Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, February 28, 2017

በቴክኒክ ችግር በህንድ ለማረፍ የተገደደው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ መመለሱ ተገለጸ



ቅዳሜ ባጋጠመው የቴክኒክ ችግር በህንድ ለማረፍ ተገዶ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ቀን መዘግየት በኋላ ወደ አዲስ አበባ ማቅናቱን የህንድ የአቪየሽን ባለስልጣናት ገለጹ።
255 መንገደኞችን እና የበረራ ባለሙያዎችን ይዞ ከሙምባይ ወደ ካትማንዱ ከተማ በማቅናት ላይ እንዳለ ፓይለቱ (የአውሮፕላኑ አብራሪ) የቴከኒክ ችግር እንዳጋጠመውና ለማረፍ መገደዱን ለትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሪፖርት ማድረጉን ኢንዲያ ቱዴይ የተሰኘ ጋዜጣ ዘግቧል።
ET8806 የሚል የበረራ መለያ ቁጥር ያለው ይኸው የመንገደኞች አውሮፕላን በካትማንዱ ከተማ ባረፈ ጊዜ የአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያው ከፍተኛ የጥንቃቄ ዝግጅት አድርጎ እንደነበር ተመልክቷል።
ይሁንና በ245 መንገደኞችና በ10 የበረራ ባልደርቦች ላይ ምንም አይነት ችግር ሳይፈጠር አውሮፕላኑ በሰላም ማረፉንና ለረጅም ሰዓታት የፈጀ የቴክኒክ አገልግሎት መካሄዱን ጋዜጣው ምንጮችን ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነው ይኸው የመንገደኞች አውሮፕላን በእስራኤል በኩል በማድረግ ሰኞ ምሽት አዲስ አበባ እንደሚገባ የአቪየሽን መረጃዎች ያመለክታሉ።
በህዳር ወር መጨረሻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተመሳሳይ ችግር አጋጥሞት በፓኪስታን የላሆር አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ አርፎ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግድ ለማረፍ ስለተገደደው የመንገደኞች አውሮፕላን የሰጠው ምላሽ የለም።

Two journalists fled persecution from Ethiopia




Two Ethiopian journalists say they have fled their country and have sought refuge in neighboring Kenya after unrelenting threats and persecution by Ethiopian regime security.
Publisher and managing editor of “Yegna Press,” Ermias Seyoum and its editor-in-chief, Mesfin Zeleke told ESAT on the phone that they decided to leave the country after security forces threatened them with imprisonment if they did not leave the country.
Ermias said security forces had stopped the printing of their newspaper at the press several times and he had been in and out of prison three times since he began the newspapers five years ago.
“Every time we publish stories about the anti-government protests or stories about opposition political parties or dissidents, they come to our office and threaten us not to do the same again,” Ermias said on the phone from Kenya.
“Security forces came to our office one day and took away everything saying they needed to audit us. Then they told us that we didn’t pay enough taxes and took us to court,” said Mesfin.
A leading jailer of journalists, the Ethiopian regime had a dozen journalists behind bars, while hundreds of other journalists have been forced into exile.
 ESAT News (February 21, 2017)

Amnesty Int’l says state of emergency worsens Ethiopians rights violations



ESAT News 
Amnesty International said in its annual report that the martial law declared by the Ethiopian regime in october last year has been used to further its human rights violations against citizens.
In 2016, the rights group says, anti-government protesters were met with lethal force and arrest and torture has continued against dissents.
“Prolonged protests over political, economic, social and cultural grievances were met with excessive and lethal force by police. The crackdown on the political opposition saw mass arbitrary arrests, torture and other ill-treatment, unfair trials and violations of the rights to freedom of expression and association. On 9 October, the government announced a state of emergency, which led to further human rights violations,” Amnesty said in the report.
Although authorities introduced “reforms” to calm the protests especially in the Oromo and Amhara regions, they have failed to address the root causes of grievances, the report said adding that “After the state of emergency was declared in October, protests subsided but human rights violations increased.”
The report said by the end of the year 2016, security forces killed at least 800 people since the protest began in November 2015. Local opposition parties however put the number at 1500.
Amnesty said the regime has continued violation of rights and extrajudicial killings with impunity while at the same time rejecting calls by the international community for independent investigations. “The government rejected calls by the UNHCR, the UN refugee agency, and the African Commission on Human and Peoples’ Rights for independent and impartial investigations of human rights violations committed in the context of protests in various regional states.”
Globally, Amnesty warned that “Politicians wielding a toxic, dehumanizing ‘us vs them’ rhetoric are creating a more divided and dangerous world.”
“Divisive fear-mongering has become a dangerous force in world affairs. Whether it is Trump, Orban, Erdoğan or Duterte, more and more politicians calling themselves anti-establishment are wielding a toxic agenda that hounds, scapegoats and dehumanizes entire groups of people. Today’s politics of demonization shamelessly peddles a dangerous idea that some people are less human than others, stripping away the humanity of entire groups of people. This threatens to unleash the darkest aspects of human nature.”
The report, The State of the World’s Human Rights, delivers the most comprehensive analysis of the state of human rights around the world, covering 159 countries.

Ethiopia: Wife of jailed journalist urge international community call for his release



Bezawit Hailegiorgis

The wife of a blogger and journalist detained in Ethiopia has called on the international community to pressure local authorities to release her husband.
The wife of Anania Sorri, Bezawit Hailegiorgis, told the Guardian that his sole crime had been “to express his thoughts honestly”.
Anania is among tens of thousands of people arrested under the country’s state of emergency declared in october 2016. He is being held in a high security prison in the Ethiopian capital and has not yet been formally charged with any offence.
“His crime is his determination to speak out. He is a brilliant political journalist. He was critical but always constructive … but being imprisoned is part of the job description of being a journalist here. It’s a zero-sum game, where someone has to lose, and at the moment they are not losing,” she told the Guardian.
“Anywhere else he would win prizes and acclaim. He was not a criminal, not involved in politics, and not violent. Here, he goes to jail,” she said.
“The international community is not doing anything at all. It’s a bizarre thing. It’s just lip service, just words. They say they are ‘highly concerned’ or ‘concerned’ but then … nothing,” said Hailegiorgis.

Monday, February 27, 2017

Mo-Ibrahim Foundation gets no winner ሞ-ኢብራሂም ፋውንዴሽን ለ2016 አም የሚሸልመው አፍሪካዊ መሪ ማጣቱን ገለጸ



በአፍሪካ የመልካም አስተዳደር ዴሞክራሲ እንዲጎለብት አስተዋጽዖን ላደረጉ መሪዎች የአምስት ሚሊዮን ዶላር አመታዊ ሽልማት የሚሰጠው ሞ-ኢብራሂም ፋውንዴሽን ለሁለተኛ ተከታታይ አመት ለ2016 አም የሚሸልመው መሪ ማጣቱን ማክሰኞ ገለጸ።
በፋውንዴሽኑ የሽልማቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ሃላፊ የሆኑት ዶ/ር ሳሊም አህመድ ሳሊም ለ2016 አም ለሽልማቱ የሚበቁ የቀድሞ የአህጉሪቱ መሪዎችን ለመምረጥ በተደረገ ስራ አንድም መሪ መስፈርቱን ሊያሟላ እንዳልቻለ ለመገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል።
በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለስልጣን የበቁ፣ በህገ መንግስት መሰረተ የስልጣን ዘመናቸው የጠበቁ እንዲሁም እንደፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2014 እስከ 2016 ስልጣን የለቀቁ መሪዎች ለሽልማቱ በዋና መስፈርትነት ተቀምጠው እንደነበር ታውቋል።
ይሁንና ከ54 የአፍሪካ ሃገራት መካከል አንድም የአህጉሪቱ መሪ መስፈርቱን ሳያሟላ መቅረቱን የሞ-ኢብራሂም ፋውንዴሽን ሃላፊዎች ዋቢ በማድረግ ቢቢሲ ዘግቧል።
በ2009, 2010, 2012, 2015 በተመሳሳይ መልኩ ለሽልማቱ የሚመጥን መሪ ጠፍቶ እንደነበር ያወሳው ፋውንዴሽኑ የአፍሪካ የመልካም አስተዳደር ኣና የዴሞክራዊ ግንባታ አሁንም ድረስ ብዙ መሻሻሎችን የሚፈልግ እንደሆነ አመልክቷል።
የሞዛምቢ ቦስትዋና፣ ኬፕ ቨርድ እና የናሚቢያ የቀድሞ መሪዎች በ10 አመት ውስጥ ሽልማትን ለመውሰድ የበቁ ሲሆን፣ ለስድስት አመታት የ5 ሚሊዮን ዶላሩን ሽልማት ለመቀበል የበቃ መሬ አለመገኘቱን ከፋውንዴሽኑ መረጃ ለመረዳት ተችሏል።
የብሪታኒያ ዜግነት ባላቨው ሱዳናዊው ባለሃብት ሞ-ኢብራሂም የተቋቋመው ይኸው ፋውንዴሽን በአህጉሪቱ ያለው የመልካም አስተዳደርና ዴሞክራሲ እንዲጎለብት አስተዋጽዖ ለማድረግ በሚል ከ10 አመት በፊት ሽልማቱን ማስተዋወቁ ይታወሳል።
ከ2014 አም ጀምሮ በአህጉሪቱ የታንዛኒያ፣ ጋና፣ ሞዛምቢክና፣ ናይጀሪያ መሪዎች ከስልጣን ቢለቁም አንዳቸውም የፋውንዴሽኑን መስፈርት ሳያሟሉ መቅረታቸውን ዴይሊ ኔሽን ጋዜጣ በሽልማቱ ዙሪያ ባቀረበው ዘገባ አመልክቷል።
የፋውንዴሽኑ የሽልማት አስተባባሪ ኮሚቴ አራቱ መሪዎች በሰላማዊ መንገድ ስልጣንን ቢለቁም መስፈርቱን ሳያሟሉ መቅርታቸውን አክሎ ገልጿል።
ለሽልማቱ ከተቀመጠው የስልጣን ጊዜ የቡርኪናፋሶው የቀድሞ ፕሬዚደንት ብሌስ ኮምፓዎሬ፣ በህዝባዊ ተቃውሞ ከስልጣን የተወገዱ ሲሆን፣ የጋምቢያው መሪም በጎረቤት ሃገራት ጣልቃ ገብነት በሃይል ስልጣን መልቀቃቸው የሚታወስ ነው። የሞ-ኢብራሂም ፋውንዴሽን ጠንካራ ነው የተባለ መስፈርቶችን ያስቀመጠው በተሻለ ሁኔታ አስተዋፅዖን ያበረትከቱ መሪዎችን ለማግኘት ያለመ መሆኑን ፋውንዴሽኑ አክሎ ገልጿል።

የአውሮፓ ፓርላማ አባላት በሱዳን በኢትዮጵያውያን ላይ የተላለፈውን ግርፋትና እስር ተከትሎ ለሃገሪቱ የሚሰጠው ድጋፍ እንዲቋረጥ ጠየቁ


