለም። የተማረከው ወታደር እንዳልተለቀቀ ታውቋል።

በጎንደር ጸዳ ወረዳ ይኖሩ የነበሩ አቶ አለምነህ ዋሴ የተባሉት የሃገር ሽማግሌ በደህንነቶች ታፈኑ


ኢሳት ( መስከረም 13 ፥ 2009)
በጎንደር ጸዳ ወረዳ አካባቢ የሃገር ሽማግሌ የነበሩት በህወሃት ደህንነቶች ታፈኑ።  አቶ አለምነህ ዋሴ የተባሉት የቀድሞ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት የጸዳ ወረዳ ተወካይ በደህንነቶች የታፈኑት አዲስ አበባ ለስራ በሄዱበት ሆቴል ውስጥ ነው።
እስካሁን የት እንዳሉ ያልታወቁት አቶ አለምነህ፣ ቤተሰቦቻቸው እየፈለጓቸው እንደሆነ ተነግሯል።
ህወሃት መራሹ መንግስት በርካታ ዜጎች በተለያየ ስፍራ እየታፈኑ እየተወሰዱ ሲሆን፣ የት እንዳሉ የማይታወቁ በርካቶች ናቸው።
አቶ አለም ነህ ዋሴ በጎንደርና አካባቢው በህብረተሰቡ ውስጥ ሆነው ለሃገር ሽማግሌነት የሚያገለግሉ ሲሆን፣ በስጋት ውስጥ የሚገኘው ህወሃት ዜጎችን ማፈኑን ቀጥሏል።
ስርዓቱ ከአማራ ክልል አዲስ አበባ የሚመጡና ሆቴል የሚያርፉትን እንዲያሳውቁ ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል።

Seven alleged arsonists caught in Gondar

 


ESAT News (September 22, 2016)
One of the alleged arsonists caught in Gondar
Seven people from Tigray region were caught in Gondar for allegedly trying to make arson attack on businesses in the city, sources told ESAT.
Reports reaching ESAT from Gondar say the arsonists were caught on Wednesday and Thursday with evidences of fuel and other combustibles in their possession.
A lady, whose name is withheld, and two men were caught on Thursday by residents while trying to start a fire. Four others were arrested on Wednesday when they were about to set ablaze shops that were saved from the recent fire at a Saturday market that fire gutted down a number of shops last week.
The residents, who caught the arsonists, have handed them over to the custody of the local police.
Witnesses told ESAT that all the five arsonist said they came from Tigray region and were sent to carry out arson attacks in Gondar. One of the arsonists have reportedly swallowed the SIM card of his phone when confronted by the residents in a bid to hide his contacts. Questioning by police revealed that there are 50 arsonists sent to Gondar and Bahir Dar to set fire on businesses and public transportation, according to the sources.
The sources allege that the arsonists were trained in Adwa, Tigray and were sent to Gondar to carry out the crime in an attempt by the regime to incite ethnic strife. Their IDs confirmed that they were from Tigray and some of them were provided with a special pass to come to Gondar to carry out the arson attack, residents allege. Their bank notes show a huge amount of money has been deposited to their account, the witnesses who talked to ESAT said.
The residents accuse the TPLF regime of plotting to incite ethnic violence as uprising against the regime was getting even stronger. They say it was an attempt by the regime to sidetrack the issue to ethnic tension between the people of Tigray and Amhara.

በጎንደር ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ቃጠሎ ሊያደርሱ ነበር የተባሉ ሰዎች ተያዙ

በጎንደር ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ቃጠሎ ሊያደርሱ ነበር የተባሉ ሰዎች ተያዙ

መስከረም ፲፪ (አሥራ ሁለትቀን ፳፻ / ኢሳት ዜና :- ላለፉት 4 ቀናት የስራ ማቆም አድማ በማድረግ ላይ በምትገኘው ጎንደር ከተማ ትናንትና ዛሬ የገበያ ቦታዎችን፣ የንግድ ድርጅቶችን እንዲሁም መስሪያ ቤቶችን ሊያቃጥሉ ነበር የተባሉ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ግለሰቦቹ በህወሃት የተላኩ መሆናቸውን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ ከትግራይ ክልል እንዲሁም ከመከላከያ ሰራዊት የይለፍ ወረቀት እንዳላቸው የአይን እማኞች ተናግረዋል።
የአንዲት ሴትና የአንድ ወንድ ወጣት መያዛቸውን ተከትሎ ህዝቡ ተቃውሞውን ገልጿል።
በከተማው የተሰማሩት ወታደሮች ድረሰው ሁለቱንም ወጣቶች ወደ ፖሊስ ጣቢያ የወሰዱዋቸው ሲሆን፣ መርማራዎች ጉዳዩን በተመለከተ ይህን ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ መግለጫ አልሰጡም።
ሴቷ ቤንዚንና ክብሪት ይዛ መገኘቷን የአይን እማኞች ይናገራሉ።
ለኢሳት የደረሱት የቪዲዮ እና የፎቶ ማስረጃዎችም ይህንኑ ያሳያሉ። ትናንት 4 ሰዎች መያዛቸውን ኢሳት መዘገቡ የሚታወስ ሲሆን፣ ከ50 በላይ የሚሆኑ በህወሃት የደህንነት አባላት የሰለጠኑ ሰዎች ባህርዳር፣ ጎንደርና ደብረታቦር መግባታቸውን የተያዙት ሰዎች መናገራቸውን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ህወሃት እንዲህ አይነት በህዝብ ውስጥ ጥርጣሬና ግጭት የሚፈጥር እርምጃ በመውሰድ ሊያገኝ የሚፈልገው የፖለቲካ ትርፍ ግልጽ አይደለም ሲሉ ያነጋገርናቸው ሰዎች ይገልጻሉ። በኢትዮጵያ ውስጥ የህወሃት ኢህአዴግን አገዛዝ በመቃወም የሚደረገውን ህዝባዊ ትግል የብሄር ግጭት አድርጎ ለማቅረብ ሰሞኑን ነባር የህወሃት ባለስልጣናት በተደጋጋሚ መግለጫዎችን ሲሰጡ ቆይተዋል። ይህ አደገኛ አካሄድ የህወሃት ባለስልጣናቱ በአደባባይ በመገኛ ብዙሃን የተናገሩትን እውነትነት ለማረጋገጥ በሚል የተቀነባበረ ሳይሆን እንደማይቀር አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ግን የስራ ማቆም አድማው በጎንደር፣ ባህርዳር አዲስ ዘመን ለ4ኛ ቀን እንዲሁም በጎጃም በጅጋ ከተማ ለሁለተኛ ቀን በመካሄድ ላይ ነው።
በወረታ እና ደብረታቦር ተመሳሳይ የስራ ማቆም አድማ ትናንት የተጀመረ ቢሆንም፣ ወታደሮች ነጋዴዎችን ይዘው በማሰር ድርጅቶቻቸውን እንዲከፈቱ አስገድደዋቸዋል። አሁንም ድረስ አንከፍትም ያሉ ነጋዴዎች ድርጅቶቻቸው እንደታሸጉባቸውና የንግድ ፈቃዳቻውን እንደሚነጡ የሚያስገድድ የማስጠንቀቂያ ወረቀት ተሰጥቷቸዋል።
በተለይ በወረታ ከተማ ፖሊሶች በአድማው ምክንያት የቆሙ ባጃጆችን  ታርጋ እየፈቱ መውሰዳቸው አልበቃ ብሎ፣ ዛሬ ደግሞ ወንበሮችን በመፍታት በመኪና እየጫኑ ወስደዋል ።
በባህርዳር ከተማም እንዲሁም በርካታ አስገዳጅ ሁኔታዎች ቢኖሩም ህብረተሰቡ በአላማው ጸንቶ አድማውን ቀጥሎአል፡፡
በተለምዶ አዴት ተራ በተባለው የንግድ ስፍራ ከሚሰሩ ከፍተኛ ነጋዴዎች መካከል አምስቱን ማክሰኞ ጠዋት በማሰር ‹‹ ወደ ስራ ለምን አልገባችሁም? ›› የሚል ማስፈራሪያ አዘል ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ነጋዴዎችም ‹‹ ለምን ያለጥፋታቸው ታስራላችሁ? ››በማለት ጥያቄ ያነሱ ሲሆን ከአንድ ቀን እስር በኋላ ትላንት 10 ሰዓት ላይ ተፈተዋል፡፡
አብዛኛውን ነጋዴ በሱቁ በራፍ ላይ በሚገኘው የንግድ መለያ(ታፔላ) ላይ የጻፈውን የስልክ ቁጥር  ተመልክተው በመደወል ‹‹እኛ እንወዳችኋለን፡፡አሁን ለቆመው መንግስት ድጋፍ ብትሰጡ መልካም ነው፡፡ስለዚህ የንግድ ቤታችሁን እንድትከፍቱ እንጠይቃለን ›› በማለት የገዥው መንግስት አመራሮች ወደ እያንዳንዱ ነጋዴ ስልክ በመደወል ልመና እያሰሙ ነው፡፡
ልመናው አላዋጣ ሲል የንግድ ድርጅቶቻችሁን አልከፈታችሁም የሚል ማስጠንቀቂያ በንግድ ድርጅቶቻቸው ላይ እየተለጠፉ ነው።
ገነት አስማማው በምትባል ግለሰብ ለአንድ ነጋዴ በተጻፈው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ላይ “ ድርጅትዎን በመዝጋትዎ ምክንያት ከአሁን በፊት በተደጋጋሚ ተነግሮዎት እና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያም ተሰጥቶዎት አሁንም ቢሆን ድርጅትዎን ከፍተው እያገለገሉ ባለመሆንዎና ከስህተትዎ ሊታረሙ ባለመቻሉዎ የተሰጠዎት የንግድ ፈቃድ ከ11/01/2009ዓም ጀምሮ እስከ 17/01/2009 ዓም ድረስ ፈቃድዎ ለ7 ቀናት የታገደ ሲሆን፣ ፈቃድዎ ታግዶ ከፍተው ሲሰሩ ቢገኙ በአዋጁ መሰረት ቀጣይ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን በጥብቅ እንገልጻለን” የሚል ትእዛዝ ሰፍሮበታል።
በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉ የአባይ ማዶ ገበያ ነጋዴዎች ደግሞ  ‹‹ ንብረታችንን እንደ ጎንደር ቅዳሜ ገበያ ሊያቃጥሉብን ይችላሉ ››በማለት ንብረታቸውን ሲያወጡ ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ተጋጭተዋል፡፡በባህር ዳር ማህል ከተማ ትልቁ የቅዳሜ ገበያ የሚሰሩ ነጋዴዎችም ተመሳሳይ ስጋት እንዳላቸው እየተናገሩ ሲሆን፣  በአድማው የተበሳጨው የህውሃት መንግስት ገበያውን ሊያቃጥለው ይችላል የሚል ስጋት አላቸው።
የክልሉ መሪዎች የህዝቡን አድማ ለማስቆም የሚወስዱት እርምጃ ለማክሸፍ አለመቻላቸው ተስፋ በመቁረጥ ስሜት ውስጥ እንዲገቡ አድርጎዋቸዋል። ምን ማድረግ እንዳለባቸው ግራ የተጋቡት ወታደሮች ኳስ የሚጫወቱ ወጣቶችን ሳይቀር እየያዙ ለማሰር እየሞከሩ ነው።  ትናንት ቀበሌ ሰባት  አካባቢ ኳስ ሲጫወቱ የነበሩትን ወጣቶች ለምን ተሰባሰባችሁ በማለት ሁሉንም አፍሰው ወደ በላይ ዘለቀ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ለማሰር ሲዎስዷቸው የተመለከቱ እናቶች በጩኸት ህዝቡን በመሰብሰባቸው  የአካባቢ ነዋሪ በነቂስ ወጥተው  ‹‹ ምንም ሳያጠፉ ልታስሯቸው አትችሉም!! ›› በማለት ወጣቶችን ከጸጥታ ሃይሎች  ጋር ተከራክሮ ፖሊስ ጣቢያ ካደረሱ በኋላ በህዝብ ጫና ሊያስፈታቸው ችለዋል፡፡
በዛሬው ዕለት ንጋት ላይም የመኪና ፍሰት በማይበዛባቸው መንገዶች ላይ ኳስ የሚጫወቱት ወጣቶችን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚሰሩ ጎልማሶችን ‹‹ ለምን መንገድ ትዘጋላችሁ ?›› በማለት ሲያንገራግሩና እናስራለን በማለት ችግር ሲፈጥሩ አርፍደዋል፡፡

