Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, August 25, 2017

ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል የሚጓዙ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች እስከ ሰኞ ድረስ እንደማይሰሩ አስታውቀዋል።

ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል የሚጓዙ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች እስከ ሰኞ ድረስ እንደማይሰሩ አስታውቀዋል። 
ከአዲስ አበባ ወደ አራቱም የአገሪቱ ማዕዘናት የሚደረገው የትራንስፖርት አገልግሎት በመቋረጡ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ጉዞቸውን እንዲሰርዙ ተገደዋል። ለስራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ የሄዱና መመለስ ያልቻሉ የመንግስት ሰራተኞች በአዲስ አበባ ለሚቆዩባቸው ለ5 ቀናት ወጪ መሸፈኛ የሚሆን አበል መስሪያ ቤቶቻቸውን እየጠየቁ ነው።
Image may contain: sky, outdoor and nature

No comments:

Post a Comment

wanted officials