ኢሳት (የካቲት 20 ፥ 2009)
የሱዳን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰሞኑን በኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያን ስደተኞች ላይ ያስተላለፈውን የግርፋት እና የእስር ቅጣት ተከትሎ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ለሃገሪቱ ስደተኞችን ለመደገፍ የሚሰጣት ድጋፍ እንዲቋረጥ ጠየቁ።
በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያን ስደተኞች በሱዳን መንግስት የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ረገጣ እንደሚፈጸምባቸውና ድርጊቱ ሱዳን ከአውሮፓ ህብረት ጋር በቅርቡ የደረሰችውን ስምምነት የሚጻረር እንደሆነ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት መግለጻቸውን ዘጋርዲያን ጋዜጣ ሰኞ ዘግቧል።
የአውሮፓ ፓርላማ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ባርባር ሎችቢህለር ባለፈው ሳምንት የሱዳን ፍርድ ቤት ስደተኞች በግርፋት እንዲቀጡ ያስተላለፈው ውሳኔ ምርመራ እንዲካሄድበት አሳስበዋል።
ከለላን ፍለጋ በሱዳን የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የሁለቱ ሃገራት ዜጎች እየተፈጸመባቸው ካለ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተጨማሪ ወደሃገራቸው ያለፍላጎታቸው እንዲሄዱ መደረጉንም ዘጋርዲያን ጋዜጣ በጉዳዩ ዙሪያ ባቀረበው ሪፖርት አመልክቷል።
በቅርቡ አብዛኞቹን ኢትዮጵያውያን የሆኑ 65 የኢትዮጵያና የኤርትራ ስደተኞች በትከሻቸውና በውስጥ እግራቸው ላይ ግርፋት እንደተፈጸመባቸው ጋዜጣው የህግ አካላትን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
ከስደተኞቹ መካከል 40ዎቹ ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ የግርፋት ቅጣት የተላለፈባቸው ስደተኞች 800 የአሜሪካን ዶላር ቅጣት እንደተጣለባቸውም ታውቋል። ይሁንና የሱዳን መንግስት በስደተኞቹ ላይ እየፈጸመ ያለው ድርጊት በአውሮፓ ፓርላማ አባላትና በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾቹ ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።
የአውሮፓ ህብረት ሱዳን ሃገሩን ተጠቅመው ወደ ተለያዩ ሃገራት የሚሰደዱ ሰዎችን ቁጥር ለመቀነስ ለምታደርገው ጥረት ወደ 100 ሚሊዮን አካባቢ የሚደርስ የገንዘብ ድጋፍ በተለያዩ ዙሮች ለመስጠት ስምምነት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ሃገሪቱ በስደተኞች ላይ እየወሰደችው ባለው ኢሰብዓዊ ድርጊት ቅሬታቸው እየገለጹ ያሉ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ህብረቱ የገንዘብ ድጋፉን እንዲያቋርጥ ጥሪን አቅርበዋል። የፓርላማ አባሏ ባርባራ ህብረቱ በአስቸኳይ ምርመራውን እንዲያካሄድ እና አቋሙን ግልፅ እንዲያደርግ አሳስበዋል።
ጁዲን ሳርጀንቲን የተባሉ ሌላ የፓርላማ አባል በተያዘው ሳምንት ተመሳሳይ ጥያቄያቸውን ለፓርላማው እንደሚያቀርቡ ለዘጋርዲያን ጋዜጣ ገልጸዋል።
የሱዳን መንግስት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን እየገረፈና እያሰረ እንዲሁም ያለፍላጎታቸው ወደ ሃገራቸው እየመለሰ ባለበት ወቅት ለሃገሪቱ የምንሰጠው ድጋፍ ህጋዊነቱ አጠያያቂ ነው ሲሉ የፓርላማ አባሏ አክለው ተናገረዋል። ስማቸው መግልጽ ያልፈለጉና በሱዳን የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተወካዮች በበኩላቸው ሱዳን በስደተኞች ላይ እየወሰደችው ያለው ወከባ እየተባባሰ መምጣቱን አስረድተዋል።
የሱዳን መንግስት በቅርቡ ከአውሮፓ ህብረት ጋር የደረሰውን ስምምነት ውጤት ያስገኘ ለማስመሰል በሃገሪቱ በሚገኙ ስደተኞች ላይ ከመጠን ያለፈ የሃይል ዕርምጃን እየወሰደ እንደሚገኝ እነዚሁ አካላት አክለው አስረድተዋል።
የሱዳን መንግስት ለመኖሪያ ፈቃድ አገልግሎት የሚያስከፍለው ክፍያ እንዲጨምር ማድረጉን ተከትሎ በካርቱም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ክፍያው ፍትሃዊ እንዲሆን ጥረት እንዲያደርግላቸው ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሳል። ይሁንና በኤምባሲው ፊት ለፊት ሲካሄድ የነበረው ጥያቄ ለደህንነት ስጋት ነው በሚል የሱዳን የጸጥታ ሃይሎች በስፍራው እንዲሰማሩ መደረጉን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለመገናኛ ተቋማት ሲገልጹ ቆይተዋል።
እነዚሁ የሱዳን የጸጥታ አባላት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ለእስር መደረጋቸውን እና ከ40 የሚጠልጡትም የግርፋት ቅጣት እንደተበየነባቸው ሱዳን ትሪቢዩን መዘገቡ ይታወሳል።

Rights league accuses Ethiopian gov’t of inciting ethnic conflict

 



The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) renewed its call to the international community to demand the Ethiopian regime to stop inciting war among ethnic groups.
The League alleged that the Somali region special forces led by the federal security forces “have been engaged in a cruel war for the past six months against the people of Oromo in east and east- west Hararge Zone, Eastern Oromia, Guji, Borana and Bale, South Oromia zones, Southern Oromia of Oromia Regional State.
According to reports, the Somali region special forces, also known as Liyu Police, had made several  incursions into Hararghe, Bale and Guji areas in the Oromo region killing and abducting several people and raiding cattle.
In a skirmish in Bale last week, the League said 19 residents were killed by the Liyu police while the locals killed 35 members of the Liyu police. Dozens of others were wounded on both sides.
The League said based on information it gathered from informants, over 200 civilians have been killed in the region in the past six months while about 150 others have been abducted.
“The HRLHA further requested that members of the UN Human Rights Council urge the Ethiopian government to allow the UN Human Rights Special Rapporteurs to visit the country to assess the human rights situations of political prisoners and others in detention centers all over the country,” the League said in a statement.
It also called upon major donor governments, including the USA, UK, Canada, Sweden, Norway and Australia “to make sure that their aid money is not used to train the Ethiopian Government’s killing squads to dehumanize the citizens of Ethiopia.”

Sunday, February 26, 2017

የአውሮፓ ፓርላማ አባላት በሱዳን በኢትዮጵያውያን ላይ የተላለፈውን ግርፋትና እስር ተከትሎ ለሃገሪቱ የሚሰጠው ድጋፍ እንዲቋረጥ ጠየቁ



የሱዳን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰሞኑን በኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያን ስደተኞች ላይ ያስተላለፈውን የግርፋት እና የእስር ቅጣት ተከትሎ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ለሃገሪቱ ስደተኞችን ለመደገፍ የሚሰጣት ድጋፍ እንዲቋረጥ ጠየቁ።
በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያን ስደተኞች በሱዳን መንግስት የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ረገጣ እንደሚፈጸምባቸውና ድርጊቱ ሱዳን ከአውሮፓ ህብረት ጋር በቅርቡ የደረሰችውን ስምምነት የሚጻረር እንደሆነ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት መግለጻቸውን ዘጋርዲያን ጋዜጣ ሰኞ ዘግቧል።
የአውሮፓ ፓርላማ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ባርባር ሎችቢህለር ባለፈው ሳምንት የሱዳን ፍርድ ቤት ስደተኞች በግርፋት እንዲቀጡ ያስተላለፈው ውሳኔ ምርመራ እንዲካሄድበት አሳስበዋል።
ከለላን ፍለጋ በሱዳን የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የሁለቱ ሃገራት ዜጎች እየተፈጸመባቸው ካለ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተጨማሪ ወደሃገራቸው ያለፍላጎታቸው እንዲሄዱ መደረጉንም ዘጋርዲያን ጋዜጣ በጉዳዩ ዙሪያ ባቀረበው ሪፖርት አመልክቷል።
በቅርቡ አብዛኞቹን ኢትዮጵያውያን የሆኑ 65 የኢትዮጵያና የኤርትራ ስደተኞች በትከሻቸውና በውስጥ እግራቸው ላይ ግርፋት እንደተፈጸመባቸው ጋዜጣው የህግ አካላትን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
ከስደተኞቹ መካከል 40ዎቹ ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ የግርፋት ቅጣት የተላለፈባቸው ስደተኞች 800 የአሜሪካን ዶላር ቅጣት እንደተጣለባቸውም ታውቋል። ይሁንና የሱዳን መንግስት በስደተኞቹ ላይ እየፈጸመ ያለው ድርጊት በአውሮፓ ፓርላማ አባላትና በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾቹ ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።
የአውሮፓ ህብረት ሱዳን ሃገሩን ተጠቅመው ወደ ተለያዩ ሃገራት የሚሰደዱ ሰዎችን ቁጥር ለመቀነስ ለምታደርገው ጥረት ወደ 100 ሚሊዮን አካባቢ የሚደርስ የገንዘብ ድጋፍ በተለያዩ ዙሮች ለመስጠት ስምምነት ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ሃገሪቱ በስደተኞች ላይ እየወሰደችው ባለው ኢሰብዓዊ ድርጊት ቅሬታቸው እየገለጹ ያሉ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ህብረቱ የገንዘብ ድጋፉን እንዲያቋርጥ ጥሪን አቅርበዋል። የፓርላማ አባሏ ባርባራ ህብረቱ በአስቸኳይ ምርመራውን እንዲያካሄድ እና አቋሙን ግልፅ እንዲያደርግ አሳስበዋል።
ጁዲን ሳርጀንቲን የተባሉ ሌላ የፓርላማ አባል በተያዘው ሳምንት ተመሳሳይ ጥያቄያቸውን ለፓርላማው እንደሚያቀርቡ ለዘጋርዲያን ጋዜጣ ገልጸዋል።
የሱዳን መንግስት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን እየገረፈና እያሰረ እንዲሁም ያለፍላጎታቸው ወደ ሃገራቸው እየመለሰ ባለበት ወቅት ለሃገሪቱ የምንሰጠው ድጋፍ ህጋዊነቱ አጠያያቂ ነው ሲሉ የፓርላማ አባሏ አክለው ተናገረዋል። ስማቸው መግልጽ ያልፈለጉና በሱዳን የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተወካዮች በበኩላቸው ሱዳን በስደተኞች ላይ እየወሰደችው ያለው ወከባ እየተባባሰ መምጣቱን አስረድተዋል።
የሱዳን መንግስት በቅርቡ ከአውሮፓ ህብረት ጋር የደረሰውን ስምምነት ውጤት ያስገኘ ለማስመሰል በሃገሪቱ በሚገኙ ስደተኞች ላይ ከመጠን ያለፈ የሃይል ዕርምጃን እየወሰደ እንደሚገኝ እነዚሁ አካላት አክለው አስረድተዋል።
የሱዳን መንግስት ለመኖሪያ ፈቃድ አገልግሎት የሚያስከፍለው ክፍያ እንዲጨምር ማድረጉን ተከትሎ በካርቱም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ክፍያው ፍትሃዊ እንዲሆን ጥረት እንዲያደርግላቸው ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሳል። ይሁንና በኤምባሲው ፊት ለፊት ሲካሄድ የነበረው ጥያቄ ለደህንነት ስጋት ነው በሚል የሱዳን የጸጥታ ሃይሎች በስፍራው እንዲሰማሩ መደረጉን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለመገናኛ ተቋማት ሲገልጹ ቆይተዋል።
እነዚሁ የሱዳን የጸጥታ አባላት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ለእስር መደረጋቸውን እና ከ40 የሚጠልጡትም የግርፋት ቅጣት እንደተበየነባቸው ሱዳን ትሪቢዩን መዘገቡ ይታወሳል።

ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ሌሎች የተቃዋሚ ድርጅት አመራሮች ላይ የቀረበው ክስ ፖለቲካዊ ነው ሲል ሂውማን ራይትስ ወች አስታወቀ