Thursday, September 22, 2016

አዲስ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአምስት ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ።


ዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ታኅሳስ 12 ቀን 2009 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ህግ በሚያዘው መሠረት የምርምር፣ የማስተማርና የማኀበረሰብ ሥራዎቻቸው በየትምህርት ክፍሎቻቸው ጉባዔዎች፣ በኮሌጆቹ የአካዳሚክ ኮሚሽኖች፣ በተለያዩ የውጭና የአገር ውስጥ ምሁራንና በሴኔት ተገምግመው የቀረቡለትን አምስት ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ አጽድቋል።
በዚሁ መሠረት ኘሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ፣ ፕሮፌሰር መሐመድ ሀሰን፣ ፕሮፌሰር በቀለ ጉተማ፣ ፕሮፌሰር ጀማል ሃይደርና ፕሮፌሰር አስፋው አጥናፉ ዩኒቨርሲቲው የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
ኘሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ በእንሰትና በሥራሥር ተክሎች ላይ በርከት ያሉ ምርምሮችን በማከናወንና የድህረ-ምረቃ ተማሪዎችን በማማከር በታወቁ ጆርናሎች ላይ ከ31 በላይ ጽሁፎችን አሳትመዋል።
ብዙ የምርምር መረጃዎች በሌሉበት በእንሰት ተክል ላይ ስለ እንሰት አስተዳደግ፣ ሥነ-ምህዳር ምርታማነት፣ ሥነ-ምግብ፣ የብዝኀ-ሕይወት ልዩነትና ሥርጭት በርካታ ምርምሮችን አከናውነዋል።
በጥናታቸው የእንሰት ምርታማነት ከጊዜና ከሚይዘው ቦታ አንፃር ከሌሎች ሰብሎች ጋር ሲወዳደር ምርታማነቱ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን፣ ከእንሰት ተክል የሚሠሩ ምግቦች የምግብ ንጥረነገሮች ይዘት ከሌሎች የሥራሥር ተክሎች የማያንስ መሆኑን በጥናታቸው አረጋግጠዋል።
በተለይም የእንሰት ምግቦች የብረትና ዚንክ መጠን ከሌሎች ሥራሥር ተክሎች የበለጠ መሆኑንና በሀገሪቱ የእንሰት አብቃይ አካባቢዎች በአካባቢው ቋንቋ የተለያዩ ስሞች የሚሰጧቸው የእንሰት ዓይነቶች በአብዛኛው በዘረ-መል የተለያዩ በመሆናቸው ያሏቸው የምግብ ንጥረ-ነገሮች ኘሮቲንና የመሳሰሉት መጠኖች እንዳላቸው ምርምር አድርገዋል።
ፕሮፌሰር አድማሱ በድንች ተክል ከማሳ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ገበያ ድረስ ያለውን የምርትና የግብይት ሥርዓት በማጥናት የተክሉን ምርታማነት ለማሳደግ የሚረዱ መንገዶችን አሳይተዋል።
ኘሮፌሰር አድማሱ ከምርምርና ከማስተማር ሥራቸው ጐን ለጐን በቀድሞው የሐዋሳ ግብርና ኮሌጅ የአስተዳደር ዲን፣ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና ልማት ምክትል ኘሬዚዳንት፣ የአካዳሚክና ምርምር ምክትል ኘሬዚዳንትና ኘሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።
ኋላም ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመዛወር ላለፉት አምስት ዓመታት በኘሬዚዳንትነት እያገለገሉ ሲሆን፥ በአገር አቀፍ ደረጃ በተቋቋሙ የተለያዩ ቦርዶች በሰብሳቢነት፣ በምክትል ሰብሳቢነትና በአባልነት በማገልገል ለአገሪቱ ዕድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እያደረጉ የሚገኙ ምሁር ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው ለፕሮፌሰር መሐመድ ሀሰን በክሮፕ ኢኮሎጂና ሪሶርስ ኮንሰርቬሽን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር መሐመድ በማኅበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ በጂኦግራፊና የአካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ሲሆኑ፥ በአፈርና አካባቢ ሳይንስ፣ በኃይድሮሎጂ፣ በመሬት አጠቃቀምና ተፋሰስ ልማት ላይ 40 ያህል የጥናትና ምርምር ውጤቶች በታወቁ ሙያዊ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዩኒቨርሲቲው በፍልስፍና የትምህርት ክፍል ለመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሰር በቀለ ጉተማ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር በቀለ ከሰላሳ ዓመታት በላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና ትምህርት ክፍል በማስተማር፣ በምርምርና የማኅበራዊ ሳይንስ ዲንነትን ጨምሮ በተለያዩ የአስተዳደር እርከኖች አገልግለዋል።
የፕሮፌሰር በቀለ በፖለቲካዊ ፍልስፍና እንዲሁም በእንተርካልቸራል ፍልስፍና በማስተማርና በአፍሪካ ፍልስፍናና ማኅበራዊ መስኮች ከሃያ በላይ የምርምር ጽሑፎችን በታወቁ ዓለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዩኒቨርሲቲው በጤና መስክም ለፕሮፌሰር ጀማል ሃይደር የፕሮፌሰርነት ማዕረግን የሰጠ ሲሆን፥ እኚህ ምሁር የተለያዩ የኑትሪሽን መረጃዎችን፣ የህፃናት አመጋገብ ማኑዋሎችና መፃፎችን ጽፈዋል።
ለፕሮፌሰር ጀማል እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጣር ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተቀጥረው በሕብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት በመምህርነት፤ በትምህርት ክፍልና በትምህርት ቤት ኃላፊነት በተለያዩ ጊዜያት ሲያገለግሉ ከ80 በላይ የምርምር ጽሁፎችን በተለያዩ የአለም አቀፍና በሀገር ውስጥ በሚገኙ ጆርናሎች አሳትመዋል።
በዚህም ዩኒቨርሲቲው በማኅበረሰብ ጤና የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷቸዋል።
ዩኒቨርሲቲው የቦዲ ኢሜጂንግ ሰብ ስፔሻሊስት ለሆኑትና በሙያቸው ከሃያ አምስት ዓመት በላይ ላገለገሉ ለዶክተር አስፋው አጥናፉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር አስፋው በህክምና ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ትምህርት ቤት የራዲዮሎጂ ትምህርት ክፍሉን ከመሰረቱት አንጋፋ ራዲዮሎጂስቶች አንዱ ሲሆኑ እስከ አሁንም በማስተማር ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ከዚህም በላይ የተለያዩ የምርምር ሥራዎችን በማድረግ በአገር ውስጥና ውጪ ባሉ የምርምር ጆርናሎች ከሃያ ሰባት በላይ የምርምር ውጤቶችን ለህትመት አብቅተዋል።
ፕሮፌሰር አስፋው በተለያዩ የበሽታ ዓይነቶች ማለትም በቲቢ፣ ሊንፎማና የመሳሰሉ የሬዲዮሎጂ መገለጫዎችን በሚመለከት ለሕመምተኞችና የተለያዩ የሕክምና ባለሙያዎች በሬዲዮሎጂ አጠቃቀም ሊከተሉት የሚገባውን አካሄድ በማስመልከት በሰፊው ጽፈዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በአገሪቱ ውስጥ ያለውን የሬድዮሎጂ ሙያ ደረጃና ለወደፊት ሙያውን ለማሻሻል ሊደረጉ የሚገባቸውን አቅጣጫዎችና ብሎም ከአገር ውጪ ካሉ ባለሙያዎች ጋር በመሆን የአገልግሎቱንና የማስተማር ሂደት በምን መልክ መስፋፋት እና ማደግ እንደሚገባው በጥናታቸው አሳይተዋል።
ፕሮፌሰር አስፋው ባላቸው ተጨማሪና ተጓዳኝነት ባለው ICT ጋር በተያያዘ ሙያቸው ሬዲዮሎጂንና በአጠቃላይ የቴሌሜድስን አገልግሎት በኢትዮጵያ እና በመሳሰሉ ታዳጊ አገሮች የባለሙያዎችን እጥረት በማካካስ የህክምና ጥራትን ለማሻሻል እንደሚረዳና የአገሪቱን ሪፈራል መርሃ ግብር በምን መልክ መደገፍ እንደሚችል በምርምር ጽሁፋቸው አሳይተዋል፡፡
ፕሮፌሰር አስፋው የሞባይል ስልክ ቴክኖሎጂ በጤና አገልግሎት ላይ በአገራችን ሊኖረው የሚችለውን ከፍተኛ ሚና በተለይም የእናቶችና የህፃናት ሞትን ለመቀነስ በሚያስችልበት መልኩ በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል ሙከራ ለማድረግ የቴክኒዎሎጂውን ጠቀሜታ በማሳየት ስድስት የተለያዩ ጽሁፎችን አሳትመዋል፡፡
በአጠቃላይ ፕሮፌሰር አስፋው ባለፉት ሃያ አምስት አመታት ለአገሪቱ የሕክምና አገልግሎት፣ መማር ማስተማርና ምርምር ላይ በተለይም በሬዲዮሎጂ ሙያ መስፋፋት እና ጥራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በዚህ መሠረት ዩኒቨርሲቲው በሬዲዮሎጂ የኘሮፌሰርነት ማዕረግ አሰጥቷቸዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ

Wednesday, September 21, 2016

Ethiopian PM attacks social media, Internet at UN




Ethiopia H.E. Mr. Hailemariam Dessalegn Prime Minister General Assembly Seventy-first session 10th plenary meeting General Debate




ESAT News (September 22, 2016)


The Prime Minister of Ethiopia, a country known for jailing journalists, muzzling the press and restricting free access to the Internet, complained of the use of social media and the Internet.