 ከሶስት ወራት በፊት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ከአውሮፓ ኅብረት ፓርላማ አባላት ጋር ለመወያየት ወደ ቤልጅየም በመሄድ በኅብረቱ ፓርላማ በመገኘት ንግግር አድርገው ሲመለሱ የታሰሩት የ60 ዓመቱ ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ሌሎች የተቃዋሚ ድርጅት አባላት ላይ የቀረቡባቸው ክሶች ሕጋዊነት የሌላቸው ፖለቲካዊ ክሶች ናቸው ሲል የሂውማን ራይትስ ወች የምስራቅ አፍሪካ ዋና አጥኚ ፊሊክስ ሆርን ገልጸዋል። ባለፈው ሃሙስ ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ፕ/ሮ ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ ጃዋር መሀመድ፣ ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች መከሰሳቸው የሚያመለክተው ገዥው ፓርቲ የሽብር ሕጉን ተገን በማድረግ የሰላማዊ ትግሉን ለማፈኛነት ተጠቅሞበታል ሲል በሪፖርቱ አመላክቷል።
ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዓመፅ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን ዜጎች ተገለዋል። ከአስር ሽህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ማእከላዊን ጨምሮ በተለያዩ እስር ቤቶች ውስጥ ታስረዋል። መንግስት ለሕዝባዊ ተቃውሞው ዘላቂ የመፍትሄ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ አስቸኳይ የጊዜ አዋጅ በማውጣት የዜጎችን ሰብዓዊ መብት መጣሱን የሚገልጸው ሂውማን ራይትስ ወች፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት ላይ ግድያ፣ እስራት እና ኢሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እየፈጸመ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ፖለቲካዊ የተሃድሶ ለውጦችን አደርጋለሁ ቢልም፣ እስካሁን ግን በተግባር የታዩ የለውጥ እንቅስቃሴዎች የሉም። በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉትን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን በማሰር ሰላማዊ የትግል አማራጮች እንዲዘጉ ተደርገዋል።
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋትን እንዲሰፍን ገዥው ፓርቲ ፈቃደኝነት ማሳየት ከፈለገ በእስር ላይ የሚገኙትን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችን ካለምንም ቅድመ ሁኔታዎች በነጻ ሊለቃቸው ይገባል ሲል ሂውማን ራይትስ ወች አስታውቋል።

Saturday, February 25, 2017

Ethiopia: TSEHAI Publishers founder Elias Wondimu to receive prestigious Order of Emperor Menelik II





TSEHAI Publishers recently announced that Editorial Director and founder Elias Wondimu will be receiving one of the Ethiopian Crown’s most distinguished awards: the Grand Officer of the Imperial Order of Emperor Menelik II.



The award was founded in 1924 during the reign of Empress Zauditu and intended for highly distinguished individuals, but after the exile of the Crown during the 1974 Ethiopian Revolution, all decorations, imperial orders, and titles were mandated to be sanctioned by the Crown Council of Ethiopia in accordance with the pre-1974 Constitution.

“I am humbled for being selected for this honor and it shows the importance of the work we do,” Wondimu said. “This award is the result of our staff, supporters, and the authors who came with their stories.”

Elias Wondimu was born in Ethiopia but, against tremendous odds, has distinguished himself as one of the leading publishers in African literature and academia in the United States. Wondimu’s latest imprint, the Harriet Tubman Press, seeks to expand his literary and academic empire to give a voice to African-American authors and scholars. It is as a result of his ever-expanding quest for knowledge and never-ending quest to give a voice to the voiceless that Elias Wondimu is the perfect recipient for this high honor.

His Imperial Highness Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie describes Elias Wondimu as, “A national treasure, not only of the United States, but of his native Ethiopia.” He further goes on to say that, “By preserving history, and particularly by preserving it on such a detailed level, and yet with the full understanding of context, he preserves the national identity of Ethiopians and Africans, and contributes to a greater understanding of Ethiopia and Africa by people outside the continent.”

The president of the Crown Council of Ethiopia will be presenting the award at the Army and Navy Club at Farragut Square in Washington, DC, on February 25, 2017 at 6:30 p.m. The commencement will be during the 6th Annual Victory of Adwa Commemorative Dinner. In attendance at the dinner will be renowned guests, including His Imperial Highness Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie and HIH Princess Saba. The black-tie event will be invite only.

300 ኪሎግራም የዝሆን ጥርስ በሳውዲ አረቢያ አውሮፕላን ቦሌ ላይ ተያዘ



ንብረትነቱ የሳውዲ አረቢያ በሆነ አውሮፕላን በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር ነበር የተባለ ከ300 ኪሎግራም በላይ የዝሆን ጥርስ በአዲስ አበባ ቦሌ አውርፕላን ማረፊያ ጣቢያ አርብ በቁጥጥር ስር ዋለ።
የዝሆን ጥርሱ ከናይጀሪያ ተነስቶ ወደ ምዕራባዊያን አፍሪካዊት ማሊ ሊጓጓዝ እንደነበር የኢትዮጵያ ገበዎችና ጉምሩክ ባለስልጣናት ለመንግስት መገናኛ ብዙሃን አስታውቋል። ይኸው ድርጊት ከህግ ጥሰት ባሻገር በኮንትሮባንድ ወንጀል እንደሚያስጠይቅ መስሪያ ቤቱ ገልጿል።
ይሁንና የኢትዮጵያ መንግስት በሳውዲ አረቢያ አየር መንገድ ላይ ምን አይነት ክስ እንደሚመሰረት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣናት የሰጡት ዝርዝር መረጃ የሌለ ሲሆን፣ 302 ኪሎግራም በሚመዝነው የዝሆን ጥርስ በቦሌ አውሮፕላን በአንድ ጊዜ ሲያዝ መጠኑ የመጀመሪያው መሆኑም ታውቋል።
የዝሆን ጥርስ ዝውውር በአለም አቀፍ ደረጃ ከሃያ አመት በፊት እገዳ እንደተጣለበት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የዝሆን ጥርሱ ዝውውር በአለም አቅፍ ደረጃ እገዳ ቢጣልበትም የተለያዩ ግለሰቦች ለተያዩ ጌጣጌቶጭ የሚለውን ይህንኑ ጥርስ በህገወጥ መንገድ ለማዘዋወር በሞከሩ ጊዜ የእስር ቅጣት እየተላለፈባቸው ይገኛል።
በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ በቁጥጥር ስር ከዋለው የዝሆን ጥርስ ጋር በተገኛኘ ለእስር የተዳረገ ሰው ይኑር አይኑር የተገለጸ ነገር የለም።
የአንድ ኪሎግራም የዝሆን ጥርስ በትንሹ እስከ ሁለት ሺ የአሜሪካን ዶላር በህገወጥ መንገድ እንደሚሸጥ መረጃዎች ያመለክታሉ።

ኢህአዴግ አባላቱን ሳይቀር እየሰበሰበ በማሰር ላይ ነው


 ኢሳት ዜና :- በሰሜን ጎንደር ዞን በመተማ ወረዳ የኢህአዴግ አባላት ሳይቀር የጦር መሳሪያ ሽጣችሁዋል በሚል እየታሰሩ ነው። በሚሊሺያ ስም ያስታጠቃቸውን አባሎቹን ሳይቀር እያሰረ የሚገኘው አገዛዙ፣ በአካባቢው የተሰማሩት ወታደሮች የነጻነት ሃይሎችን ትደግፋላችሁ በሚል በጅምላ እየቀጡዋቸው ነው።
አፈናው መሮት ለትግል ጫካ የገባ አንድ ታጋይ እንደገለጸው፣ በአሁኑ ሰአት አገዛዙን በክርክር ማሳመን ስለማይቻል፣ ህዝቡ አንድ ነገር ሊፈጠር መሆኑን ሲያይ ወደ ጫካ መግባትን እየመረጠ መሆኑን ገልጿል።
በጭልጋ ወረዳ ጫቆ ቀበሌ ላይ ደግሞ የኮምንድ ፖስት አባላት ህወሃት/ኢህአዴግ አገሪቷን ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ ከክልል ምክር ቤት እስከ ቀበሌ አስተዳደር ሲሰራ የነበረውን ቀለብ ቸኮል የሚባለውን ሰው ቤት ፣ የተወሰኑ የነጻነት ታጋዮችን ከአገዛዙ ጋር ለማስታረቅ እንቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ሰአት አፍነው በመውሰዳቸው፣ ከእርሱ ጋር በአገር ሽማግሌነት የተመረጡት ሰዎች፣ “ የአገር ሽማግሌ የማክበር ከሆነ ከእንግዲህ አንሰራም “ በማለታቸው ወታደሮችን አስገብተው የራሱን የቀለብ ቸኮልን ፣ የአቶ ምሳሌ ዳኘውን፣ የአስቀኜ ዳኘውን፣ የመሰንበት ዳኘውንና የባዩ ተገኝ ቤቶችን ዘርፈው በርካታ ንብረት ወስደዋል። ሰዎቹም ከአካባቢው ጠፍተዋል። ኢህአዴግን ለ11 አመታት በወታደርነት አገልግሎ በቦርድ የተሰናበተው መቶ አለቃ ዋናውም እንዲሁ የነጻነት ታጋዮችን ትደግፋለን ተብሎ ትናንት ታፍኖ ተወስዷል።
የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ይህ ሁሉ ሲፈጸም እንዴት እንደ ሰው አያዩንም በማለት የሚጠይቁት እነዚሁ ግለሰቦች፣ ኢትዮጵያዊ ነን ብለን ለመናገር የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል ይላሉ።

Demolition of houses continues in Addis



Hundreds of houses are being demolished in the capital Addis Ababa in areas claimed by both the city administration and the Oromo regional state.
Over three hundred houses have already been demolished by the regional police despite complaint by residents to the city administration, who said they have paid taxes to the city for over 40 years.
Residents in Nefas Silk district of the capital told ESAT that they were told to pack up and leave in seven days.
Last year authorities demolished hundreds of houses in the capital to make way for real estate development. Two police officers and a local administrator lost their lives in the ensuing confrontation with the residents.

ሩሲያ ለግብፅ 50 ተዋጊ አውሮፕላኖች ለማቅረብ ስምምነቷን ገለጸች




ፎቶ ከፋይል

ሩሲያ በቀጣዮቹ ሶስት አመታት ለግብፅ 50 ተዋጊ አውሮፕላኖችን ለማቅረብ ከሃገሪቱ ጋር ስምምነት መድረሷን የሩሲያ ወታደራዊ ባለስልጣናት ማክሰኞ ይፋ አደረጉ።

የሩሲያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የግብፁ አቻቸው አብደል ፈታህ አልሲሲ በቅርቡ ባደረጉት ውይይት ተዋጊ ጀቶች እንዲቀርቡ ስምምነት ተደርሶ እንደነበር አህራም የተሰኘ ጋዜጣ ዘግቧል።

ይሁንና የግብጽ ባለስልጣናት ከሩሲያ ጋር ተደርሷል የተባለውን ስምምነት መቼ እንደተደረሰና በጉዳዩ ዙሪያ ዝርዝር መረጃን ከመስጠት የተቆጠቡ ሲሆን የተዋጊ ጀቶቹ አቅርቦት በሩሲያ ታሪክ ግዙፍ እንደሆነ ተነግሯል።

በተባበሩት አረብ ኤሜሬት እየተካሄደ ባለ ወታደራዊ ኤግዚቪዥን ላይ የተገኙት የሩሲያ የወታደራዊ ትብብር አገልግሎት ምክትል ሃላፊ የሆኑት አሌክስ ፍሮልኪን ሃገራቸው እንደፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2020 ሚግ-29 የተሰኙ 50 ተዋጊ ዘመናዊ ጀቶችን ለማቅረብ ጥረት እያደረገች መሆኑን ለመገኛኛ ብዙሃን ገልጸዋል።

ዘመናዊ የተባለው ሚግ-29 የጦር ጀት ሁለት R-27 የተባሉ ሚሳይሎችን የመሸከም አቅም ያለው ሲሆን 3ሺ ኪሎግራም የሚመዝን ቦምብ በአንድ ጊዜ እንደሚያጓጉዝ ታውቋል።

ከአሜሪካ ተመሳሳይ የጦር መሳሪያ አቅርቦት የምታገኘው ግብፅ በተለይ እንደፈረጆቹ አቆጣጠር ከ 2017 ጀምሮ የጦር መሰረተ-ልማቷን በዘመናዊ መልኩ ለማደራጀት ወስና እየተንቀሳቀሰች እንደምትገኝ አህራም ጋዜጣ በዘገባው አመልክቷል። ሃገሪቱ እነዚህን ዘመናዊ የጦር ተዋጊ ጀቶች ለመረከብ ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ ስምምነት መፈጸሟንም የሩሲያ ወታደራዊ ሃላፊዎች ገልጸዋል።

ግብፅ 50 የሚሆኑትን ሚግ-29 ተዋጊ ጀቶች በተያዘላቸው የጊዜ ቀጠሮ ለመረከብ ሩሲያ ጋር ድርድት እያደረች እንደሆነም ተመልክቷል።

ዘመናዊ የጦር አውሮፕላኖቹ የአየርና የምድር ኢላማዎችን በቀላሉ ለማውረድም አቅም ያላቸው ሲሆን የጦር ጀቶቹ ከአሜሪካው F-15 እና F-18 ዘመናዊ ጀቶች ጋር ተመሳሳይነት እንዳላቸው ከወታደራዊ መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል። የጦር ጀቱ ከሚሸከማቸው ሚሳይሎች በተጨማሪ 60 እና 30 የተሰኙ አውቶማቲክ መድፎችን የሚይዝ እንደሆነም ታውቋል።

በቅርቡ ከግብፅ ፕሬዚደንት ጋር የስልክ ልውውጥ ያደረጉት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ግብፅ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ለምታደርገው ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል መግባታቸው ይታወሳል።

እንደፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2015 አሜሪካ ወደ ሁለት ቢሊዮን ዶላር አካባቢ የሚገመት የጦር መሳሪያን ለግብፅ አቅርባ እንደነበር ታውቋል።a

Dad of a boy who died fights for NHS care


The father of a boy with autism who died after being discharged from hospital is campaigning to improve NHS care.