Ethiopia

H.E. Mr. Hailemariam Dessalegn

Prime Minister

General Assembly Seventy-first session 10th plenary meeting

General Debate


Addressing the United Nations General Assembly on Wednesday, Hailemariam Desalegn grumbled about negative impacts of the social media and the Internet. His statement came as no surprise to Ethiopians, who took to the social media to ridicule his complaints. The complaints were coming from one of the world’s leading jailers of journalists and a regime that routinely restricts the already weak Internet in the country.


“Social media has certainly empowered populists and other extremists to exploit people’s genuine concerns and spread their message of hate and bigotry without any inhibition,” he was quoted as saying by various media.


Scores of journalists still remain in the regime’s dungeons in Ethiopia where there is no independent press. The regime frequently shuts down the internet and telephone lines especially during anti-government protests to disrupt communication among the protesters.


“Can you believe [it] Hailemariam Deselegn wasted his UN address on whining about social media?” said Farso Papi on Twitter.


A Faceboker, Simegnish Yekoye, questioned the wisdom of the PM, widely seen as a puppet of TPLF’s kingmakers. “Funny to see the level Hailemariam and his government is threatened by the power of social media that only reaches below 2% of the population. He specifically mentions the youth, which in Ethiopian context is actually part of the society that is demanding for change in the ongoing protests, as falling into the traps of social media.”


Observers believe that the regime’s intent was actually to set the stage to further impose restrictions on access to the Internet and social media.

የእንግሊዙ ዘጋርዲያን የኢትዮጵያን ፖለቲካ መርዛም ሲል ስለጎንደር/አማራ ሕዝብ ትግል የዘገበውን ዓለምነህ ዋሴ እንዲህ ከሽኖ አቅርቦታል





Tuesday, September 20, 2016

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን ህገመንግስቱን ጨምሮ የፖለቲካ ማሻሻያ እንዲደረግ ጥያቄ አቀረቡ


ኢሳት ( መስከረም 13 ፥ 2009)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን ህገመንግስቱን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ የፖለቲካ ስርዓቶች ማሻሻያ እንዲደረግ ለመንግስት ጥያቄያቸውን አቀረቡ። ላለፉት 5 ቀናቶች ሲካሄድ በቆየው አገር አቀፍ የመምህራን መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበሩ የዩኒቨርስቲው መምህራን የጋራ አቋም በመያዝ አበይት የተባሉ ጥያቄዎች ለመንግስት እንዲቀርብላቸው ጥያቄ ማቅረባቸው ከዜና ክፍላችን ጋር ቃለምልልስ ያደረጉ መምህራን አስረድተዋል።
የመንግስት ተወካዮች ለመወያያ ያሏቸውን ነጥቦች ለመምህራኑ ቢያቀርቡም ተሳታፊ የነበሩ መምህራን ወቅታዊ የሃገሪቱ የፖለቲካ ጉዳዮች አጀንዳ ሆነው እንዲቀርቡ ተደጋጋሚ ጥያቄን ሲያቀርቡ መቆየታቸው ይታወሳል።
ይኸው የምክክር መድረክ አርብ በተጠናቀቀ ጊዜ ተሳታፊ የነበሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን አምስት አበይት ነጥቦች በማንሳት በማጠቃለያ ሃሳቡ ላይ እንዲካተትላቸው ጥያቄ ማቅረባቸው ታውቋል።
ህገመንስቱን ጨምሮ ወቅታዊ በሆኑ የሃገሪቱ የፖለቲካና የማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዲወስድ የጠየቁት መምህራኑ በኢትዮጵያ በአብዛኛው እየተከሰተ ያለው ችግር ገዢው መንግስት የፈጠረው እንዲሆነ መግለጻቸውን ከኢሳት ጋር ቃለምልልስ ያደረጉ መምህራን አስረድተዋል።
የብሄር ፖለቲካ ወቅታዊ የሃገሪቱ የፖለቲካ ጉዳይ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊና ሌሎች አበይት ጉዳዮች በመንግስት ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው መምህራን ካቀረባቸው ነጥቦች መካከል ዋነኞቹ መሆናቸውን ለመረዳት ተችሏል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ካሳ ተክለ ብርሃን ከመምህራን የቀረቡ ጥያቄዎችን አብዛኞቹ ጥናትን የሚፈልጉ ናቸው በማለት ለመምህራኑ ምላሽን ቢሰጡም መምህራኑ አብዛኞቹ ነጥቦች በገሃድ የሚታዩ ችግሮች ናቸው በማለት ምላሽን እንዲሰጡ መምህራኑ ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በተጨማሪ ባህር ዳር ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ሲካሄዱ የነበሩ የውይይት መድረኮች ተመሳሳይ ተቃውሞ ሲቀርብባቸው እንደነበር መዘገቡ ይታወሳል።
በሃገር አቀፍ የውይይት መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መምህራን መንግስት ካቀረበው አጀንዳ በተጨማሪ ወቅታዊ የሃገሪቱ የፖለቲካና ማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አጀንዳ ሆነው እንዲቀርቡ ጥያቄን ሲያቀርቡ ቆይተዋል።
በተለያዩ የውይይት መድረኮች መምህራን ያነሱት ጥያቄ በአግባቡ ምላሽ ባለማግኘቱ ምክንያት በውይይቱ ምንም አይነት አስተየየት ባለመስጠት ተቃውሞን ሲያሳዩ እንደነበር ከኢሳት ጋር ቃለ-ምልልስን ያደረጉና ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ መምህራን አስረድተዋል።
ከመምህራን ጋር ለአንድ ሳምንት ያህል ጊዜ ሲካሄድ የቆየው የውይይት መድረክ አርብ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ቀጣይ ውይይቶች ከወላጆች ጋር ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ከመምህራንና ወላጆች ጋር ሊካሄድ የታቀደውን የውይይት መድረክ ተከትሎ መስከረም 3 ፥ 2009 ዓም ይጀምራል ተብሎ የነበረው የዘንድሮ የትምህርት ዘመን ለመስከረም 18 እንዲዛወር መደረጉ ይታወሳል።

ኖኪያ አፕል ላይ ክስ መስረተ


ኖኪያ አፕል ላይ ክስ መስርቷል
 ቀደም ባለው ጊዜ በተንቀሳቃሽ ስልክ የገዘፈ ስምና ዝና የነበረው ኖኪያ ከአፕል ኩባንያ ጋር እሰጥ አገባ ውስጥ ገብቷል።
ኩባንያው እዚህ ሁኔታ ውስጥ የገባው፥ የአፕል ኩባንያ የድርጅቴ የሆኑ የፈጠራ ስራዎቼን በባለቤትነት ሲጠቀም የሚገባኝ ጥቅም አልሰጠኝም በሚል ነው።
ሁለቱ ኩባንያዎች በፈረንጆቹ 2011 ላይ የኖኪያ የሆኑ 32 አይነት የፈጠራ ስራዎችን አፕል ገዝቶ በባለቤትነት እንዲጠቀም ተስማምተው ነበር።
በስምምነቱ አፕል የሚያመርታቸው የአይ ፎን ተንቀሳቃሽ ስልኮች ላይ፥ እነዚህ የኖኪያ የፈጠራ ውጤቶችን እንዲጠቀም ነበር የተስማሙት።
በዚህም አንቴናዎችን ጨምሮ የቪዲዮ፣ የስልኩን አጠቃላይ እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር የሚረዱ አገልግሎት እንዲሰጥ የሚያደርጉ እንዲሁም ሌሎችም የኖኪያ የሆኑ የፈጠራ ስራዎች አፕል በአይ ፎን ላይ ይጠቀምባቸዋል።
ለተጠቀመበት የፈጠራ ስራ እና ውጤትም አፕል በምላሹ ለኖኪያ ገንዘብ እንዲሰጥ ነበር የተስማሙት።
ይሁን እንጅ ይህ ስምምነት በተባለው መሰረት አልተተገበረም በማለት ኖኪያ የፍርድ ቤት ክሱን መጀመሩን ገልጿል።
በአሜሪካና በጀርመን በከፈተው ክስ ፥ ኖኪያ ከአፕል ኩባንያ ለእነዚህ የፈጠራ ስራዎች ወደ 750 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚገባውም ነው የገለጸው።
በአንጻሩ ደግሞ አፕል ለተጠቀምኩበት የፈጠራ ውጤት ተገቢውን ክፍያ እፈጽማለሁ ብሏል።
የአሁኑ የኖኪያ አካሄድ እና አዝማሚያ ግን ገንዘብ ለማጋበስ የታለመ ነው ሲልም በቃል አቀባዩ አማካኝነት ገልጿል።
ግዙፍ ተቋማትና ኩባንያዎች ብዙ ጊዜ ከፈጠራ ውጤት ባለቤትነት ጋር ተያይዞ መሰል ንትርክ ውስጥ ሲገቡ ይስተዋላል።
ቀዝቀዝ ብሎ የቆየው የዘርፉ አጋጣሚ እና ክስም በሁለቱ ኩባንያዎች የተጀመረ ይመስላል።
ከዘርፉ ረዘም ላለ ጊዜ ርቆ የቆየው ኖኪያም፥ ደንበኞቸ በሚያውቁኝ ዘመኑን ታሳቢ ያደረገ ምርት ወደ ገበያ እየመጣሁ ነው ሲል መግለጹ የሚታወስ ነው።
ምንጭ፦ fossbytes.com

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ምሁራን የመጀመሪያ ቀን ውይይት ሰው አየሞተ እና ህዝብ ለተቃውሞ እየወጣ political crisis ውስጥ ገብተን ስለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት መወያየት አኔን ያሳፍረኛል”

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ምሁራን የመጀመሪያ ቀን የውይይት ውሎ በከፊል(መስከረም 9፣ 2009 ዓ.ም)፡-
በዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ካሳ ተ/ብርሀን አጠቃላይ የውይይት መድረኩ መነሻ አሳብ ትረካ እና የእለቱ የውይይት አጀንዳ በሆነው ያለፉት 25 ዓመታት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ጉዞ ዙሪያ የሚያጠነጥን ገለፃ በኃላ በምርጦቹ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የተነሱ አስተያቶች እና የአካሄድ ጥያቄዎች:-
1. የመጀመሪያ ተናጋሪ፡-
1.1 “የዚህ ወይይት አጀንዳ ከጠበኩት በታች ወርዶብኛል በወላይቲኛ አንድ አባባል አለ ያቺ እንትን'ኮ ወደቀች ቢሏት፤ ቀድሞም አቀማመጧ ለመውደቅ ነው አለች”፡፡
1.2 “ካሳ! አንተ ሚኒስትር ነህ በዛ ላይ የዩኒቨርሲቲያችን የቦርድ ሊቀመንበር በዚህ ሁሉ ኃላፊነት ውስጥ ሆኖ PhD candidate መሆን አይቻልም ስለዚህ ስራህን ልቀቅ”
1.3 “ጠቅላይ ሚኒሰትሩ ይምጣና ያወየን፣ እናንተ ውረዱና ከእኛ ጋር ተቀመጡ”
2. ሁለተኛ ተናጋሪ
2.1 “ይቺ ሀገር አንደ ሀገር አንደትቀጥል ከተፈለገ እኛ አድማጭ እናንተ ተናጋሪ የምትሆኑበት አካሄድ ማክተም አለበት፣ በዚህ ስብሰባ አኛ የእናንተን እንከን እናውራ እናንተ ደግሞ ዝም ብላችሁ አድምጡን”፡፡
3. ሦስተኛ ተናጋሪ
3.1 “የዛሬ ዓመት በተመሳሳይ የውይይት መድረክ ብዙ ቁም ነገሮች ተነስተው ነበር ነገር ግን አንዳቸውም ሳይተገበሩ ዛሬ ደግመን ተገናኘን”
3.2 “አቶ ካሳ የመንግሰት ስልጣን ይዘህ ለግል ጥቅምህ በማዋል የዩኒቨርስቲውን ህግ ጥሰህ PhD candidate ሆነሐል”
3.3 “ውይይቱን የመምራት ሞራል የለህም”
* የአቶ ካሳ መልስ፡-
1. “እኔ ውይይቱን የመምራት ችግር የለብኝም፣ ከእኔ የምትበልጡ ትልልቅ ምሑራንና ባለዕውቀቶች እንደላችሁ እሙን ነው ነገር ግን በአጋጣሚ የቦርድ ሰብሳቢ ሆኜ እስከተቀመጥኩ ድረስ ወይይቱን የመምራት ኃላፊነት አለብኝ”
2. “ይህ የውይይት መድረክ በመላ ሀገሪቱ ባሉ የትምህርት ተቋማት የሚደረግ እና መድረኩም አንዲመራ የተያዘለት ፕሮግራም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሳይሆን በቦርድ ለቃነመናብርት ነው”
3. “አኔ ብማር ክፋቱ ምንድን ነው? እኔም'ኮ አንድ ዜጋ ነኝ፣ ትምሀርት የመጀመሩን እድል አግኝቼ ነበር ነገር ግን ጊዜ በማጣት ምክንያት ብቻ class attend ባለማድረጌ ለመቀጠል አልቻልኩም፣ ጊዜ ሲኖረኝ ግን ታሰተምሩኛላችው”
በመቀጠልም ከተሰብሳቢ ምሁራን አንዱ አጁን በማውጣት ማሳሰቢያ እንዳለው ተናገረ፤ አንዲናገር ዕድሉ ሲሰጠውም “በመጀመሪያ ይሄ ስብሰባ ሲጀመር በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ እና በኮንሶ በአልሞ ተኳሾች ለተገደሉ ንፅሑን ዜጎች የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ ሊሆን ይገባ ነበር” በዚህ ጊዜ የስብሰባው አዳራሽ ለረጅም ደቂቃ ባልተቋረጠ ጭብጨባ ተስተጋባ ሲቀጥልም “ሁሌም ተደጋጋሚ አጀንዳ ነው ይዛችው የምትመጡት ካችአምና የትምሀርት ጥራት አምና እና ዘንድሮም የትምህርት ጥራት መንም አዲስ ነገር የለም፣ ለዚህ ስበሰባ የተመደበው በጀት ተቀንሶ በተለያዩ ክልሎች በተነሱ ግጭቶች የቤተሰባቸውን አባላት ላጡ ወገኖች ይሰጥ ለእኛ የሶስት ቀን ውይይት ይበቃናል”
*ቀጣይ ተናጋሪ
-› “ሰው አየሞተ እና ህዝብ ለተቃውሞ እየወጣ political crisis ውስጥ ገብተን ስለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት መወያየት አኔን ያሳፍረኛል”
-› “ታልሞ የተመጣው ነገር ለኢቢሲ ዜና የሚሆን ነገር ለመቃረም ነው”
* ሌላ ተናጋሪ
-› “Next time I don’t want to see these board members (አቶ ካሳን ጨምሮ መድረኩን እየመሩ ያሉትን የዩኒቨርሲቲውን የቦርድ አባለት ነው)
-› “ዶ/ር አድማሱ ባለፈው ጊዜ አሜሪካን ሀገር ውስጥ በሱፐር ማርኬት ውስጥ የደረሰብዎትን አይተናል እነርሱ እዛ ወላፈኑ ገና ለገና ይደርስብናል ብለው ይህን ካደረጉ አኛስ እዚህ እንፋሎቱ ውስጥ የምንቀቀለው ምን እናድርግ?”
(ሱራፌል ሀቢብ)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ምሁራን የመጀመሪያ ቀን የውይይት ውሎ በከፊል(መስከረም 9፣ 2009 ዓ.ም)፡-
በዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ካሳ ተ/ብርሀን አጠቃላይ የውይይት መድረኩ መነሻ አሳብ ትረካ እና የእለቱ የውይይት አጀንዳ በሆነው ያለፉት 25 ዓመታት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ጉዞ ዙሪያ የሚያጠነጥን ገለፃ በኃላ በምርጦቹ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የተነሱ አስተያቶች እና የአካሄድ ጥያቄዎች:-
1. የመጀመሪያ ተናጋሪ፡-
1.1 “የዚህ ወይይት አጀንዳ ከጠበኩት በታች ወርዶብኛል በወላይቲኛ አንድ አባባል አለ ያቺ እንትን'ኮ ወደቀች ቢሏት፤ ቀድሞም አቀማመጧ ለመውደቅ ነው አለች”፡፡
1.2 “ካሳ! አንተ ሚኒስትር ነህ በዛ ላይ የዩኒቨርሲቲያችን የቦርድ ሊቀመንበር በዚህ ሁሉ ኃላፊነት ውስጥ ሆኖ PhD candidate መሆን አይቻልም ስለዚህ ስራህን ልቀቅ”
1.3 “ጠቅላይ ሚኒሰትሩ ይምጣና ያወየን፣ እናንተ ውረዱና ከእኛ ጋር ተቀመጡ”
2. ሁለተኛ ተናጋሪ
2.1 “ይቺ ሀገር አንደ ሀገር አንደትቀጥል ከተፈለገ እኛ አድማጭ እናንተ ተናጋሪ የምትሆኑበት አካሄድ ማክተም አለበት፣ በዚህ ስብሰባ አኛ የእናንተን እንከን እናውራ እናንተ ደግሞ ዝም ብላችሁ አድምጡን”፡፡
3. ሦስተኛ ተናጋሪ
3.1 “የዛሬ ዓመት በተመሳሳይ የውይይት መድረክ ብዙ ቁም ነገሮች ተነስተው ነበር ነገር ግን አንዳቸውም ሳይተገበሩ ዛሬ ደግመን ተገናኘን”
3.2 “አቶ ካሳ የመንግሰት ስልጣን ይዘህ ለግል ጥቅምህ በማዋል የዩኒቨርስቲውን ህግ ጥሰህ PhD candidate ሆነሐል”
3.3 “ውይይቱን የመምራት ሞራል የለህም”
* የአቶ ካሳ መልስ፡-
1. “እኔ ውይይቱን የመምራት ችግር የለብኝም፣ ከእኔ የምትበልጡ ትልልቅ ምሑራንና ባለዕውቀቶች እንደላችሁ እሙን ነው ነገር ግን በአጋጣሚ የቦርድ ሰብሳቢ ሆኜ እስከተቀመጥኩ ድረስ ወይይቱን የመምራት ኃላፊነት አለብኝ”
2. “ይህ የውይይት መድረክ በመላ ሀገሪቱ ባሉ የትምህርት ተቋማት የሚደረግ እና መድረኩም አንዲመራ የተያዘለት ፕሮግራም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሳይሆን በቦርድ ለቃነመናብርት ነው”
3. “አኔ ብማር ክፋቱ ምንድን ነው? እኔም'ኮ አንድ ዜጋ ነኝ፣ ትምሀርት የመጀመሩን እድል አግኝቼ ነበር ነገር ግን ጊዜ በማጣት ምክንያት ብቻ class attend ባለማድረጌ ለመቀጠል አልቻልኩም፣ ጊዜ ሲኖረኝ ግን ታሰተምሩኛላችው”
በመቀጠልም ከተሰብሳቢ ምሁራን አንዱ አጁን በማውጣት ማሳሰቢያ እንዳለው ተናገረ፤ አንዲናገር ዕድሉ ሲሰጠውም “በመጀመሪያ ይሄ ስብሰባ ሲጀመር በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ እና በኮንሶ በአልሞ ተኳሾች ለተገደሉ ንፅሑን ዜጎች የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ ሊሆን ይገባ ነበር” በዚህ ጊዜ የስብሰባው አዳራሽ ለረጅም ደቂቃ ባልተቋረጠ ጭብጨባ ተስተጋባ ሲቀጥልም “ሁሌም ተደጋጋሚ አጀንዳ ነው ይዛችው የምትመጡት ካችአምና የትምሀርት ጥራት አምና እና ዘንድሮም የትምህርት ጥራት መንም አዲስ ነገር የለም፣ ለዚህ ስበሰባ የተመደበው በጀት ተቀንሶ በተለያዩ ክልሎች በተነሱ ግጭቶች የቤተሰባቸውን አባላት ላጡ ወገኖች ይሰጥ ለእኛ የሶስት ቀን ውይይት ይበቃናል”
*ቀጣይ ተናጋሪ
-› “ሰው አየሞተ እና ህዝብ ለተቃውሞ እየወጣ political crisis ውስጥ ገብተን ስለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት መወያየት አኔን ያሳፍረኛል”
-› “ታልሞ የተመጣው ነገር ለኢቢሲ ዜና የሚሆን ነገር ለመቃረም ነው”
* ሌላ ተናጋሪ
-› “Next time I don’t want to see these board members (አቶ ካሳን ጨምሮ መድረኩን እየመሩ ያሉትን የዩኒቨርሲቲውን የቦርድ አባለት ነው)
-› “ዶ/ር አድማሱ ባለፈው ጊዜ አሜሪካን ሀገር ውስጥ በሱፐር ማርኬት ውስጥ የደረሰብዎትን አይተናል እነርሱ እዛ ወላፈኑ ገና ለገና ይደርስብናል ብለው ይህን ካደረጉ አኛስ እዚህ እንፋሎቱ ውስጥ የምንቀቀለው ምን እናድርግ?”
(ሱራፌል ሀቢብ)