Harry Procko: discharged from hospital and died two days later

Richard Clements’ son Harry Procko was just four years old when he died.

Clements took Harry to Queen’s Medical Centre, in Nottingham, on June 20, 2014. He was suffering from gastroenteritis, but died from dehydration three days later after collapsing at home.
NHS petition launched

Clements, from Nottingham, has now launched a petition on change.org. He is calling for changes in the NHS to better protect children with autism.

The petition calls for 13 changes to the way hospitals deal with children with ASD. Almost 15,000 supporters have signed it so far.

Among the changes, Clements calls for all children’s departments to have at least one autism-trained doctor and nurse on duty at all times. He also calls for swifter transitions between departments and side rooms to cut stress.
No tests or treatment

Clements, 50, said: “My son was left without any tests or treatment, even though the hospital had adequate time and staff to complete the procedures and he was discharged from the hospital and passed away two days later.”


Treasured memory: Harry Procko as a baby

Following Harry’s admission to the hospital, his family took him home a number of hours later after he became agitated.

This was against a doctor’s recommendations. As a compromise the parents arranged for Harry to come back the following morning, when doctors assessed his condition as having improved.
Shortcomings in care

An inquest ruled that the Queen’s Medical Centre, run by Nottingham University Hospitals NHS Trust, was not responsible. However, it found shortcomings in Harry’s care.

In a statement, the Nottingham University Hospitals NHS Trust said: “We have learnt from Harry’s experience and since made changes to better meet the needs of patients with autism.”

Clements and his wife Marika Procko, 48, have three other children with autism. They are Ciaran, 13, Niamh, 12, and Caitlin, nine.

The change.org campaign is here.


” ስማችሁ የለም “( ዲያቆን ዳንኤል ክብረት )






በሰማያዊው ዙፋን ዘንድ አንድ ውሳኔ ተላለፈ፡፡ «እነዚህየኢትዮጵያ ሰዎች ሃይማኖተኞች ናቸው፡፡ ስለዚህም ዓለም
ከማለፉ በፊት አስቀድመው ተጠርተው ዋጋቸውን ሊቀበሉ ይገባል» የሚል፡፡ አንድ ሊቀ መልአክ እልፍ አእላፍ
መላእክትን አስከትሎ ከሰማይ ሲወርድ ታየ፡፡

በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሰዎችንም ሁሉ ለሰማያዊ ፍርድ ሰበሰባቸው፡፡ ወዲያውኑ በመንግሥተ ሰማያት በር ላይ ሁለት ዓይነት ሰልፎች ታዩ፡፡ አንደኛው ሰልፍ ረዥም፤ ሌላኛው ሰልፍ ግን አጭር ነበር፡፡ ረዥሙ ሰልፍ ባለበት ቦታ ገበሬዎች፣ ወዛደሮች፣ የዕለት ሥራ ሠራተኞች፣ እናቶች፣ አባቶች፣ ሕፃናት፣ ሊስትሮዎች፣ የቤት ሠራተኞች፣ ሾፌሮች፣ መሐንዲሶች፣ ሐኪሞች፣ አስተማሪዎች፤ ማን ያልተሰለፈ አለ፡፡ ከጥቂቶቹ በቀር ብዙዎቹ መንግሥተ ሰማያት የመግቢያ ካርድ ማግኘት ቻሉ፡፡

ይህንን ሁኔታ ሲመለከቱ በአጭሩ ሰልፍ በኩል የተሰለፉት የልብ ልብ ተሰማቸው፡፡ መጀመርያውኑ ለብቻቸው ሰልፍ የሠሩት ከሕዝብ ጋር ላለመደባለቅ እና ላለመምታታት ብለው ነበር፡፡ እንዴት ሲያስተምሩት፣ ሲያስመልኩት፣
ሲያስሰግዱት፣ ሲያሳልሙት፣ ከኖሩት ሕዝብ ጋር አብረው ይሰለፋሉ? መጀመርያ ነገር እነርሱ ያስተማሩት ሕዝብ
መንግሥተ ሰማያት ከገባ እነርሱ የማይገቡበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ ሁለተኛ ደግሞ ወደፊትም ቢሆን
በመንግሥተ ሰማያት ለየት ያለ የክብር ቦታ ሊጠብቃቸው ስለሚችል ለየት ብለው መሰለፋቸው ተገቢ ነው፡፡ ይህንን እያሰቡ እና እያወሩ እያለ አንድ መልአክ ወደ እነርሱ ሰልፍ መጣ፡፡

ተሰላፊዎቹ በኩራት ገልመጥ ገልመጥ አሉ፡፡ እንዲያውም «ከመካከላችን ማን ይሆን ቀድሞ የሚገባው» የሚለው ነገር ሊያጨቃጭቃቸው ነበር፡፡ አንዳንዶች በተከታዮቻቸው ብዛት፣ አንዳንዶች በነበራቸው መንፈሳዊ ሥልጣን፣ አንዳንዶች ባገኙት የካሴት እና የመጽሐፍ ገቢ፣ ሌሎችም በሕዝቡ ዘንድ በነበራቸው ተደናቂነት፣ የቀሩትም ደግሞ በንግግር እና በድምጽ ችሎታቸው እየተማመኑ እኔ እበልጣለሁ እኔ እቀድማለሁ ሲባባሉ መልአኩ «እናንተ እነማን ናችሁ?» የሚል ያልተጠበቀ ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ ሁሉም መልአክነቱን ተጠራጠሩት፡፡ አገር ያከበራቸውን፣ሕዝብ ያረገደላቸውን፣እነርሱን ለማየት እና ለመንካት አዳሜ የተንጋጋላቸውን፣ በየፖስተሩ፣ በየካሴቱ፣ በየመጽሐፉ፣ በየመጽሔቱ «ታዋቂው» እየተባሉ ሲቀርቡ የኖሩትን፤ ሰይጣን ያወጣሉ፣ መንፈስ ይሞላሉ፣ ጠበል ያፈልቃሉ፣ እየተባሉ ሲያርዱ ሲያንቀጠቅጡ የኖሩትን፤ ሲዘምሩና ሲያስተምሩ ወፍ ያወርዳሉ የተባሉትን፤ ገንዘብ ከፍሎ መንፈሳዊ ቦታ ተሳልሞ ለመምጣት ሕዝብ ቢሮአቸውን ደጅ ሲጠናቸው የኖሩትን እነዚህን ጉምቱ ጉምቱ ሰዎች የማያውቅ መልአክ እንዴት ሊኖር ቻለ? ተጠራጠሩ፡፡

«ለምንድን ነው ለብቻ ሰልፍ የሠራችሁት? ለምን ከሕዝቡ ጋር አልተሰለፋችሁም?» መልአኩ ይበልጥ የሚገርም ጥያቄ አመጣ፡፡ ተሰላፊዎቹ እርስ በርሳቸው ተያዩ፡፡ ከመካከል አንድ በነገሩ የተበሳጨ ሰባኪ «እንዴት እንደዚህ ያለ ጥያቄ በዚህ በመንግሥተ ሰማያት በር ላይ እንጠየቃለን፤ እስካሁንም ተሰልፈን መቆየት አልነበረብንም፡፡ እኛን ለመሆኑ የማያውቅ አለ? ስንት ሕዝብ ያስከተልን ሰባክያን፤ ስንት ሕዝብ የፈወስን አጥማቂዎች፣ ስንት ሕዝብ ያስመለክን አስመላኪዎች፣ ስንቱን ያስረገድን ዘማሪዎች፤ ስንቱን የታደግን ፈዋሾች፣ ስንቱን የመራን የእምነት መሪዎች፤ ስንቱን በባዶ እግሩ ያስኬድን ባሕታውያን፤ ስንቱን ለገዳም ያበቃን መነኮሳት፤ ሕዝብ ተሰብስቦ የሾመን «ሐዋርያት»፤ እንዴት እነማን ናችሁ ተብለን እንጠየቃለን?» ሁሉም
በጭብጨባ ደገፉት፡፡

መልአኩ «መልካም፤ የስም ዝርዝሩን ላምጣውና ስማችሁ እዚያ ውስጥ ካለ ትገባላችሁ» ብሎ አንድ ትልቅ ሰማያዊ መዝገብ ይዞ መጣ፡፡ «እኛ ካልተጻፍን እና የኛ ስም ከሌለ ታድያ የማን ስም በዚህ መዝገብ ውስጥ ሊኖር ነው፡፡ ይኼው እኛ የማናውቀው ሰው ሁሉ እየገባ አይደለም እንዴ?» አለ አንድ አስመላኪ በንዴት፡፡ «ልክ ነህ፤ እናንተ የማታውቁት፣ ፈጣሪ ግን የሚያውቀው፤ እናንተንም የማያውቅ ፈጣሪውን ግን የሚያውቅ ብዙ ሕዝብ አለ
ወዳጄ» አለው መልአኩ መዝገቡን እየገለጠ፡፡ «የሁላችሁንም ስም ማስታወስ ስለምችል ሁላችሁም ስማችሁን ንገሩኝ» አላቸው፡፡ ከወዲህ ወዲያ እየተንጫጩ ስማቸውን ከነማዕረጋቸው ነገሩት፡፡ መልአኩ ከፊቱ ላይ የኀዘንም የመገረምም ገጽታ ይነበብበታል፡፡ ቀስ እያለ የስም ዝርዝሩን ያይና ገጹን ይገልጣል፤ ያይና ገጹን ይገልጣል፤
ያያል፣ ገጹን ደግሞ ይገልጣል፡፡ ብዙ ሺ ገጾችን ገለጠ፣ ገለጠ፣ገለጠ፤ ማንንም ግን አልጠራም፡፡ ከዚያ ይባስ ብሎ የመጨረሻውን የመዝገቡን ሽፋን ከቀኝ ወደ ግራ መልሶ ከደነው፡፡