Friday, September 16, 2016

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጠንካራ ዕርምጃ እንድትወስድ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ በአለም አቀፍ ተቋማት ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍ እያገኘ እንደሚገኝ ተገለጸ


ኢሳት (መስከረም 4 ፥ 2008)
የአሜሪካን ምክር ቤት አባላት ሃገሪቱ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጠንካራ እርምጃን እንድትወስድ በማስተዋወቅ ላይ ያሉት የውሳኔ ሃሳብ በበርካታ አለም አቀፍ ተቋማት ዘንድ ድጋፍ በማግኘት ላይ መሆኑን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ።
ይኸው በአሜሪካ የምክር ቤት አባላት ዘንድ እየተዋወቀ የሚገኘው የውሳኔ ሃሳብ የአሜሪካን መንግስት በኢትዮጵያ መንግስት የሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በማውገዝ ለሃገሪቱ በሚሰጡ የተለያዩ ድጋፎች ላይ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስዱ ይጠይቃል።
ክሪስ ስሚዝ፣ ኬይት ኤሊሰን እና ማይክ ኮፍማን የተባሉ የምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ እየተፈጸሙ ያሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችና ግድያዎች በሃገራቸው መንግስት በኩል ልዩ ትኩረት እንዲያገኝ ለማድረግ ዘመቻን እያካሄዱ እንደሆነ ታውቋል።
የምክር ቤቱ አባላት እያካሄዱ ያሉትን ዘመቻ በመደገፍ ከ10 የሚበልጡ አለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አጋርነታቸውን እንዲያሳዩ ሂውማን ራይትስ ዎች በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ፍሪደም ሃውስ፣ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ፕሮጄክት፣ ሂውማን ራይስት ዎች፣ ሮበርት ኤፍ ኬኔዲ ሰብዓዊ መብቶች፣ ኦሮሞ አድቦኬሲ አሊያንስ፣ እንዲሁም የአለም አቀፍ የስቃይ ሰለባዎች ድጋፍ ጥምረት ድጋፋቸውን ከሰጡት ተቋማት መካከል መሆናቸው ታውቋል።
በአሜሪካ የምክር ቤት አባላት ዘንድ እየተዋወቀ የሚገኘው የውሳኔ ሃሳብ በቅርቡ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ ግድያዎችን እንዲሁም የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በአለም አቀፍ ገለልተኛ ቡድን ምርመራ እንዲካሄድበት ይጠይቃል።
የውሳኔ ሃሳቡ በሌሎች የምክር ቤት አባላትና ድርጅቶች በኩል ድጋፍን እያገኘ እንደሆነ የተናገሩት ክሪስ ስሚዝ፣ የውሳኔ ሃሳቡ ተፈጻሚ እስኪሆን ድረስ ዘመቻው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማክሰኞ ከአለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ እየተፈጸሙ ያሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ግምት ውስጥ በማስገባት የአሜሪካ መንግስት ለሃገሪቱ በሚሰጠው የደህንነት ጸጥታ ድጋፍ ላይ እርምጃ እንዲወስድ የውሳኔ ሃሳቡ የሚጠይቅ ሲሆን፣ አለም አቀፍ የልማት አጋሮችም ተመሳሳይ አቋምን እንዲይዙ ያሳስባል።
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ሌሎች የአሜሪካ የምክር ቤት አባላት ለውሳኔ ሃሳቡ ድጋፋቸውን በመስጠት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ አክሎ ጠይቋል።
በሃገሪቱ የተፈጸሙ ግድያዎችን እና የጅምላ እስራትን ተከትሎ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ከመጠን ያለፈ የሃይል እርምጃ መፈጸሙን መግለጹ ይታወሳል። በዚሁ የመንግስት የሃይል እርምጃ ከ500 በላይ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የተለያዩ አካላት ይገልጻሉ።
በተለያዩ አካባቢዎች ያለው ህዝባዊ ተቃውሞ ዕልባት ባለማግኘቱ ምክንያት የየክልል ባለስልጣናት ከነዋሪዎች ጋር በመምከር ላይ እንደሚገኙም ከሃገር በኢት የተገኘ መረጃ አመልክቷል።
ይኸው ለወራት የዘለቀው ተቃውሞ በመንግስት የኢኮኖሚና የፖለቲካ ስርዓት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን ባለሙያዎች ይገልጻሉ።

GIRMA BIRRU, TPLF’S ambassador attacked Oromo youth in Washington, DC



GIRMA BIRRU, TPLF’S ambassador attacked Oromo youth in Washington, DC
“Today OYA DC went to the Ethiopian Ambassador’s residence (Girma Birru). Two of us (Kiya and Eden) were let into the compund by security and a lady let them in the house. The two of them called out Girma Birru and began asking him how he could call himself Oromo and demanding that he hold himself accountable. They were then attacked by Girma Birru and another woman. The woman punched Eden and Girma Birru attacked Kiya and injured his neck and ear. We are currently filing charges and so we cannot release the footage we took for now. Please publicize the story.”

Thursday, September 15, 2016

የተመድ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰደ ያለው ከመጠን ያለፈ ዕርምጃ እንዳሳሰበው ገለጸ

የተመድ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰደ ያለው ከመጠን ያለፈ ዕርምጃ እንዳሳሰበው ገለጸ
ኢሳት (መስከረም 3 ፥ 2009)
የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የኢትዮጵያ መንግስት ህጻናትን ጨምሮ በተለያዩ የፖለቲካ አመራሮችና ሰላማዊ ሰፈኞች ላይ እየወሰደ ያለው ከመጠን ያለፈ የሃይል እርምጃ አሳስቦት እንደሚገኝ ማክሰኞች በድጋሚ ገለጠ።
በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ በብሪታኒያ የተሰባሰቡ የኮሚሽኑ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በመካሄድ ላይ ያለውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የጅምላ እስራት እያካሄዱ እንደሚገኝ ገልጸዋል። 
የኮሚሽኑ ሃላፊ የሆኑት ዘይድ ራድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች የጅምላ እስራትና የሰዎች ደብዛ መጥፋት እንዲሁም የህጻናት ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን ለአለም አቀፍ አካላትና በመድረኩ ለተሳተፉ የብሪታኒያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አስታውቀዋል።
የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሃገሪቱ በመፈጸም ላይ ያሉ ግድያዎችን በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ ጥያቄን ቢያቀርብም የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም ድረስ ምላሽ ነፍጎ መገኘቱን ሃላፊው ለአለም አቀፍ ተቋማት ማስረዳታቸው ታውቋል።
በኦሮሚያ ክልል ለወራት የዘለቀውን ተቃውሞ ተከትሎ ቁጥራቸው በአግባቡ ሊታወቅ ያልቻለ ሰዎች መሞታቸውን ያወሱት የኮሚሽኑ ሃላፊ፣ መንግስት ሰላማዊ ጥያቄን በሚያነሱ አካላት ላይ የሚወስደውን ዕርምጃ አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።
በዚህ አለም አቀፍ መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበረውና የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን የሚከታተለው ሪፕሪቭ የተሰኘው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ኮሚሽኑ በአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ላይ የተወሰደውን ድርጊትና የእስር ሁኔታ በመድረኩ መንቀፉን ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።
ኮሚሽኑ ለኢትዮጵያ ያቀረበውን የምርመራ ጥያቄ ተከትሎ መቀመጫቸውን በተለያዩ የአለማችን ሃገራት ያደረጉ 14 አለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ኮሚሽኑ ተጨማሪ እርምጃን እንዲወስድ ዘመቻ እያካሄዱ ይገኛል።
የመንግስት ባለስልጣናት በበኩላቸው በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ ግድያዎችንና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በሃገር በቀል አካላት ማጣራት ይካሄድበታል ቢሉም ማጣራቱ መቼ እንደሚጀመርና በማን አካል እንደሚከናወን የሰጡት ዝርዝር መረጃ የለም።
ይኸው ለወራት በኦሮሚይ ክልል የዘለቀው ህዝባዊ ተቃውሞ አሁንም ድረስ በተለያዩ ከተሞች በመካሄድ ላይ ሲሆን፣ በአማራ ክልልም ተመሳሳይ ተቃውሞዎች በመካሄድ ላይ መሆናቸውን ከሃገር ቤት የተገኘ መረጃ የመለክታል።

Once a Bucknell Professor, Now the Commander of an Ethiopian Rebel Army




Once a Bucknell Professor, Now the Commander of an Ethiopian Rebel Army



 
CreditDevin Yalkin for The New York Times

Once a BucknellProfessor, Now theCommander of anEthiopian Rebel Army


Why Berhanu Nega traded a tenured position for the chance to lead a revolutionary force against an oppressive regime.


BY JOSHUA HAMMER   AUG. 31, 2016


Berhanu Nega was once one of Bucknell University’s most popular professors. An Ethiopian exile with a Ph.D. from the New School for Social Research in Manhattan, he taught one of the economics department’s most sought-after electives, African Economic Development. When he wasn’t leading seminars or puttering around his comfortable home in a wooded neighborhood five minutes from the Bucknell campus in rural Lewisburg, Pa., Nega traveled abroad for academic conferences and lectured on human rights at the European Parliament in Brussels. “He was very much concerned with the relationship between democracy and development,” says John Rickard, an English professor who became one of his close friends. “He argued that you cannot have viable economic development without democratization, and vice versa.” A gregarious and active figure on campus, he rooted for the Philadelphia Eagles and the Cleveland Cavaliers, campaigned door-to-door for Barack Obama in 2008 and was known as one of the best squash players on the Bucknell faculty. He and his wife, an Ethiopian-born optometrist, raised two sons and sent them to top-ranked colleges, the University of Pennsylvania and Carnegie Mellon. On weekends he sometimes hosted dinners for other Bucknell professors and their families, regaling them with stories about Abyssinian culture and history over Ethiopian food he would prepare himself; he imported the spices from Addis Ababa and made theinjera, a spongy sourdough bread made of teff flour, by hand.


Nega remained vague about his past. But students curious enough to Google him would discover that the man who stood before them, outlining development policies in sub-Saharan Africa, was in fact intimately involved in the long-running hostility between Ethiopia and neighboring Eritrea, a conflict that has dragged on for half a century. By the start of the millennium, its newest incarnation, a border war over a patch of seemingly worthless ground just 250 square miles in size, devolved into a tense standoff, with the two nations each massing along the border thousands of troops from both official and unofficial armies. One proxy army fighting on the Eritrean side, a group of disaffected Ethiopians called Ginbot 7, was a force that Nega helped create, founding the movement in 2008 with another Ethiopian exile, Andargachew Tsege, in Washington. The Ethiopian government, which had previously detained Nega as a political prisoner for two years in Addis Ababa, now sentenced him to death in absentia. Bucknell students who did learn about their teacher’s past were thrilled. “It made his classes exciting,” Rickard says.


In Ginbot 7, Tsege served as the political leader based in Eritrea; Nega was the group’s intellectual leader and principal fund-raiser, collecting money from members of the Ethiopian diaspora in Europe and the United States. That all changed one day in June 2014, when Tsege, known to everyone as Andy, made a brief stopover in Sanaa, the capital of Yemen, on his way to Asmara, the capital of Eritrea. As he sat in the airport transit lounge, waiting to board his flight, Yemeni security forces, apparently acting in collusion with Ethiopian intelligence, arrested him and put him on a plane to Addis Ababa, where he was paraded on state television and currently faces a death sentence.


Days after Tsege’s arrest and extradition, Nega volunteered to replace him in Eritrea. “Was I going to remain an academic, sitting in an ivory tower criticizing things?” he told me. “Or was I going to do something as an engaged citizen?” Nega put his house up for sale and took an indefinite leave of absence from the university. It was an extended sabbatical, he told his colleagues. Only a handful of close friends, his wife and his two sons knew the truth.


On a hot July afternoon in 2015, Nega packed a suitcase, bade his wife farewell and was driven by comrades to John F. Kennedy International Airport. He carried a laissez-passer from the Eritrean government, allowing him a one-time entry into the country. Nega was heading for a new life inside a destitute dictatorship sometimes referred to as the North Korea of Africa; the regime was notorious for having supported the Shabab, an Islamist terrorist group in Somalia, and for a military conscription program that condemns many citizens over age 18 to unlimited servitude. Nega also believes he has drawn the scrutiny of the Obama administration and was worried about being stopped and turned around by Homeland Security. It wasn’t until the wheels on the EgyptAir jet were up and he was settling into his seat over the Atlantic Ocean, bound for one of the most isolated and repressive nations on Earth, that he was able to relax.




Get the best of the Magazine delivered to your inbox every week, including exclusive feature stories, photography, columns and more.


The lights cut out above Nega one chilly night this July, and the rebel chief sat in darkness in a bungalow in Asmara, Eritrea’s 7,600-foot-high capital. Nega had spread a map on a coffee table, and he was showing me the route for a clandestine mission that he planned to undertake the following morning. At dawn, he and a comrade would drive 300 miles southwest to the mined, militarized border between Eritrea and Ethiopia to rendezvous with intelligence sources at a rebel base camp. His contacts were smuggling across the border “highly sensitive information” about Ethiopian troop positions and about the strength of resistance cells inside Ethiopia, whom Nega was hoping to link up with his own fighters on the Eritrean side of the border.


“They’ve got documents, and they insist on handing them over only to me,” Nega told me. “When there is sensitive material, they first want me to see it and then filter the information to the rest of the organization.” Nega, a burly, balding 58-year-old with a rumpled facade and an appealingly unassuming manner, rubbed his forehead as the lights flickered and then returned. In recent years, Ginbot 7 has grown, and it is now guided by an 80-member council of representatives spread around the world. As commander, Nega oversees several hundred rebel fighters in Eritrea as well as an unknown number of armed members inside Ethiopia who carry out occasional attacks in the movement’s name. During his frequent visits to the front lines, he spends his time meeting with fellow commanders, observing training and — ever the professor — leading history and democracy seminars using chalk and a blackboard in a “classroom” in the bush.


Nega turned back to the map and traced a straight line leading to the Tekeze River, the westernmost border between Ethiopia and Eritrea. The stream was a main crossing point for Ethiopian Army deserters fleeing to the rebels, and in recent weeks it had come under threat from advancing Ethiopian troops. “They are moving a sizable force into this area, because we are their main target now,” he said, referring to Ginbot 7, now known as Patriotic Ginbot 7. “And they are pushing a large part of their army, artillery and tanks into this zone. They haven’t started shelling us yet.”


The two nations, now ferocious enemies, were once joined. Eritrea, an Italian colony from 1890 until 1941, was annexed by Ethiopia after World War II; it took a three-decades-long war for the Eritreans to finally liberate themselves, in 1991. The neighbors remained at peace until 1998, when a simmering dispute over the Yirga triangle, a piece of rocky land along the border that had never been clearly demarcated in colonial maps, exploded into two years of tank and trench warfare in which 100,000 died. Today, despite a United Nations-supervised mediation that awarded the disputed territory to Eritrea, Ethiopia continues to occupy the border village Badame. Tens of thousands of troops face each other across a landscape of mines, bunkers, sniper posts and other fortifications.


Violence on the border, while infrequent, can be both sudden and brutal. In mid-June, according to the Eritrean government, Ethiopia launched a full-scale attack along the frontier at Tsorona, the first major incursion since 2012, possibly in retaliation for attacks on its forces by Ginbot 7. Eritrea claimed that it had killed 200 enemy soldiers and wounded 300, though Ethiopia downplayed its losses. “They almost always deny it,” Nega told me. “As far as the Ethiopian government is concerned, nobody ever dies.”


Ethiopia, while an American ally and an economic leader by African standards, is notoriously repressive. The minority Tigrayan regime has jailed hundreds of bloggers, journalists and opposition figures, keeping itself in power by intimidating political opponents, rigging elections and violently putting down protests. Since November of last year, according to Human Rights Watch, state security forces killed more than 400 protesters in the Oromia region, which surrounds Addis Ababa. Protests have recently spread to the Amhara region, as well; in August, security forces shot dead roughly 100 demonstrators and injured hundreds more. Thousands of Oromos, a minority group that makes up about a third of the population, have been jailed without trial on suspicion of supporting the Oromo Liberation Front, a secessionist group. The Ethiopian marathoner Feyisa Lilesa, who won the silver medal at the Olympics this year, drew global attention to the government’s abuses when he held his crossed arms over his head at the finish line in solidarity with his fellow Oromos; he says he fears returning home and is seeking political asylum.


Across the room in Nega’s bungalow, four fellow rebel commanders, all members of the Ethiopian diaspora, were finishing their supper. The men tore off pieces of injera and dipped the bread into a thick sauce called shiro,washing down the meal with bottles of the local Asmara beer. Esat, an Ethiopian opposition satellite channel broadcast from Europe and the United States, played softly on a television in the corner. The men were part of a revolving contingent of commanders who returned to Asmara from time to time to check their email and escape the primitive conditions in the bush. “We are five right now,” Nega said, introducing me to his comrades from Dallas; Arlington, Va.; Calgary, Canada; and Luxembourg. “Another, from the United Kingdom, is returning here tomorrow morning. We’ll be six when he comes. Last week we were eight — at one point we were 11.”


The house also serves as an infirmary for rebels who become ill or are wounded in combat, and it provides a temporary sanctuary for Ethiopian Army defectors who cross the front lines. One recent arrival was a former Ethiopian Air Force officer, an Oromo who had traveled north 42 hours by bus and on foot, then swum across the Tekeze River to Eritrea. He made the decision to defect while sitting in an Addis Ababa jail cell on “false charges,” he told me, of being a member of the Oromo secessionist movement.

Photo





Zalambessa, Ethiopia, a city on the border with Eritrea, was almost entirely destroyed during the two countries’ war, sparked by a dispute over a tiny parcel of rocky land. CreditBoris Heger/Associated Press



“We have many like him,” Nega said.


Nega put on his jacket to head off in search of diesel fuel for the morning journey to the border. With another rebel comrade from Virginia, we drove down the deserted, lightless streets of Asmara, searching for an open filling station, but the one we found had run out of diesel; Nega would have to return the next morning, delaying his departure for the front lines. When we returned to his home, Nega pointed to a pile of medical supplies in the hallway — bandages, splints, antibiotics, antimalarials — that he was planning to ferry to his fighters, and three cardboard boxes packed with solar cells that would provide some rudimentary electricity in the bush. While in the camps, Nega was dependent on his mobile phone for contact with the outside world, but even that was not guaranteed. “They have shut off phone coverage since the incursion” by the Ethiopians at Tsorona, he told me. “I’ll be out of touch for days.”


When I first met Nega, in late May 2016, the conditions were decidedly more comfortable. After 10 months in Asmara, Nega had flown back to the United States to attend meetings and the graduation of his younger son, Iyassu, from the University of Pennsylvania. Given his deepening involvement in a rebellion against an American ally, it was possible that this would be the last time he could visit the United States. Indeed, Nega, who is not an American citizen, had his State Department-issued “travel document” suspended three years ago, and his application for United States citizenship has been put on indefinite hold. He now travels on an Eritrean passport; together with his green card, it gained him entry into the country — this time. The State Department would not comment on Nega or Ginbot 7, but Nega surmises that the Obama administration does not look favorably on his activities. Still, he insists, “nobody is saying, ‘Back off.’ I think they know that this is not about being against the U.S. We are upholding the basic principles under which the U.S. was established.”


We met over Memorial Day weekend on the terrace of the upscale Café Dupont on Dupont Circle in Washington, joined by his sister Hiwot, who runs a technology start-up in New York, and Iyassu, a 21-year-old former high-school track star who was starting work at a New York investment bank in the fall. Over white wine and chicken salad, the conversation touched on Lin-Manuel Miranda’s commencement address and Nega’s excitement over crossing paths, after the ceremony, with Donald Trump and Vice President Joe Biden. (Trump’s daughter and Biden’s granddaughter were members of Iyassu’s graduating class.) I asked Iyassu if he had reconciled himself to the idea of his father’s new life on the front lines, and he said that he had. “Ultimately he should continue to pursue what he believes in,” he told me. He expressed little interest, though, in visiting his father at his Eritrean rebel camp or delving deeper into the raison d’être of the Ginbot 7 movement. “I just got out of college — my life has its own direction,” he said. “I can’t take time off. ... I’m a little bit removed generationally as well.”


The elder Nega is part of a generation of Ethiopians who grew up amid violence and tumult. Over lunch, he recalled what it was like to be a high-school student when a Marxist junta, the Soviet-backed Derg, overthrew Emperor Haile Selassie and ushered in a brutal dictatorship. Nega had grown up privileged, the son of a wealthy entrepreneur, and he watched as his father’s vast commercial corn and soybean farms were seized and security forces began arresting, imprisoning and executing thousands of dissidents, including many students. He and his two older sisters joined a resistance movement called the Ethiopian People’s Revolutionary Party (E.P.R.P.). They went underground, living in safe houses, eluding the police. His eldest sister was later captured and disappeared in the Derg’s prisons. His family searched for her everywhere.