«ምንም ማድረግ አይቻልም፤ የማናችሁም ስም መዝገቡ ላይ የለም» ብሎ መልአኩ በኀዘን ሲናገር «ምን?»
የሚል የድንጋጤ ኅብረ ድምጽ ተሰማ፡፡ «የማናችሁም ስም ወደ መንግሥተ ሰማያት ከሚገቡት ሰዎች ዝርዝር ውስጥ የለም» አለ መልአኩ በድጋሜ፡፡ «ሊሆን አይችልም» «የተሳሳተ መዝገብ ይዘህ መጥተህ እንዳይሆን» «ወደ ሲዖል የሚገቡትን መዝገብ ይሆናል በስሕተት ያመጣህው» «እኛኮ አገልጋዮች ነን፤ የከበረ ስም እና ዝና ያለን፤ ስንኖርም፣ መድረክ ላይ ስንቀመጥም፣ ድሮም ልዩ ነን፤ የኛ መዝገብ ልዩ መሆን አለበት» «እስኪ ሌላ መልአክ ጥራ» ብቻ ሁሉም የመሰለውን በንዴት እና በድንጋጤ ይሰነዝር ጀመር፡፡ ሌሎች መላእክትም ሌሎች ዓይነት መዝገቦችን ይዘው መጥ ተው እያገላበጡ ፈለጉ፡፡ የነዚያ «የከበሩ አገልጋዮች» ስም ግን ሊገኝ አልቻለም፡፡

«እኛኮ የታወቅን ነን» አሉ አንድ አጥማቂ፡፡ «ሕዝብማ ያውቃችሁ ይሆናል መዝገብ ግን አያውቃችሁም» አላቸው
መልአኩ፡፡ «እንዴት እኮ እንዴት? » አሉ በዋና ከተማዋ ታዋቂ የነበሩ ፓስተር፡፡ «ሊሆን አይችልም፤ ፈጽሞ ሊሆን
አይችልም» አሉ አንድ ሼሕ፡፡ «የዚህን ምክንያት ማወቅ ትፈልጋላችሁ? » አለ አንዱ መልአክ፡፡ «አዎ» የሚል ኅብረ ድምጽ ተሰማ፡፡

«ምክንያቱኮ ቀላል ነው፡፡ ሌሎችን መንፈሳዊ እንዲሆኑ ታስተምሩ ነበር እንጂ እናንተ መንፈሳውያን አልነበራችሁም፡፡ እናንተ ድራማ ስትሠሩ ነውኮ የኖራችሁት፡፡ መድረክ ላይ ወጥታችሁ መንፈሳዊ ድራማ ትሠሩ ነበር፡፡ ልብሳችሁ፣ንግግራችሁ፣የእጅ አጣጣላ ችሁ፣ ጸሎታችሁ፣ የተዋናይ ነበርኮ፡፡ የማትሆኑትን ነበር ስታስተምሩ የነበራችሁት፡፡ ለመሆኑ ለሕዝቡ የምታስተምሩትና እናንተ የምትመሩበት የሃይማኖት መጽሐፍ አንድ ነው? ወይስ ይለያያል? እናንተ የምድር ቤታችሁን በብዙ ሺ ብሮች እየገነባችሁ ሰዎች ግን ቤታቸውን ረስተው የሰማዩን ቤት ብቻ እንዲያስቡ ታስተምሩ ነበር፤ ሕዝቡን ስጡ ስጡ እያላችሁ እናንተ ግን አምጡ አምጡ ትላላችሁ፡፡ ሕዝቡን በባዶ እግሩ እያስኬዳ ችሁ እናንተ የሚሊዮኖች መኪና ትነዱ ነበር፤ ሕዝቡን እያስጾማችሁ፣ እናንተ ግን ጮማ ትቆርጡ ነበር፤ ታስተምሩት የነበረውኮ ያጠናችሁትን ቃለ ተውኔት እንጂ የምታምኑ በትን እና የምትኖሩትን አይደለም፡፡

እናንተኮ ግብር የማትከፍሉ ነጋድያን ነበራችሁ፡፡ እናንተ ከገዳም ወደ ከተማ ትገባላችሁ፤ ሰውን ግን ከከተማ ወደ ገዳም ትወስዳላችሁ፡፡ እርስ በርሳችሁ እንደ ውሻ እየተናከሳችሁ ለማስተማር እና ለመዘመር ሲሆን፣ ለማስመ ለክና ለማሰገድ ሲሆን፣ የአዞ እንባ እያነባችሁ መድረክ ላይ ትወጣላችሁ፡፡ እርስ በርሳ ችሁ ከበርሊን ግንብ የጠነከረ የመለያያ ግንብ እየገነባችሁ ሕዝቡን ግን አንድ ሁኑ፣ ተስ ማሙ፣ ታቻቻሉ እያላችሁ ታስተምራላችሁ፡፡ ለመሆኑ ይህ ሁሉ ፓስተር፣ሰባኪ፣ ዘማሪ፣ መነኩሴ፣ባሕታዊ፣ ዑላማ፣አሰጋጅ፣አስመላኪ፣ የእምነት አባት፣እያላት ነው ኢትዮጵያ እንዲህ ስሟ በድህነት እና በጦርነት የሚነሣው? ሙስና እና የዘመድ አሠራር፣ ጠባብነት እና ዘረኛነት፣ስግብግብነት እና ማጭበርበር፤ ክፋት እና ምቀኛነት የበዛው ይኼ ሁሉ አገልጋይ እያላት ነው? ለመሆኑ እናንተ ባትኖሩ ኖሮ ይህች ሀገር ከዚህስ የከፋስ ምን ትሆን ነበር?

ለመሆኑ ተከፋፍላችሁ፣ተከፋፍላችሁ፣ተከፋፍላችሁ መጨረሻችሁ ምንድን ነው? ለመሆኑ አንድ ባትሆኑ እንኳን
ለመግባባት፤ ለመገነዛዘብ፤ ቢያንስ ላለመጠላላት፤ ቢያንስ በጠላትነት ላለመተያየት፤ ላለመወጋገዝ፤ ላለመነቃቀፍ አስባችሁበት ታውቃላችሁ? የሀገራ ችሁ ፖለቲከኞች እንኳን የሥነ ምግባር ደንብ ይኑረን ሲሉ እናንተ ለመሆኑ የሥነ ምግባር ደንብ አላችሁ? ሻማ ሲበራ ዋናው ጨለማ ከሻማው ሥር ነው የሚገኘው፡፡ ሌላውን ታበራና ሻማዋ ለራሷ ጨለማ ትሆናለች፡፡ እናንተስ? በየቤተ እምነታችሁ ያለውን ችግር መቼ ፈታችሁ ነው ሕዝብ እናስተምራለን የምትሉት? ለናንተ ሁልጊዜ ጠላታችሁ ሌላ እምነት የሚከተለው ብቻ ነው? ለራሳችሁ ግን ከራሳችሁ በላይ ጠላት የለውም፡፡ ሕዝቡኮ አንዳችሁ ሌላውን ስትተቹ፤ አንዳችሁ በሌላው ስትሳለቁ፤ አንዳችሁ በሌላው ላይ ነጥብ ስታስቆጥሩ፤ አንዳችሁ የሌላውን ኃጢአት ስትዘረዝሩ መስማት ሰልችቶት ነበር፡፡

«ታድያ እኛ ያስተማርነው ሕዝብ እንዴት ጸደቀ? » የሚል
አንድ ድምጽ ተሰማ፡፡

«ሕዝቡማ ምን ያድርግ በምትናገሩት እናንተ አልተጠቀማችሁም እንጂ ሕዝቡማ ተጠቀመበት፡፡ ሕዝቡማ በሁለት መንገድ ተጠቀመ፡፡ እናንተን እያየ «እንደነዚህ ከመሆን አድነን» በማለቱ ተጠቀመ፤ የምትሉትን እየመዘነ በማድረጉም ተጠቀመ፡፡ እንደ እናንተ ቢሆን ኖሮማ ማን ይተርፍ ነበር፤ አጫርሳችሁት ነበርኮ፡፡ የዚህ ሕዝብ ጉብዝናው ይሄ አይደል እንዴ፤ ሙዙን ልጦ መብላቱ፡፡ ሲገዛው ከነልጣጩ ነው፤ ሲበላው ግን ልጦ ነው፡፡ የእናንተንም ትምህርት የሰማው መላጥ ያለበትን ልጦ እየጣለ ነው፡፡

እናንተ ለዚህች ሀገር መድኃኒት ነበራችሁ፡፡ ነገር ግን ጊዜው እንዳለፈበት መድኃኒት በሽታዎቿ ሆናችሁ፡፡ የሚከተል እንጂ የሚድን፤ የሚያደንቅ እንጂ የሚለወጥ፤ የሚያወቅ እንጂ የሚሠራ፣ የሚመስል እንጂ የሚሆን መች አፈራችሁ? ሕዝቡን የናንተ ተከታይ አድርጋችሁት ቀራችሁ፡፡ ያንን ጠባያችሁን ይዛችሁ እዚህ ከገባችሁ ደግሞ የገባውን ታስወጡታላቸሁ ተብሎ ይፈራል፡፡

የሚያለቅሱ ድምጾች እየበረከቱ መጡ፤ አንገታቸውን ያቀረቀሩት ብዙዎች ናቸው፡፡ አንዳንዶቹን ፀፀቱ ያንገበግባቸው ነበር፡፡ ሌሎቹም ራሳቸውን ጠሉት፡፡

«አሁን ምንድን ነው የሚሻለን» አሉ አንድ ፓስተር፡፡

«የዚህን መልስ እኔ መስጠት አልችልም፤ ፈጣሪዬን ጠይቄ መምጣት አለብኝ» አለና መልአኩ ትቷቸው ሄደ፡፡ ከደቂቃዎች በኋላ ሲመለስ እንዲህ የሚል መልስ ይዞ ነበር፡፡

«አንድ እድል ይሰጣችሁ፡፡ ትስተካከሉ እንደሆነ አንድ እድል ይሰጣችሁ፡፡ ሕዝቡን ተውትና ራሳችሁን አስተካክሉት፤ ያኔ ሕዝቡ በራሱ ጊዜ ይስተካከላል»

ድንገት ሁሉም መሬት ላይ ተገኙ፡፡ እነሆ አሁን በየቤተ እምነቱ ያሉት በዚህ መንገድ የተመለሱት ናቸው፡

Friday, February 24, 2017

ለህዝብና ቤቶች ቆጠራ ከተመደበው ሶስት ቢሊዮን ብር አንድ ቢሊዮኑ ለ180 ሺ ዘመናዊ ዲጂታል ታብሌቶች መግዣ ሊውል ነው

 


በቀጣዩ አመት በኢትዮጵያ ሊካሄድ ለታቀደው የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ከተመደበው ሶስት ቢሊዮን ብር መካከል አንድ ቢሊዮን ብር ለ180ሺ ዘመናዊ ዲጂታል ታብሌቶች (የእጅ ኮምፒውተሮች) መግዣ ተመደበ።
ለቆጠራው ከሚያስፈልገው ገንዘብ ውስጥ አብዛኛው በአለም አቀፍ ተቋማት ድጋፍ የሚሸፍን መሆኑን የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ሃላፊዎች መግለጻቸውን አዲስ ፎርቹን የተሰኘ የቢዝነስ ጋዜጣ ዘግቧል።
ኤጀንሲው የዘመናዊ ኮምፒውተሮቹን በአንድ ቢሊዮን ብር ለመግዛት ባወጣው ጨረታ የቻይናው ZTE እና Huawei ኩባንያዎች ጨምሮ ዘጠኝ ድርጅቶች ኮምፒውተሮቹን ለማቅረብ ፍላጎት ማሳየታቸው ታውቋል።
ለዚሁ የሰዎችና ቤቶች ቆጠራ ወደ 150 ሺ አካባቢ ባለሙያዎች እንዲሰማሩ የገለጸው የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የሚገዛው የኮምፒውተር ቁጥር በምን ምክንያት ከባለሙያው ቁጥር ሊበልጥ እንደቻለ የሰጠው መረጃ የለም።
ከቆጠራው በኋላ በአንድ ቢሊዮን ብር የሚገዙት ኮምፒውተሮች ምን ጥቅም ላይ እንደሚውሉ የተጠየቁት የኤጀንሲው ተጠባባቂ ሃላፊ የሆኑት አቶ አሳልፈው አበራ፣ ኮምፒውተሮቹ መረጃዎን ለማሰባሰብ ለተመሳሳይ አላማ ይውላሉ ሲሉ ምላሽን ሰጥተዋል።
ከ10 አመት በኋላ የሚካሄደው ይኸው ብሄራዊ የህዝብና ቤቶች ቆጠራ በቀጣዩ አመት ህዳር ወር እንደሚካሄድ የሚጠበቅ ሲሆን፣ 180ሺ ዲጂታል ኮምፒውተሮች የፌታችን ሃምሌ ወር ወደ ሃገር ይገባሉ ተብሏል።
በቀጣዩ አመት በሚካሄደው በዚሁ ቆጠራ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ህዝብ ቁጥር ወደ 94 ሚሊዮን አካባቢ ይደርሳል  ተብሎ እንደሚጠበቅም የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ አመልክቷል።
ይሁንና የአለም ባንክ የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር እንደፈረጆቹ አቆጣጠር 2015 አም 99.3 ሚሊዮን አካባቢ መድረሱን በድረ-ገጹ ላይ በመረጃነት አስቀምጧል።