“We had people coming to our house and telling my parents, ‘I saw her at this place.’ My mother used to go out all over looking for her,” Nega recalls. Her former cellmates later told him that she had died in prison, probably by committing suicide with a cyanide capsule that she wore around her neck. “It was common to have cyanide with you because if you were caught, you would be tortured and executed, and through torture you might be forced to betray people,” Nega said. As the crackdown in Addis intensified, the E.P.R.P. sent Nega north to Tigray province, the center of a growing guerrilla war against the Derg; there, he carried out attacks on government forces. In 1978 a power struggle erupted within the E.P.R.P. leadership, and Nega was thrown into prison. He was released one day before guards turned their guns on the remaining prisoners, killing 15. Nega escaped to Sudan, living as a refugee in Khartoum for nearly two years, then obtained political asylum in the United States in 1980.


Saperstein September 6, 2016


Professor Nega's War has a fascinating but extremely troubling lifeline. As a student he joins a revolution against a Stalinist Ethiopian...
global hoosier September 6, 2016


Thanks Hammer and Nega, for this informative article. We know so little of Eritrea, but I got to know a young Eritrean journalist living in...
Esu September 6, 2016


The good professor is indeed a fox clothed as a sheep,Springing from Eritrea to "Arat-killo" he dreams to leap,Wise friends should advice...

He earned his bachelor’s degree from the State University of New York at New Paltz, where he also played on the soccer team. While studying for his doctorate at the New School for Social Research, he lived in Brooklyn and wrote his dissertation on the failures of Ethiopian agriculture under the Communist regime. Meanwhile, Ethiopia was sliding deeper into calamity. When the guerrilla movements increased their attacks in Tigray in the mid-1980s, the Derg dictator, Mengistu Haile Mariam, blocked food supplies to the region, creating a devastating famine in which one million people died. Photographs of starving children, disseminated by the news media, catalyzed an international relief effort, Live Aid, and inspired the pop hit “We Are the World,” making Ethiopia a worldwide synonym for hunger. The famine had wound down, and the rebel war was escalating, when Bucknell hired Nega as an assistant professor in 1990. “He never trumpeted his background, the fact that he had been a guerrilla fighter,” says Dean Baker, a former Bucknell colleague who now heads the Center for Economic and Policy Research in Washington.


In 1991, after a decade’s struggle, three rebel groups — the Tigrayan People’s Liberation Front, the Oromo Liberation Front and the Eritrean People’s Liberation Front — defeated the Derg and marched into Addis Ababa. The new government, led by the Tigrayan rebel leader Meles Zenawi, set about rebuilding the war-shattered nation. Nega finally had reason for optimism. He knew Meles well — the prime minister had been in the same university class as his dead sister — and after the Tigrayans consolidated power, Nega obtained a leave of absence from Bucknell and flew with his wife and two sons, both toddlers, back to Addis, determined to help rebuild the country. Nega believed that Meles “had good intentions,” he told me.


But Nega’s enthusiasm for the new government wore off quickly. At Addis Ababa University, where he taught part-time (he had also taken over several of his father’s businesses), administrators cracked down on dissent, banning the student government and the school newspaper. When Nega encouraged his students to press for academic freedoms, police assaulted them and other demonstrators; later, as unrest spread through the city, they shot 41 people dead. Nega spent a month in jail for abetting the protests. “At night I was hearing prisoners being tortured, beaten,” he says.

‘Was I going to remain an academic, sitting in an ivory tower criticizing things? Or was I going to do something as an engaged citizen?’

In May 2005, with the economy growing rapidly and the government’s popularity appar­ently high, Ethiopia held elections, the first truly multiparty vote in Ethiopia’s history, and invited international observers to attend. But the results were not to Meles’s liking. Nega’s Coalition for Unity and Democracy won 137 of the 138 seats on the City Council in Addis Ababa. Nega was poised to become mayor, but the government denied his party the victory and jailed him along with other C.U.D. leaders. American colleagues began a campaign to free Nega. “The Bucknell faculty approved a motion to support him and call attention to his plight,” Rickard says. “We talked with journalists, ambassadors, trying to make sure that he stayed on the front burner.” International pressure helped to secure Nega’s release after 21 months, and he returned to the United States. The experience “hardened him,” says Samuel Adamassu, a member of the Ethio­pian diaspora who has known Nega and his family since the 1980s. “It made him realize these people are not willing to change without being forced.”


After our lunch in Washington, I attended a fund-raising rally for Ginbot 7 at the Georgetown Marriott, attended by about 500 members of the Ethiopian diaspora. Nega stood before a backdrop of Ethiopian and American flags. It would be a fight to the death, he assured the cheering crowd. “There is no negotiation with someone who is coming to rape you,” Nega went on in Amharic, the principal language of Ethiopia. “We have to stop them.” The contrast between the mild-mannered academic I had met on the patio of the Café Dupont and the fiery rebel leader was striking. Nega announced that he had brought news from the front lines: Guerillas claiming loyalty to his movement had carried out their most significant attack to date, outside the town Arba Minch, in southern Ethiopia, formerly the site of an American drone base. “We killed 20 soldiers and injured 50 of them,” he said, calling it “a new stage in the struggle.” (The Ethiopian government claimed they foiled the attack and killed some of the gunman.)


When Nega helped found the Ginbot 7 movement in 2008, the year he returned to teaching at Bucknell, he explained that the movement would seek to “organize civil disobedience and help the existing armed movements” inside and outside Ethiopia and “put pressure on the government, and the international community, to come to a negotiation.” Yet the Ginbot 7 platform advocated destabilizing the government “by any means necessary,” including attacks on soldiers and police. It was a discordant message coming out of a liberal American university whose first class was held in the basement of the First Baptist Church of Lewisburg in 1846. “It’s a line that he has crossed,” says Rickard, the English professor, who finds Nega’s advocacy of violence “troubling” but understandable. “He has never been a pacifist, never renounced armed struggle,” he says. “He has seen elections overturned, hundreds of people murdered on the streets. His sister died, and his best friend is in prison, in peril of his life. He sees violence as viable and necessary. It’s kind of shocking, in a way.”


While Ginbot 7 started to foment its resistance, Ethiopia was busy rebranding itself as an economic success story. Following South Korean and Chinese models of state-directed development, Meles borrowed from state-owned banks and used Western aid money to invest heavily in dams, airlines, agriculture, education and health care. Ethiopia’s economy took off, averaging nearly 11 percent growth per year for the last decade, one of the highest rates in Africa. Addis Ababa became the showpiece of the country’s transformation, with a light rail system, ubiquitous high-rise construction and luxury hotels, high-end restaurants and wine bars packed with newly minted millionaires. At the same time, the country was becoming a bulwark against the spread of radical Islam in the Horn of Africa. Today Ethiopia provides 4,400 peacekeepers to an African Union force in Somalia and helps keep the peace along the tense border between North and South Sudan. In July 2015 President Obama, on an African tour, paid the first visit ever to Ethiopia by a sitting American president.


Yet in the classroom and abroad, Nega argued that Ethiopia’s transformation was a mirage, created to placate Western observers troubled by the lack of democracy. “In 2005, it became clear that legitimacy would not come through the political process, so they started this new narrative — development,” he told me. Nega insists that Ethiopia has “cooked the books,” and that its growth rate is largely attributable to huge infrastructure projects and Western development aid, with little contribution from the private sector. “The World Bank is throwing money at Ethiopia like there’s no tomorrow,” he told me. The actual growth rate, he insists, is closer to 5 to 6 percent — per capita income is still among the lowest in the world — and the weakness of the country’s institutions will mean that even this rate cannot be sustained.


Two months before Obama arrived, the government presided over what was widely considered a sham election, in which the ruling party won all 547 seats in Parliament, But Obama, making it clear that security trumped other concerns in the Horn of Africa, stood beside Meles’s successor, Prime Minister Hailemariam Desalegn, and described the government as being “democratically elected.”


“I was shocked,” Nega told me. “ I understand the reality of power and why he supports the Ethiopian government, but to say it is ‘democratically elected’? I was disgusted.”


Three days after my first meeting with Nega in Asmara, and shortly after he returned from his border rendezvous, we drove in the late afternoon in his white Hilux pickup truck through the landscape of his new life. We passed the run-down and nearly deserted Asmara Palace Hotel, formerly an Intercontinental Hotel, and a large Catholic church that Nega couldn’t identify. “I’m a lousy tourist guide,” he said apologetically. While in Asmara, he spends most of his time hunkered down either in his residence or at a borrowed office in the center of town — one of the few places in the city with a high-speed internet connection. Eritrea has the lowest internet penetration in the world, with only about 1 percent of the population online, and this rare broadband connection allows him to catch up regularly on Skype with his sons and his wife. “I don’t think she’s very happy about my being here,” he admitted, shifting uncomfortably. “We have really stopped talking about it.”




‘He has seen elections overturned, hundreds of people murdered on the streets. His sister died, and his best friend is in prison, in peril of his life. He sees violence as viable and necessary. It’s kind of shocking, in a way.’

Immediately following its independence in the early 1990s, under the rebel-leader-turned-president Isaias Afwerki, Eritrea was briefly considered one of the hopes of Africa. When I visited the country in 1996, five years after it won its liberation from Ethiopia, the former rebels were starting to revive the wrecked economy — rebuilding roads, bridges and a railway to the coast, calling on the Eritrean diaspora to invest. But after the border war between 1998 and 2000, Eritrea’s leadership turned inward, growing increasingly suspicious of the outside world. Afwerki suppressed dissent, expelled Western journalists and NGOs, turned down foreign aid, nationalized industries and discouraged foreign investment; according to the World Bank, per capita income is about $1,400 a year. In 2009 the United Nations Security Council imposed sanctions on Eritrea, including an arms em­bargo and a travel ban and a freeze on the assets of top Eritrean officials, for providing weapons to the Shabab, the radical Islamist group that has carried out hundreds of terrorist attacks in Somalia and neighboring Kenya. (Eritrea called the allegation “fabricated lies.”) A June 2016 United Nations report accused the Eritrean government of committing “crimes against human­ity,” including torture, jailing dissidents and the open-ended military conscription program that the government justifies as preparation against another Ethiopian invasion.


With virtually no investment coming into the country, Asmara has become a city frozen in time. Two donkeys meandered down Harnet Avenue, the capital’s main boulevard, stopping to nibble at a patch of grass around a palm tree. As we watched the crowds walk down the tidy avenue lined by an imposing red brick cathedral, a 1930s-era Art Deco movie theater and crumbling Italian bakeries and cappuccino bars, Nega defended his decision to turn to the dictatorship for support.


“Do we really have to discuss the kind of dictatorships that the U.S. sleeps with?” he asked me. “Here is a country that was willing to give us sanctuary, a country that had once been part of Ethiopia. I look at any of these people, I talk to them, and they are just like me, they are as Ethiopian as I am. Why should I not get help from them?”


Nega insisted that he saw some positives in the dictatorship. “This is the only country that says, despite its poverty, ‘We are going to chart our own course — whether you like it or not,’ ” he told me. “They are not corrupt. You see these government officials driving 1980s cars, torn down the middle. I have seen their lives, their houses. There is some element of a David-and-Goliath struggle in this thing.” He called the United Nations report describing crimes against humanity an “exaggeration.” (A Western diplomat in Asmara I talked to, who asked not to be identified because of the political sensitivities of his position, agreed with Nega’s assessment of the report, saying it was based on testimony of refugees in Europe who had “an interest in depicting their country as badly as possible to justify their status.”)


It goes without saying that Nega was reluctant to speak harshly about the nation that was providing his movement with a refuge — and that could snatch it away at any moment. “I don’t want to butt into their personal issues,” he said carefully. “They’ve always been nice to us.” Out of the public eye, however, the rebel leader can be more critical. “He holds no illusions about Eritrea,” says his friend and former Bucknell colleague Dean Baker.


I asked Nega if he was confident that pressure by the rebel groups could bring down the Ethiopian government. Nega believed that momentum was on his side. “This resistance to the state is coming in every direction now, in all parts of the country,” he said. He was giving himself “four or five years” before he and his rebel forces entered Ethiopia as part of a new democratic dispensation. “It certainly won’t be a decade,” he told me.


Until that happens, Nega will continue planning and preparing from a precarious and lonely limbo. Back at the bungalow, he led me down the corridor and showed me where he slept: a monastic chamber furnished with a single bed, an armoire and a night table strewn with jars of vitamins and blood-pressure medication. (He lost his medical insurance when he left Bucknell, but still has American insurance coverage through his wife, and he picked up a three-month supply of the medicine on his May trip to the United States.) He retrieved from the freezer a chilled bottle of Absolut and poured two glasses. We sat in the concrete courtyard, beside a clothesline draped with Nega’s laundry. The power failed again, casting us into total darkness, then returned a few seconds later. The contrast with his previous life in the States — cheering for the Lewisburg Green Dragons, his son’s high-school track team; vacationing on the beaches of Maryland and North Carolina with his extended family — could hardly have been more extreme.


“If you like comfort, and that’s what drives you, you’ll never do this,” he told me, taking a sip of the ice-cold vodka. “But sometimes you get really surprised. Once you have a commitment to something, all these things that you thought were normal in your day-to-day life become unnecessary luxuries.”

http://www.nytimes.com/2016/09/04/magazine/once-a-bucknell-professor-now-the-commander-of-an-ethiopian-rebel-army.html?_r=1

Wednesday, September 14, 2016

የሁለት እስረኞች ወግ!



የሁለት እስረኞች ወግ!
አዋቂው፣ ዕውቁ እና ተወዳጁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ትሁቱ እና ሠላማዊው ፖለቲከኛ አንዱዓለም አራጌን በአካል ያየኋቸው በ2003 መጨረሻ በአንድነት ፓርቲ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ነበር። ያኔ በጋራ የምንጦምርበትና ለእስር የዳረገን ዞን ዘጠኝ አልተመሠረተም ነበር። ነገር ግን ጓደኞቼ እና ባልደረቦቼSoleyana እና Atnaf ሳንተዋወቅ በፊት እዚያ እንደነበሩ ኋላ ስናወራ ሰምቻለሁ። በርካታ ሰዎች በተገኙበት ያ ስብሰባ ላይ ዛሬ ዝዋይ ወኅኒ የተጣለው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝም ተገኝቶ ነበር። ያቺ ስብሰባ እስክንድር ጥናታዊ ንግግር ያቀረበባት ስብሰባ ነበረች። ጥናታዊ ንግግሩ እና ውይይቱ በጥቅሉ በእነአንዱዓለም አራጌ መዝገብ የተከሰሱት 24 ሰዎች ላይ ማስረጃ ሆኖ መጥቷል።
የእነአንዱዓለም አራጌ መዝገብ ብዙ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች የተከሰሱበት መዝገብ ነው። የአዲስ ነገሮቹን ዐብይ ተክለማርያም እና መስፍን ነጋሽ ጨምሮ፣ ከእስክንድር ሌላ አምስት ጋዜጠኞች በዚህ መዝገብ ተፈርዶባቸዋል።
እስክንድርን እና አንዱዓለምን ከዚያ በኋላ ያገኘኋቸው እና የማናገር ዕድል የገጠመኝ ከታሰሩ በኋላ በቃሊቲ (እኔ ራሴ ከመታሰሬ በፊት) ነው። እስክንድር ነጋ ላይ በወቅቱ ለሕወሓት ወገንተኛ የሆኑ ጦማሪዎች ያልጻፈውን ጻፈ እያሉ ሥሙን ሲያጠፉ እውነቱ ምንድን ነው ልለው ነበር የሔድኩት። በኋላ በጥቂት ቀናት ንግግር ብቻ ነፍሴን በቀናነቱ አለመለማት። እስክንድር በጣም ሲመክረኝ ከነበሩ ነገሮች ውስጥ ነውጥ-አልባ (non violent) የትግል ስልት ላይ ፍፁማዊ እምነት እንዲኖረኝ እና ለምሠራቸው ሥራዎች በሙሉ ኃላፊነቱን ለመውሰድ እንድዘጋጅ ነበር። አድርጌዋለሁ/አደርገዋለሁ ብዬ አምናለሁ። ነውጥ-አልባ ፀረ-ጭቆና ትግሌ ይፋዊ የሆነበት እና ወደፊትም የሚሆንበት ምክንያት ለእርሱ ያለኝ አድናቆት እና ክብር የሚገለጽበት መንገድ ስለሆነ ነው።
አንዱዓለም አራጌንም ከዞን ዘጠኝ ባልደረቦቼ እና ሌሎችም ጋር እንጠይቀው ነበር። ስክን ያለ፣ ሃይማኖቱን አጥባቂ እና በመብቱ የማይደራደር ሰው ከገጠማችሁ - እሱ አንዷለም አራጌ ነው። አንዱዓለምን ልንጠይቀው መጀመሪያ የሔድን ግዜ፣ ስለእኛ ጠየቀንና "አዪዪ፣… ይሄ መንግሥት ያስራችኋል” አለን። ያለውም አልቀረ፣ በዓመት ከምናምኑ ታሰርን። አንዱዓለም ከታሰረ በኋላ ሁለት አስገራሚ መጽሐፎች ጽፏል። ‘ያልተሔደበት መንገድ’ እና ‘የሀገር ፍቅር ዕዳ’ የሚሉ ናቸው። መጽሐፍቱን ማንበቡ የአንዱዓለምን ሠላማዊነት እና ባለራዕይነት ማመን ለማይፈልጉት ሳይቀር ያሳምናል።
አንዱዓለም የሁለት ወንድ ልጆች አባት ነው። በአንደኛው መጽሐፉ መግቢያ ላይ እንዲህ ይላል፣ ‘በ1998 ስታሰር [ያኔ ትዳር አልያዘም ነበር] ሳልወልድ ታሰርኩ እያልኩ ሲቆጨኝ ነበር፤ ተፈትቼ አግብቼ ከወለድኩ በኋላ ደግሞ መልሼ ስታሰር የማላሳድጋቸውን ልጆች ወልጄ እያልኩ እቆጫለሁ’ በማለት ቁጭት የማይቀር መሆኑን እና እያንዳንዱ ባለራዕይ መስዋዕትነት እንደሚከፍል ይነግረናል።
ጋዜጠኛ እስክንድርም የአንድ ልጅ አባት ነው። ጓዳው የማይጎድልበት እስክንድር ብልጭልጭ ነገር ሳያሸንፈው ያለውን ሁሉ እውነትን ለጉልቤዎች በመናገር (speaking truth to power) አሳልፎ የሰጠ ሰው ነው። እስር ቤት የተወለደው የታላቁ እስክንድር አንድያ ልጁ ናፍቆት እስክንድር እና ጋዜጠኛ ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል አሁን ሁለቱም ለስደት ተዳርገዋል።
ለአዲስ ዓመት ከግፍ እስር የተፈታው ‘የሙስሊሞች ጉዳይ’ ጋዜጣ አዘጋጁ ጋዜጠኛ ዩሱፍ ጌታቸው ስለ እስክንድር ነጋ አውርቶ አይጠግብም። ቃሊቲ አብረው በታሰሩበት ወቅት የተመለከተውን ሲነግረኝ፣ “እንደሱ ሥነ ስርዓት ያለው ሰው የለም። ሁሉን በዕቅድ ይመራል። እስር ቤት ውስጥ ስፖርት የሚሠራበት፣ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያነብበት እና እያንዳንዱን ነገር የሚያደርግበት የማይዛነፍ ሰዓት አለው። ከፅዳት ሠራተኞቹ ጋር በሳምንት ሁለቴ ቤት ያፀዳል። ከሰዎች ጋር አብሮ የበላበትን ሰሀን የሚያጥበው እሱ ብቻ ነው…" ~ ሽብርተኛ ተብሎ የ18 ዓመት ፅኑ እስራት የተፈረደበት እስክንድር ነጋ።
እስክንድር ሌላ ቢዝነስ እየሠራ ወይም ተሰድዶ ‘የተደላደለ’ ኑሮ መኖር ሲችል፣ ስለእውነቱ እና እምነቱ የእኔ እና የእናንተን ዕዳ ደርቦ እየከፈለ ነው። አንዱዓለም ከዐሥር ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የተከሰተ ድርቅን አስመልክቶ ለተጎዱ ወገኖች መንግሥት በአስቸኳይ እንዲደርስላቸው ሲል ብቻውን ሠላማዊ ሰልፍ የወጣ ዜጋ ነው። በቲፎዞ መኖር አለመኖር፣ ጥቅም ቀርቶ ያላቸውን በማጣት እና ባለማጣት የማይሸበሩት እኒህ ፍፁም ሠላማዊ የትግል አውራዎች የማይገባቸውን ፍርድ ተሸክመው በወኅኒ፣ በአስቀያሚ አያያዝ ተጥለው ይገኛሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው መንግሥት እነዚህ መሰሎቹን ንፁኃን ነፍሶች በማሰር እና በማሰቃየት የማይቀረውን ነውጥ እና መከፋፈል ሲጠራ ኖሯል። ዛሬ (ዘንድሮ) ለዚህ ሕያው ምስክር ነች።
ዛሬ፣ መስከረም 3, 2009 ሁለቱ ንፁኃን ከታሰሩ እነሆ አምስት ዓመታቸው።

wanted officials