በመሃል አዲስ አበባ በሁሉም ክፍለከተሞች የሚኖሩ ነባር ነዋሪዎች ከይዞታቸው እንደሚነሱ አዲሱ ፍኖተ ካርታ አመለከተ


ኢሳት ዜና :- በአዲስአበባ ከተማ የሚገኙ ነባር የሚባሉ ማስፋፊያዎች ጨምሮ ፒያሳ፣4 ኪሎ፣6 ኪሎ፣ ካዛንቺስ፣ለገሀር፣ ቂርቆስ፣ በቅሎ ቤት፣ ቦሌ፣ልደታ፣ቄራ፣ ጎተራ፣ ሳሪስ እና የመሳሰሉ አካባቢዎች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አንስቶ ወደሌላ አካባቢ የማስፈር ዕቅድ በአዲሱ ፍኖተ ካርታ (ወይም ማስተር ፕላን) መካተቱ ታውቋል።
በአዲሱ ካርታ መሰረት ከዚህ ቀደም ይደረግ የነበረውን ወደጎን የመስፋት መርህ በማስቀረት ወደላይ ማስፋት በሚል የተተካ ሲሆን ለዚህ ማስፈጸሚያ በመሀል ከተሞች ሰፋፊ ቦታዎች ያስፈልጋሉ፡፡ ማስተር ፕላኑ በአዲስአበባ ከተማ በቀጣዩ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ 1 ሚሊየን 278 ሺ 418 የመኖሪያ ቤቶች ያስፈልጋሉ ያለ ሲሆን፣ ይህን ለማሟላት የቅይጥ መሬት ስትራቴጂ ማለትም በሚገነቡ ማናቸውም ሕንጻዎች የመኖሪያ ቤትን በውስጣቸው እንዲያካትቱ በማስገደድ የመኖሪያ ቤት ፍላጎትን መመለስ እንደሚቻል ያስቀምጣል፡፡ ሆኖም ሕንጻ ገንቢዎች በአስተዳደሩ ሃሳብ ላይ አስቀድመው እንዲወያዩና እንዲያምኑበት አለመደረጉ የዕቅዱ ቀጣይ ፈተና እንደሚሆን ተገምቶአል
አዲስ አበባ ካላት 52 ሺ ሄክታር ጠቅላላ የመሬት ስፋት ውስጥ 40 በመቶ ለግንባታ፣ 30 በመቶ ለአረንጓዴ ልማት፣ ቀሪው 30 በመቶ ለመሰረተ ልማት ግንባታ እንዲውል በአዲሱ ማስተር ፕላን የተቀመጠ ቢሆንም ይህን ቦታ ማግኘት አስቸጋሪ በመሆኑ፣ ነባር ነዋሪዎችን የማንሳት እቅድ ተይዟል።
የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት ሰሞኑን ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ደግሞ በከተማዋ ባለፉት ዓመታት በመልሶ ማልማት ስም የዜጎች ከይዞታቸው መናፈቀል ችግር ያለበት መሆኑን በማመን፣ አሰራሩ እንደገና እስከሚፈተሽ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገድ ውሳኔ አሳልፏል።
ም/ቤቱ ውሳኔውን ለማሳለፍ የተገደደው ከመሬታቸው ላይ የሚነሱ ሰዎች በየጊዜው ከካሳ አከፋፈል፣ ከምትክ ቦታ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚያነሱትን ቅሬታዎች መልስ ለመስጠት እንዲቻል መሆኑን ገልጿል። ም/ቤቱ በስብሰባው ባለፉት ዓመታት ከመሬታቸው የተፈናቀሉት ዜጎች በቂ ካሳ ባለመከፈሉ ለእንግልትና ለችግር መጋለጣቸውን፣ ተነሺዎች በቂ የመሠረተ ልማት ባልተሟሉባቸው አካባቢዎች እንዲኖሩ መገደዳቸው ስህተት እንደነበር በማመን የመልሶ ማልማት ሥራ አፈጻጸም አጥንቶ ለማስተካከል እንዲቻል ሥራው ላልተወሰኑ ጊዜያት እንዲቆም ሲል ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የአስተዳደሩ ም/ቤት ይህን ውሳኔ ሲያሳልፍ እስከዛሬ ለተፈናቀሉና ለከፍተኛ ችግር የተዳረጉ እንዲሁም ህይወታቸውን ላጡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ካሳ ይክፈል አይክፈል የተገለጸ ነገር የለም።
በዋነኛነት የኦሮሚያን ተቃውሞ ተከትሎ እንዲሰረዝና ተሻሽሎ ወደጎን ከመስፋት ይልቅ በመሀል ከተማ ወደላይ መስፋፋትን ፕላን ያደረገው 10ኛ ረቂቅ የአዲስአበባ ከተማ ማስተር ፕላን ጸድቆ በስራ ላይ ሲውል፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ከመሀል ከተማ የሚያፈናቅል መሆኑ፣ ህዝቡን ከመሃል ወደ ዳር በመበታተን የፖለቲካ ተቃውሞውን ለማስቀረት የታሰበ ሊሆን እንደሚችል ዘጋቢያችን ገልጿል።
ምክር ቤቱ ቤት የማፍረስ ዘመቻው እንዲቆም ቢወስንም፣ አሁንም ቤቶችን የማፍረስ ሂደት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፣ በርካታ ዜጎች መጠለያ አጥተው እስከ ልጆቻቸው እየተሰቃዩ ነው።
በሌላ በኩል በአዲስ አበባ የተሰሩ የኮንዶሚኒየም ቤቶች አብዛኞቹ በህወሃት አባላት ደላሎች እየተቸበቸቡ ነው። መስተዳድሩ ለተወሰኑ ቤቶች ብቻ እጣ እያወጣ አብዛኞቹን ቤቶች የማያስረክብ ሲሆን፣ እነዚህን ቤቶች በገንዘብ እየቸበቹ ከፍተኛ ገንዘብ እያገኙባቸው ነው። የተሰሩ ቤቶችን እንኳን በጊዜው ለማስረከብ በጎን የተሸጡና ያልተሸጡ ቤቶችን ለመለየት አስቸጋሪ መሆኑንም ምንጮች ይገልጻሉ።

Ethiopia suspends medicine import from 11 Egyptian manufacturers

Al-Masry Al-Youm
The Ethiopian Health Ministry has suspended the importation of pharmaceuticals from 11 Egyptian manufacturers following a visit to Egypt that indicated the factories did not meet Ethiopian health standards.
A delegation from the Ethiopian Ministry inspected 13 companies and found that in 11 cases, prescribed rules were not being applied to the production of pharmaceuticals.
pharmacy
The result of the inspection has severe implications for Egyptian companies that rely on exports, said the head of Export Council for Medical Industries, Maged George. He indicated that most of the companies are not solely reliant on Ethiopian trade, exporting to 15 countries in total.
A committee has been formed, including members of the export council and the companies affected by the decision, in order to collect data on the Ethiopian market, medicines that are in demand, and the manufacturers currently operating there, George said.
An urgent meeting will be held soon with the Ethiopian ambassador to Cairo to tackle the crisis and find solutions for the penalized companies.
The exports council, according to George, is mulling establishing a holding company to establish pharmaceuticals factories outside Egypt, or to place offices abroad to market the Egyptian pharmaceutical industry.
Edited translation from Al-Masry Al-Youm

ሰላማዊ ሰልፍ በማድረጋቸው የታሰሩ 63 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ለኢህአዴግ መንግስት ተላልፈው ተሰጡ

ኢሳት ዜና :- ባሳለፍነው ሳምንት ሱዳን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት በሰላማዊ መንገድ ሕጋዊ መብቶቻቸውን የጠየቁ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ በኤንባሲው ፈቃጅነት በሱዳን የጻጥታ ኃይሎች ድብደባ፣ የጅምላ እስራት፣ አካላዊ ጥቃቶች መፈጸሙ እና አንድ ስደተኛም በስለት ተወግተው መገደላቸው ይታወቃል::
በሱዳን የፀጥታ ሃይሎች ተይዘው በተጨናነቀ በእስር ቤት ታጉረው የተለያዩ ሰቆቃ ሲፈፀምባቸው ከነበሩት ስደተኞች ውስጥ የአመጹ መሪ አስተባባሪ የተባሉትን በመለየት የሱዳን መንግስት ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈው እንዲሰጡ አድርጓል። ቁጥራቸው 63 የሚሆኑት እነዚህ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች እስካሁን በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ማወቅ አልተቻለም።
በሌላ በኩል ታንዛኒያ በሕገወጥ መንገድ ወደ አገሬ ገብተዋል ያለቻቸውን 13 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በቁጥጥር ስር አዋለች
በታንዛኒያ የኪሊማንጃሮ ግዛት ፖሊስ አዛዥ የሆኑት ዊብሮድ ሙታፉንጋ ሕገወጦቹ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ትክክለኛ የሆነ ማንነታቸውን የሚገልጽ ሕጋዊ ሰነድ አለመያዛቸውን ጠቅሰው በኬኒያ እና ታንዛኒያ ድንበር አቅራቢያ አዲስ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ እንደሚገነባ ተናግረዋል። ኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞቹ የአገሪቱ ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ ሰኞ እለት በሚዋንጋ አውራጃ ሚኖያ መንደር ውስጥ በጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። በታንዛኒያ ውስጥ ለመኖር የሚያስችል ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ስደተኞች ወደ በአገራችን ገብተው እንዲኖሩ አንፈቅድም ሲሉ የፖሊስ አዛዡ ገልጸዋል።
እንደ ኪሊማንጀሮ ግዛት የስደተኞች የስታስቲክ ጽሕፈት ቤት መረጃ ቁጥራቸው ከ259 የሚሆኑ ሕጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ያልያዙ ሕገወጥ ስደተኞች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደርገዋል።

የብአዴን መሪዎች የጎንደርን ህዝብ በማባበል ስራ ላይ ቢጠመዱም አልተሳካለቸውም

 ኢሳት ዜና :- ህዝባዊ አመፁ ከተቀሰቀሰ እና አስቸኳይ አዋጅ ከታወጀ በኃላ ባሉት አራት ወራት ጊዜ ውስጥ ፣ ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ ፣ የመከላከያ ሹማምንት ፣ የክልል ፕሬዝዳንቶች ፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ሌሎችም የኢህአዴግ አመራሮች በጎንደር እየተገኙ እራሳቸውን እየሰደቡ፣ ችግሮችን ለመፍታት ሲምሉ እና ሲገዘቱ ቆይተዋል። ለምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን አራተኛ መድረክ፣ ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው አምስተኛ መድረክ ፣ ለሁለቱ ምክትል የክልሉ ፕሬዝዳንቶች አቶ ብናልፍ አንዷለም እና ለአቶ አለምነው መኮንን ሶስተኛ መድረክ ሆኖ የተመዘገበ ፣ በጎንደር ከተማ ከተመረጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ስብሰባ፣ “የአስቸኳይ ጊዜ አዋጃችን ውጤታማ ነበር ገምግሙልን” ማለታቸውን ኢሳት ዘግቦ ነበር።
እሁድ እለት ለዘጠነኛ ጊዜ የተጠራው ውይይት በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ሲሆን፣ መድረኩ “ጥልቅ ተሃድሶው በትክክል እየተካሄደ አይደለም፣ ኢህአዴግን ለበለጠ ኪሳራ ዳርጎታል፡፡ እና የክልሉ ህዝብ አንቆ የያዘው አስቸኳይ አዋጁ እንጅ አዋጁ ቢነሳ ከባድ የማይመለስ ችግር ይፈጠራል” የሚለውን የኮማንድ ፖስቱን ሪፖርት ተከትሎ የተዘጋጀ ነው
በስብሰባው ላይ የተገኙትም አንዳንድ የተመረጡ የከተማዋ ነዋሪዎችና የኢህአዴግ ደጋፊ አባላት ናቸው ፣ በስብሰባው ላይ ተሳታፊዎች የተናገሩትም ለኢህአዴግ ባለስልጣናት ጆሮ የሚጥም አልነበረም።
ስብሰባው የውጭ ሃይሎችን እና ኢሳትን በመርገም የተጀመረ ሲሆን፣ “ ስለማራችሁን እናመሰግናለን” በሚል ባለስልጣናቱ ለተሰብሳቢው ምስጋና አቅርበዋል።
አንድ ተሰብሳቢ አስተያየታቸውን ሲሰጡ “ ተሃድሶው ከላይ ወደታች መሄድ አለበት፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር ተነስቶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማዛወሩ፣ ድሪቶ በድሪቶ ተለወጠ ከማለት ውጭ” ሌላ ሊባል አይችልም በማለት የኢህአዴግን ባለስልጣናት በድሪቶ መስለዋቸዋል።
“ ህዝቡ በግብር ምክንያት ተማሯል፡፡ ኑሮው አስመርሮታል፣ ግብር አስመርሮታል ፣ በአማራ ክልል መኖር ከባድ ነው” በማለት የተናገሩት ደግሞ አንድ ሴት አስተያየት ሰጪ ናቸው
ሌላው አስተያየት ሰጪ ደግሞ “ ህዝቡን መንግስት እየመራው አይደለም፣ መንግስት ሽባ ሆኗል” የሚል አቋም አለ፣ መንግስትና ህዝብ አልተገናኙም፣ አልተግባቡም፣ ያልተግባባ መንግስትና ህዝብ የልማትና የዲሞክራሲ ስራዎችን ይሰራል ተብሎ አይታሰብም ”ብለዋል
አቶ ደመቀና አቶ ገዱ በተነሱት አስተያየቶች ላይ መልስ ቢሰጡም፣ ተሰብሳቢው ግን ፣ “ አሁን የምትናገሩት ምንም ቋት አይገባም፣ መንግስትም ዝም ብሎ ችግሮችን ከመስማት ያሉትን ችግሮች ለመፍታት ቢሞክር ይሻለዋል” ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

A mass sterilization exercise’: Kenyan doctors find anti-fertility agent in UN tetanus vaccine

A mass sterilization exercise’: Kenyan doctors find anti-fertility agent in UN tetanus vaccineFeatured Image

UPDATE (Nov. 12): Kenya's government has launched an investigation into the Catholic Church's allegations. See follow up article here.
Kenya’s Catholic bishops are charging two United Nations organizations with sterilizing millions of girls and women under cover of an anti-tetanus inoculation program sponsored by the Kenyan government.
According to a statement released Tuesday by the Kenya Catholic Doctors Association, the organization has found an antigen that causes miscarriages in a vaccine being administered to 2.3 million girls and women by the World Health Organization and UNICEF. Priests throughout Kenya reportedly are advising their congregations to refuse the vaccine.
“We sent six samples from around Kenya to laboratories in South Africa. They tested positive for the HCG antigen,” Dr. Muhame Ngare of the Mercy Medical Centre in Nairobi told LifeSiteNews. “They were all laced with HCG.”
Dr. Ngare, spokesman for the Kenya Catholic Doctors Association, stated in a bulletin released November 4, “This proved right our worst fears; that this WHO campaign is not about eradicating neonatal tetanus but a well-coordinated forceful population control mass sterilization exercise using a proven fertility regulating vaccine. This evidence was presented to the Ministry of Health before the third round of immunization but was ignored.”
But the government says the vaccine is safe. Health Minister James Macharia even told the BBC, “I would recommend my own daughter and wife to take it because I entirely 100% agree with it and have confidence it has no adverse health effects.” 
And Dr. Collins Tabu, head of the Health Ministry’s immunization branch, told the Kenyan Nation, that “there is no other additive in the vaccine other than the tetanus antigen.”
Tabu said the same vaccine has been used for 30 years in Kenya. Moreover, “there are women who were vaccinated in October 2013 and March this year who are expectant. Therefore we deny that the vaccines are laced with contraceptives.”
Newspaper stories also report women getting pregnant after being vaccinated.
Responds Dr. Ngare: “Either we are lying or the government is lying. But ask yourself, ‘What reason do the Catholic doctors have for lying?’” Dr. Ngare added: “The Catholic Church has been here in Kenya providing health care and vaccinating for 100 years for longer than Kenya has existed as a country.”
Dr. Ngare told LifeSiteNews that several things alerted doctors in the Church’s far-flung medical system of 54 hospitals, 83 health centres, and 17 medical and nursing schools to the possibility the anti-tetanus campaign was secretly an anti-fertility campaign.
Why, they ask does it involve an unprecedented five shots (or “jabs” as they are known, in Kenya) over more than two years and why is it applied only to women of child-bearing years, and why is it not being conducted without the usual fanfare of government publicity?
“Usually we give a series three shots over two to three years, we give it anyone who comes into the clinic with an open wound, men, women or children.” said Dr. Ngare. “If this is intended to inoculate children in the womb, why give it to girls starting at 15 years? You cannot get married till you are 18.” The usual way to vaccinate children is to wait till they are six weeks old.”
But it is the five-vaccination regime that is most alarming. “The only time tetanus vaccine has been given in five doses is when it is used as a carrier in fertility regulating vaccines laced with the pregnancy hormone, Human Chorionic Gonadotropin (HCG) developed by WHO in 1992.”
It is HCG that has been found in all six samples sent to the University of Nairobi medical laboratory and another in South Africa. The bishops and doctors warn that injecting women with HCG , which mimics a natural hormone produced by pregnant women, causes them to develop antibodies against it. When they do get pregnant, and produce their own version of HCG, it triggers the production of antibodies that cause a miscarriage.
“We knew that the last time this vaccination with five injections has been used was in Mexico in 1993 and Nicaragua and the Philippines in 1994,” said Dr. Ngare. “It didn’t cause miscarriages till three years later,” which is why, he added, the counterclaims that women who got the vaccination recently and then got pregnant are meaningless.
Ngare said WHO tried to bring the same anti-fertility program into Kenya in the 1990s. “We alerted the government and it stopped the vaccination. But this time they haven’t done so.”
Ngare also contrasted the secrecy of this campaign with the usual fanfare accompanying national vaccination efforts. “They usually bring all the stakeholders together three months before the campaign, like they did with polio a little while ago. And they use staff in all the centres to give out the vaccine.” But with this anti-tetanus campaign, “only a few operatives from the government are allowed to give it out. They come with a police escort. They take it away with them when they are finished. Why not leave it with the local medical staff to administer?”
Brian Clowes of Human Life International in Virginia told LifeSite News that WHO was not involved in the Nicaragua, Mexican and Philippines campaigns. “They try to maintain a spotless record. They let organizations like United Nations Population Fund and USAID do the dirty work.”
In the previous cases, said Clowes, the vaccinators insisted their product was pure until it was shown not to be. Then they claimed the positive tests for HCG were isolated, accidental contaminations in the manufacturing process.
LifeSiteNews has obtained a UN report on an August 1992 meeting at its world headquarters in Geneva of 10 scientists from “Australia, Europe, India and the U.S.A” and 10 “women’s health advocates” from around the world, to discuss the use of “fertility regulating vaccines.” It describes the “anti-Human Chorionic Gonadotropin vaccine” as the most advanced.  
One million Kenyan women and girls have been vaccinated so far with another 1.3 million to go. The vaccination is targeting women, according to the government, in order to inoculate their children in the womb against tetanus as well. The government says 550 children die of tetanus yearly.
In covering the contest of words the pro-government Nation found plenty of women who had been vaccinated and were now pregnant, even one who was the wife of a former Catholic priest who left the Church to marry. The paper ignored Kenya’s reliance on the Catholic medical system, while setting the bishops’ stand in a questionable historical context of irrational responses “largely based on religious beliefs,” the more recent murder of vaccination teams in Nigeria, and even of CIA conspiracy theories.
Why would the UN want to suppress the population in developing countries? “Racism,” is Brian Clowes’ first explanation.  “Also, the developed countries want to get hold of their natural resources. And lately, there is the whole bogus global warming thing.”
Dr. Ngare said it was the Catholic Church’s hope that the government could have resolved the matter quietly by testing the vaccine. “But the government has chosen to be combative,” forcing Kenya’s bishops and Catholic doctors to go public.
WHO’s Kenyan office and several WHO media contacts in Washington, D.C. failed to respond to LifeSiteNews enquiries over a 24-hour period.
https://www.lifesitenews.com/news/a-mass-sterilization-exercise-kenyan-doctors-find-anti-fertility-agent-in-u

የኮሎኔል ዘውዱን ጉዳይ ሲመለከቱ የነበሩት ዳኛ ቢሚያም ዮሃንስ በብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አባላት ታፍነው መወሰዳቸው ተገለጸ !!



ኢሳት (የካቲት 15 ፥ 2009)

የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ጉዳይ ሲመለከቱ የነበሩ የጎንደር ከተማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተዘዋዋሪ ችሎት ዳኛ የሆኑት አቶ ቢኒያም ዮሃንስ ትላንት ማክሰኞ ከመስሪያ ቤታቸው በብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አባላት ታፍነው መወሰዳቸውን እማኞች ለኢሳት አስታወቁ።
ከወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ጋር በተገናኛ የኮሚቴው አባል የሆኑትን እና በእስር ላይ የሚገኙትን የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የክስ ጉዳይን በመዳኘት ላይ የነበሩ ዳኛ ቢኒያም በከተማዋ በሚገኝ አንደኛ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኙ ታውቋል።
በቅርቡ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ለችሎት በቀረቡ ጊዜ የሰብዓዊ መብት ረገጣ እየተፈጸመባቸው መሆኑንና እጅና እግራቸውም በሰንሰለት ታስሮ መቆየቱን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ለአቤቱታቸው መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀው እንደነበር ጉዳዩን የሚከታተሉ አካላት ለዜና ክፍላችን አስረድተዋል።
አቤቱታቸውን የሰሙት ዳኛ ቢኒያም ዮሃንስ ተከሳሽ ያቀረቡት የመብት ጥያቄ እንዲከበር በማዘዝ እጅና እግራቸው እንዲፈታ ትዕዛዝ አስተላልፈው እንደነበር ለመረዳት ተችሏል።
የጎንደር ከተማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተዘዋዋሪ ችሎትን በዋና ሰብሳቢነት የሚመራ ዳኛ ቢኒያም በኮማንድ ፖስት ለእስር ተዳርገው የነበሩ 21 ሰዎች የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ውሳኔ አስተላልፈው እንደነበር እማኞች አክለው ገልጸዋል።
የጎንደር ከተማ ፖሊስም ሆነ የፌዴራል ባለስልጣናት በዳኛው መታሰር ምክንያት የሰጡት መረጃ ባይኖርም ዳኛው ከስራቸው ጋር በተገናኘ ለእስር ሳይደረጉ እንዳልቀሩ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው አካላት ከዜና ክፍላችን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስታውቀዋል።
ባለፈው አመት ሃምሌ ወር በጎንደርና ባህር ዳር ከተሞች የተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ሰላማዊና ህጋዊ ዕልባት እንዲያገኝ ጥያቄ መቅረቡ ይታወሳል።
የወልቃይት ጠገዴ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከዚህ ተቃውሞ ጋር በተገኛኘ ከወራት በፊት ለእስር የተዳረጉ ሲሆን፣ ማክሰኞ ከመስሪያ ቤታቸው ታፍነው የተወሰዱት ዳኛ ቢኒያም ዮሃንስ የኮሎኔሉንና በአስቸኳይ አዋጁ ምክንያት ለእስር ተዳርገው የሚገኙ ሰዎች ጉዳይ በመመልከት ላይ እንደነበሩም ከሃገር ቤት የተገኘ መረጃ የመለክታል።



Thursday, February 23, 2017

Ethiopia: Polish IT firm signs contract with spy agency


ESAT News (February 22, 2017)
Ethiopia’s spy agency, misleadingly called the Information Network Security Agency (INSA), has signed a 1.3 million USD contract with the Poland based ASSECO.
The Ethiopian regime spends millions of dollars on spy gadgets to obtain the latest technologies to snoop on citizens at home and abroad.
In 2014, Hacking Team, an Italian firm was exposed for selling malicious software to INSA, which used to spy on computers of ESAT journalists.
ASSECO in a news release said the new contract will cover consulting in the “field of construction ERP solutions, and billing for the energy sector, as well as providing software such as Document Management System.”
According to the company, previous contracts signed between ASSECO and INSA, which amounts to 7.4 Million USD, focused and utility management for the Ethiopian Electric Power.
Sources close to INSA however say the technology would mainly be used to spy on dissidents and journalists at home and abroad.
Earlier this month the Electronic Frontier Foundation (EFF) argued at an appellate court in Washington, DC on behalf of an Ethiopian American whose computer had been infected with custom spyware by INSA.
With the help of EFF and the Citizen Lab, the plaintiff, who goes by the pseudonym Kidane for safety reasons, found Ethiopian government spyware on his personal computer. EFF said investigations concluded that it was part of a systematic campaign by the Ethiopian government to spy on perceived opponents.

Sudan hands over 60 Ethiopians, one killed in a knife attack



ESAT News 
Sudan has repatriated 63 Ethiopians who staged a protest rally against the increase in residence permit fees.
ESAT’s sources say one Ethiopian had died from a knife attack and others have undergone torture before they were repatriated to Ethiopia. The Ethiopians were crammed in a small room before Sudanese securities identified the leaders to be handed over to the Ethiopian security.
A Khartoum court on Saturday sentenced 65 Ethiopians to 40 lashes and a large fine for staging a demonstration at their embassy on Friday.
Hundreds of Ethiopian nationals living in the Sudanese capital demonstrated in front of their embassy in southern Khartoum on Friday in protest against the increased fees for a stay permit.
Sudanese authorities have reportedly raised the fees for a residence permit from  $46 to $308. The protesters demanded the embassy to intervene.

ዶ/ር መረራ ጉዲና ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ ጃዋር ሙሃመድ፣ ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች በሌሉበት የሽብር ክስ ተመስርቶባቸዋል

በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ፕሬዚደንት ዶ/ር መረራ ጉዲና ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ ጃዋር ሙሃመድ፣ ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች በሌሉበት የሽብር ክስ ተመስርቶባቸዋል። በአውሮፓ ኅብረት ግብዣ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ምስክርነት ለመስጠት ቤልጅየም በመገኘት ንግግር አድርገው ሲመለሱ ህዳር 21 ቀን 2009 ዓ.ም ከሁለት ጓደኞቻቸው ጋር ከመኖሪያ ቤታቸው በደኅንነት ኃይሎች ታፍነው የተወሰዱት ዶ/ር መረራ፣ የአርበኞች ግንቦት7 የተባለውን የሽብር ቡድን ተልእኮ ለማሳካት በማሰብ ከ2008 ዓም ጀምሮ የሁከትና ብጥብጥ ጥሪ በማስተላለፍ እንዲሁም በአንዳንድ የኦሮምያ እና የአማራ ክልል አካባቢዎች ህብረተሰቡ ወደ ሁከትና ብጥብጥ እንዲገባ በማድረግ በመቀስቀስና አመራር በመስጠት በተነሳው ሁከት ምክንያት በአማራ ክልል፣ በደቡብባ በሰሜን ጎንደር እና በባህርዳር ዙሪያ የመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በኢንቨስትመንት በተሰማሩ ባለሃብቶች ንብረት እንዲወድም ፣ መሰረተ ልማት እንዲቋረጥ፣ ሰው እንዲሞት፣ በሰው አካል ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል።

 +Image result for jawar & OMN

ታዋቂው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ክለብ አጥቂ ድዋይት ዮርክ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ፓሊሲ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ታገደ


ታዋቂው የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ እግር ኳስ ክለብአጥቂ ድዋይት ዮርክ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አጨቃጫቂውየኢምግሬሽን ፓሊሲ ሌላኛው ሰለባ መሆኑ ታወቀ ።


ከኳታር ወደ ሪፐብሊክ ኦፍ ትሪኒዳድ (Republic of Trinidad and Tobago) ለመብረር ማያሚ ላይ ግዴታትራንዚት ማድረግ ይገባው የነበረው የቀድሞው የማንችስተርዩናይትድ ኮከብ ድዋይት ዮርክ ወደ ማያሚ የሚበር አውሮፕላን ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉ ታውቋል ።


ባሳለፍነው አርብ በፍሎሪዳ ሁለት የኢምግሬሽን ባለስልጣናት ድዋይት ዮርክ ወደ ማያሚ እንዳይገባ እንዳገዱት መረዳት ተችሏል ።


ከሁለት አመት በፊት በ2015እኤአ ድዋይት ዮርክ በኢራን ዋና ከተማ በሆነችው ቴራን ለስታዲየም ማስመረቂያ በተዘጋጀ የገቢ ማሰባሰቢያ የእግር ካስ ጨዋታ ላይ ተሰልፎ በመጫወቱ ምክንያት ወደ ማያሚ በሚያቀናው አውሮፕላን እንዳይሳፈር መደረጉተዘግቧል ።


የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ አጥቂ ድዋይት ዮርክ ይህን በቴራን በ2015እኤአ የተካሄደውን የገቢ ማሰባሰቢያ ጨዋታካደረገ በሃላ እንኳን ኢራን አለማደሩን አሳውቋል ።


ይሁን እንጂ በአጨቃጫቂው የፕሬዝዳንት ትራምፕ የኢምግሬሽን ፓሊሲ መሰረት ማያሚን ለትራንዚት መርገጥ እንደማይችልእንደተነገረው ድዋይት ዮርክ ገልጻል ።


“እየተከሰተ ያለውን ነገር ለማመን እጅግ ነበር የከበደኝ ። በቁጥር መግለጸ ከምችለው በላይ ወደ አሜሪካ ከዚህ በፊትተመላልሻለው። አገሪቷን እወዳታለው ። አሁን ግን እንደ ወንጀለኛ ነው የተቆጠርኩት።” በማለት ዮርክ በፍሎሪዳ ስለገጠመውእገዳ አስተያየቱን ሰጥቷል ።


ወደ ማያሚ በሚበረው አውሮፕላን ውስጥ ከገባ ወደ ኳታር በሃይል እንዲመለስ (deport) እንደሚደረግ ሁለት የኢምግሬሽንባለስልጣናት አስጥንቅቀው እንዳስገዱት ዮርክ በተጨማሪ ተናግሯል ።


ድዋይት ዮርክ ለሁለቱ የኢምግሬሽን ሰራተኞች በኳታር እንደማይኖር ለማስረዳት ቢሞክርም ባለስልጣናቱ ውሳኔያቸውን ለመቀየርእንዳልቻሉ ገልጻል ።

አባይ ሚዲያ ዜና በዘርይሁን ሹመቴ 

በደቡብ ክልል ወደ 20 ሺ የደህዴን አባላት መባረራቸው ተገለጸ


ኢሳት ዜና :- ኢህአዴግ የክልሎችን የተሃድሶ ሪፖርት በሰማበት ስብሰባ ላይ የደቡብ ክልል መስተዳድር ፕሬዚዳንት አቶ ደሴ ዳልኬ ከ18 ሺ 250 የበታች አመራሮችን እንዲሁም 1920 ከፍተኛ፣ መካከለኛና ጀማሪ አመራሮች መባረራቸውን ተናግረዋል። በእነዚህ ሰዎች ቦታ ላይ 2 ሺ 359 አዳዲስ አመራሮች መተካታቸውን ገልጸዋል።
አቶ ደሴ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አመራሮችን አባረናል ቢሉም ፣ ያባረሯቸውና የተኳቸው ሰዎች ቁጥር ፈፅሞ የማይጣጣም መሆኑና የትኞቹ አመራሮች እንደወረዱ እንዲያስረዱ ቢጠየቁም መልስ መስጠት ባለመቻላቸው ተሰብሳቢዎች ከማጉረምረማቸውም በላይ፣ አንዳንድ የኢህአዴግ ባለስልጣናት፣ “የደቡብ ክልል ከ18 ሽህ በላይ አመራሮች እንዳለው አናውቅም ነበር” በማለት አፊዘውባቸዋል።
አቶ ደሴ በገጠር 2099 ሄክታር መሬት እንዲሁም በከተማ 405 ሺ 347 ካሬ ሜትር የተወረሩ ቦታዎችን እና ከ15 ሚልየን ብር በላይ በተለያየ መልኩ የተመዘበረ ገንዘብ ማስመለሳቸውን እንዲሁም 301 ህገ ወጥ ቅጥር እና የደረጃ እድገት ማሰረዛቸውን ተናግረዋል።
የደቡብ ክልል በተለያዩ መልኩ ያበደረውን 3.9 ቢልየን ብር ገንዘብ መሰብሰብ ባለመቻሉ ደሞዝ ለመክፈልም ሆነ ግንባታዎችን ለማስፈጸም እንዳልቻለ የገለጹት አቶ ደሴ፣ የገንዘብ ችግር በመኖሩ እንደድሮው ከመንግስት ተበድሮ መክፈል እንደማይቻል ፣ ተናግረዋል።
ሌላው በዚሁ አስገራሚ እና እርስ በእርሱ እየተጋጨ በቀረበው ሪፖርት ክልሉ ከ90 ሚልዮን ኩንታል በላይ ምርት አግኝቷል ቢሉም፣ ከ1 ሚሊዮን 200 ሺ በላይ የክልሉ ዜጎች በእለት ደራሽ እህል እርዳታ ስር መሆናቸውንና እርዳታውም እስከ መጪው ታህስሳ ወር እንደሚቀጥል መናገራቸው ነው ፡፡
የአማራ እና የኦሮምያ ክልሎችም ተሃድሶውን በጥራት መምራት ባለመቻላቸው ለስርዓቱ አደጋ እየፈጠሩ ነው በሚል ከህወሃት ትችት ቀርቦባቸዋል፡፡
በኦሮምያ ክልል እስከ ቀበሌ ባሉ ቦታዎች ከ18 ሺ በላይ ባለስልጣናት እንደተባረሩ መዘገቡ ይታወሳል

ገዥው ፓርቲ በፈጠረው ጫና ላለፉት አስር ቀናት ተቋርጦ የነበረው የኢሳት ቴሌቪዥን ስርጪት ዳግም ተጀመረ።


የካቲት - ኢሳት ዜና :- ገዥው ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝብ አማራጭ ሀሳቦችን እንዳይሰማ ካለው ሥጋት በመነሳት እንደተለመደው ሁሉ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በማፍሠስ የኢሳት ቴሌቪዥን ከአየር ላይ እንዲወርድ አድርጎ ቢሰነብትም ኢሳት ባደረገው ከፍተኛ ጥረት ዳግም ወደ አየር ተመልሷል።
ቀደም ሲል ኢሳትን ሲከታትተሉ የነበሩ አድማጮች የዲሽ ሰሀን አቅጣጫ መቀየር ሳያስፈልጋቸው በፍሪኩዌንሲ Tel Star 12
Frequency 12738 Horizontal ,SR 5184 , FEC 2/3 እንደወትሮው ሁሉ የኢሳትን ፕሮግራሞች መከታተል ይችላሉ።
ከዚህም ባሻገሪሳት በናይል ሳት እያስተላለፈው ያለው የሬድዮ ስርጪት እንዳለ የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል።

wanted officials